Fana: At a Speed of Life!

የገንዘብ ሚኒስቴር እና የዓለም ባንክ የ300 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ባንክ በኢትዮጵያ በጦርነቱ የተጎዱ አካባቢዎችን ለመልሶ ማቋቋሚያ የሚሆን የ300 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ለማድረግ ከገንዘብ ሚኒስቴር ጋር ስምምነት ተፈራረመ። ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሽዴ በዓለም…

የአማራን ሕዝብ ደኅንነት ለማስጠበቅ ያለመ የተደራጀ ሥልጠና ሊሰጥ መሆኑን የክልሉ ሰላምና ጸጥታ ቢሮ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራን ሕዝብ ደኅንነት ለማስጠበቅ ያለመ የተደራጀ ሥልጠና ሊሰጥ መሆኑን የክልሉ ሰላምና ጸጥታ ቢሮ አስታወቀ፡፡ ከግንቦት 9 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ አራት ቀናት የጦር መሳሪያ ምዝገባ እንደሚካሔድ የአማራ ክልል…

በአዲስ አበባ በእንጨት ስራ ድርጅት ውስጥ የተደበቀ ከ3 ሺህ በላይ ጥይት ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ እና የብሔራዊ መረጃ ደህንነት ባደረጉት ክትትል በአንድ የእንጨት ስራ ድርጅት ውስጥ ተደብቆ የተቀመጠ ከ3 ሺህ በላይ ጥይት ከእነ ተጠርጣሪዎቹ በቁጥጥር ስር ማዋላቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ሁለቱ…

የአውሮፓ ኅብረት ኩባንያዎች ከሩሲያ ጋዝ መግዛታቸውን እንዲቀጥሉ በቀረበው ዕቅድ ላይ ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ኅብረት በሩሲያ ላይ የተጣሉ ማዕቀቦችን በማይጻረር መልኩ ዓለም አቀፍ ኩባንያዎች ከሩሲያ ጋዝ መግዛታቸውን እንዲቀጥሉ በቀረበው ዕቅድ ላይ ተስማማ፡፡ የአውሮፓ ኅብረት ባለሥልጣናት በደረሱት አዲስ ሥምምነት መሠረት፥ ኩባንያዎች ከሩሲያ…

አሸባሪው ህወሓት ጉዳት ባደረሰባቸው የአማራ ክልል 8 ዞኖች የመልሶ ማቋቋምና ግንባታ ስራዎች እየተከናወኑ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የትግራይ ወራሪ ቡድን ጉዳት ባደረሰባቸው የአማራ ክልል ስምንት ዞኖች የመልሶ ማቋቋምና ግንባታ ስራዎች እንደቀጠሉ መሆናቸው ተገልጿል። በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክልሉ የማህበራዊ ዘርፍ ሃላፊ አቶ ስዩም መኮንን…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በቂርቆስ ሰው ተኮር የልማት ፕሮጀክቶችን ግንባታ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ዘርፈ ብዙ በአጭር ጊዜ የሚከናወኑ ሰው ተኮር የልማት ፕሮጀክቶችን ግንባታን በይፋ አስጀመሩ፡፡ ዛሬ ክፍለ ከተማው በአጭር ጊዜ ውስጥ የሚከናወኑ ለሌላው የከተማው አካባቢዎች…

የፑንት ላንድ ልዑካን በሶማሌ ክልል በቆላማ አካባቢ የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ትግበራ ዙሪያ የልምድ ልውውጥ እያደረጉ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፑንት ላንድ የመጡ ልዑካን በሶማሌ ክልል በዓለም ባንክ እና በሌሎችም ተቋማት በሚደገፈው የቆላማ አካባቢ የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ትግበራ ዙሪያ የልምድ ልውውጥ እያደረጉ ነው። በክልሉ በዚህ ፕሮጀክት 36 ወረዳዎች የታቀፉ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የኢንቨስትመንት ማነቆዎችን ለመፍታት በትኩረት እየተሰራ መሆኑን አቶ አሻድሊ ሃሰን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የኢንቨስትመንት ማነቆዎችን ለመፍታት በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሃሰን አስታወቁ። የክልሉ የኢንቨስመንት ፎረም "ሃላፊነት የተላበሰ የግብርና ኢንቨስትመንት ለሁለንተናዊ…

በደቡብ ክልል ለአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ለአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር የተያዘውን እቅድ ለማሳካት ዝግጅት መደረጉን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታውቋል፡፡ የደቡብ ክልል ግብርና ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ አንደኛ ሽናሌ እንደገለጹት÷የደን፣…

በፕሪሚየር ሊጉ ሀድያ ሆሳዕና ኢትዮጵያ ቡናን አሸንፏል

አዲስ አበባ፣ግንቦት 8፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በ23ኛ ሳምንት የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ረፋድ ላይ በተደረገ ጨዋታ ሀድያ ሆሳዕና ኢትዮጵያ ቡናን አሸንፏል፡፡ ጨዋታው በሀድያ ሆሳዕና 1ለ 0 አሸናፊነት ሲጠናቀቅ የድል ጎሉን ሳምሶን ጥላሁን በ22ኛው ደቂቃ ላይ በፍፁም ቅጣት ምት…