Fana: At a Speed of Life!

ዴንማርክ በኢትዮጵያ በሥርዓተ ፆታና በሰብዓዊ ድጋፍ ላይ የሚከናወኑ ስራዎችን አግዛለሁ አለች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዴንማርክ በኢትዮጵያ በስርዓተ ፆታና በሰብዓዊ ድጋፍ ላይ የሚከናወኑ ስራዎችን አጠናክራ እንደምትቀጥል አስታወቀች፡፡ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ በኢትዮጵያ የዴንማርክ አምባሳደር ኪራ እስሚዝ ሲንደበርግ ጋር መክረዋል።…

አገራዊ የምክክር ኮሚሽኑን በአግባቡ ከተጠቀምንበት ችግሮችን የሚፈታ ወርቃማ እድል ነው -ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አገራዊ የምክክር ኮሚሽኑን በአግባቡ ከተጠቀምንበት ሀገሪቱን አንድ ምዕራፍ የሚያሻግር ችግሮቿንም የሚፈታ ወርቃማ እድል ነው ሲሉ ምሁራን ተናገሩ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የሽግግር…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በበርካታ ንጹሃን ዜጎች ላይ የተፈጸመውን ድርጊት አወገዙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በበርካታ ንጹሃን ዜጎች ላይ የተፈጸመውን ድርጊት አወገዙ፡፡ ፕሬዚዳንቷ፥ ከኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ዳንኤል በቀለን አግኝተው ስለኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ሁኔታ በተለይም ባለፉት ቀናት ሴቶችና…

የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ ለሀገር ኢኮኖሚ የሚያበረክተው አስተዋፅኦ ከፍ እንዲል ለማስቻል እየተሠራ ነው – አቶ መላኩ አለበል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአምራች ኢንዱስትሪውን ማነቆዎች ለመፍታት የተጀመረው የኢትዮጰያ ታምርት ሀገራዊ ንቅናቄ የአምራቾችን ችግር በመፍታት ዘርፉ ለሀገር ኢኮኖሚ የሚያበረክተው አስተዋፅኦ ከፍ እንዲል ለማስቻል እየተሰራ መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡…

ስድስት ሰዎችን በአሰቃቂ ሁኔታ የገደሉ ተከሳሾች በዕድሜ ልክ እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤንች ሸኮ ዞን በደቡብ ቤንች ወረዳ ጃንቹታ ቀበሌ ስድስት ሰዎችን በአሰቃቂ ሁኔታ የገደሉ አራት ተከሳሾች በዕድሜ ልክ እና የ25 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጡ ውሳኔ ማስተላለፉን የቤንች ሸኮ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት አስታወቀ።…

አየር መንገዱ ወደ አቴንስ አቋርጦት የነበረውን በረራ ሊጀምር ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ግሪክ ዋና ከተማ አቴንስ አቋርጦት የነበረውን በረራ ሊጀምር መሆኑን አስታወቀ፡፡ በረራው በመጪው ሐምሌ 15 ቀን 2014 ዓመተ ምህረት እንደሚጀመር ነው ዓየር መንገዱ ያስታወቀው። የኢትዮጵያ…

በግብዓት እጥረት ምክንያት ተቋርጦ የነበረው የተሽከርካሪ ሰሌዳ ከነገ ጀምሮ ይሰጣል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ በግብዓት እጥረት ምክንያት ተቋርጦ የነበረው የኮድ- 2 ተሽከርካሪዎች ሰሌዳ አገልግሎት ከነገ ጀምሮ እንደሚሰጥ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ ባለስልጣኑ…

የኢንዶኔዢያው ፕሬዚዳንት ጆኮዊ በሩሲያና ዩክሬን ጉብኝት ሊያደርጉ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዶኔዢያ ፕሬዚዳንት ጆኮዊ ሩሲያንና ዩክሬንን ሊጎበኙ ነው። በጉብኝታቸው የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን የዩክሬን ስንዴ ወደ ለውጭ ገበያ እንዲቀርብ ለማሳመን ጥረት ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል። በሚቀጥለው ሳምንት ወደ ሩሲያ…