Fana: At a Speed of Life!

የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የአረንጓዴ ዐሻራ “አንድ ሰው 100 ችግኝ የመትከል መርሐ ግብርን” ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የአረንጓዴ ዐሻራ “አንድ ሰው 100 ችግኝ የመትከል መርሐ ግብርን” ጀምሯል፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ፣ የስፔስ ሳይንስ እና ጂኦ ስፓሻል ኢንስቲትዩት አመራሮች እና ሠራተኞች በእንጦጦ…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ የካቶሊክ ሪሊፍ ሰርቪስ ለኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት ላደረገው ድጋፍ ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዝዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ካርዲናል ብርሀነ ኢየሱስ ሱራፌል እና የካቶሊክ ሪሊፍ ሰርቪስ ፕሬዚዳንት እና ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሻን ካላሀን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ የኢትዮጵያ…

የህወሃት ሽብር ቡድን የእርዳታ አውሮፕላኖች መቀሌ አውሮፕላን ማረፊያ እንዳያርፉ መከልከሉን መንግስት ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሃት ሽብር ቡድን የእርዳታ አውሮፕላኖች መቀሌ አውሮፕላን ማረፊያ እንዳያርፉ መከልከሉን መንግስት ገለፀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ዛሬ ባወጣው መግለጫ፥ በትግራይ ክልል በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ዜጎች አስፈላጊው ሰብአዊ ድጋፍ…

በአዲስ አበባ ዘመናዊ የኢንዱስትሪ መንደር በ93 ሄክታር መሬት ላይ ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽኅፈት ቤት በአዲስ አበባ ከተማ አቃቂ ክፍለ ከተማ ዘመናዊ (ስማርት) የኢንዱስትሪ መንደር በ93 ሄክታር መሬት ላይ ለመገንባት ማቀዱን አስታወቀ፡፡ በዘንድሮው ዓመት በ42 ነጥብ 6 ሄክታር መሬት ላይ…

ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የኢንቨስትመንት አማራጮችን የማስተዋወቅና የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ-ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የኢንቨስትመንት አማራጮችን የማስተዋወቂያና የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ-ግብር አካሄደ። በመርሐ-ግብሩ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ጨምሮ የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች እንዲሁም…

ሕንድና ኢትዮጵያ የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን ማጠናከር በሚችሉበት አግባብ ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕንድና ኢትዮጵያ በልማት እንዲሁም በበርካታ ዘርፎች የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን ማጠናከር በሚችሉበት አግባብ ላይ ተወያዩ። ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ የሕንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ጃይሻንካርን በጽኅፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡…

ኢትዮጵያ በደቡብ አፍሪካ በተካሄደው የምግብና መጠጥ አውደ ርዕይ ላይ ምርቶቿን አስተዋወቀች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በደቡብ አፍሪካ በተካሄደው የምግብና መጠጥ አውደ ርዕይ ላይ ምርቶቿን ማስተዋወቋን በደቡብ አፍሪካ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታወቀ። ለሦስት ቀናት በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ ጋልገር ስብሰባ ማዕከል በተካሄደው አውደ ርዕይ ላይ ኢትዮጵያ ቡና፣…

ሽብርተኛና ለሀገር ደኅንነት አደጋ በሆኑ ተላላኪ ኃይሎች ላይ የሚወሰደው ሕግ የማስከበር እርምጃ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በየትኛውም አካባቢ የሚንቀሳቀሱ ሽብርተኛ እና የአገር ደኅንነት አደጋ የሆኑ ተላላኪ ኃይሎች ላይ የሚወሰደው ሕግ የማስከበር እርምጃ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ገለጹ። የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ…

በኢትዮጵያ በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋ የተጎዱ ሰዎችን በዘላቂነት ለማቋቋም መሥራት ይገባል- የአውሮፓ ኅብረት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋ የተጎዱ ሰዎችን በዘላቂነት ለማቋቋም መስራት እንደሚገባ የአውሮፓ ኅብረት የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽነር ጃኔዝ ሌናርቺቺ ገለጹ። ኮሚሽነሩ በሶማሌና ትግራይ ክልሎች በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋ ሳቢያ ጉዳት…