Fana: At a Speed of Life!

የፑንት ላንድ የልዑካን ቡድን በሶማሌ የቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት አተገባበርን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፑንት ላንድ የልዑካን ቡድን አባላት በሶማሌ ክልል ፋፈን ዞን በጎልጄኖ ወረዳ የቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክቶችን ተመለከቱ። በሶማሌ ክልል በቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት አተገባበር ልምድ እየወሰዱ የሚገኙት የፑንት ላንድ…

ከኤርትራ ጋር የጋራ ጥቅሞቻችንን መሰረት በማድረግ በትብብር እየሰራን ነው – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኤርትራ ጋር የጋራ ጥቅሞቻችንን መሰረት በማድረግ በትብብር እየሰራን እንገኛለን ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ገለጹ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸምን ሪፖርት ለህዝብ ተወካዮች ምክር…

በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አዲስ አበባ ከተማና ድሬዳዋ ከተማ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በ24ኛ ሳምነት የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አዲስ አበባ ከተማ እና ድሬዳዋ ከተማ አቻ ተለያይተዋል፡፡ ረፋድ 4 ሰዓት በተደረገው ጨዋታ ሪችሞንድ አዶንጎ ለአዲስ አበባ ከተማ ጎል ሲያስቆጥር ፥ ሄኖክ አየለ ለድሬዳዋ ከተማ ባለቀ ደቂቃ…

የቻይና ልማት ባንክ ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን ግንኙነት አጠናክሮ ለመቀጠል ዝግጁ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኢትዮጵያ ጋር በሁለትዮሽና በባለብዙ ወገን የትብብር ዘርፎች ያለውን ግንኙነት አጠናክሮ ለመቀጠል ዝግጁና ቁርጠኛ መሆኑን የቻይና ልማት ባንክ የአሜሪካና አፍሪካ ዓለም አቀፍ ትብብር ዲፓርትመንት ጄነራል ሀላፊ ቢያን ሺዩን ገለጹ በቤጂንግ የኢትዮጵያ…

አሜሪካ የመሳሪያ ሥርጭት እና ቁጥጥር አተገባበሯን እንድትፈትሽ ቻይና ጠየቀች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ መሣሪያ በታጠቁ ሁከት ፈጣሪዎች በዜጎቿ ላይ የሚፈጽሙትን የሽብር ተግባር እንድትቆጣጠርና እርምጃ እንድትወስድ የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ ዣኦ ሊጂያን ጠየቁ፡፡ ቃል አቀባዩ በሠጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፥ ከመሣሪያ ጋር የተገናኙ…

አገር አቀፍ የሕግ ተርጓሚዎች የግንኙነት እንዲጠናከር ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አገር አቀፍ የሕግ ተርጓሚዎች የግንኙነት መድረክ እንዲጠናከር የፌዴሬሽን ምክር ቤት ድጋፉን አጠናክሮ እንዲቀጥል ተጠየቀ። በፌዴሬሽን ምክር ቤት አስተባባሪነት የፌዴራል እና የክልል የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንቶችና ዳኞች የተሳተፉበት…

የመንገድ ደህንነትን ለማስጠበቅ ከነገ ጀምሮ የቁጥጥር ዘመቻ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንገድ ደህንነትን ለማስጠበቅ ከነገ ጀምሮ ለአንድ ወር የሚቆይ የቁጥጥር ዘመቻ በአዲስ አበባና በአራት ክልሎች እንደሚጀመር ተገለጸ፡፡ በትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር የመንገድ ደህንነት እና የመድህን ፈንድ አገልግሎት በሀገር አቀፍ ደረጃ…

በሞዛምቢክ ከእስር እንዲፈቱ የተደረጉ 32 ኢትዮጵያውያን ወደ አገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሞዛምቢክ በእስር ላይ የነበሩ 32 ኢትዮጵያውንን በማስፈታት በሰላም ወደ አገራቸው እንዲመለሱ ማድረጉን በፕሪቶሪያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታወቀ፡፡ ኤምባሲው የዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ ሥራዎችን ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን እና…

በጋምቤላ ክልል የአምራች ኢንዱስትሪውን ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ ያለመ ንቅናቄ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የአምራች ኢንዱስትሪውን ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ እና የዘርፉን ኢንቨስትመንት ለማበረታታት ያለመ የንቅናቄ መድረክ ተካሂዷል፡፡ መድረኩ “ኢትዮጵያ ታምርት” በሚል መሪ ሀሳብ እየተካሄደ ሲሆን÷…

በጥብቅ ደንነት በዩኔስኮ የተመዘገበው የማጃንግ ጥብቅ ደን እየወደመ መሆኑ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ማጃንግ ብሄረሰብ ዞን የሚገኘው የማጃንግ ጥብቅ ደን ባዮስፌር ሪዘርቭ በህገ ወጥ ደን ጨፍጫፊዎች ውድመት እየደረሰበት መሆኑን ነዋሪዎች ተናግረዋል። ከአራት ዓመታት በፊት በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል…