የሀገር ውስጥ ዜና በንጹሃን ላይ የሚፈጸም ግድያ የተሸናፊዎች ድርጊት ነው – ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ Melaku Gedif Jun 20, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሰሞኑ በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች በንጹሃን ላይ የተፈጸመው ግድያ የተሸናፊዎች ድርጊት ነው ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ተናገሩ። በኦሮሚያ ክልል ሰላምና ፀጥታን ለማረጋገጥ ሰፊ ሥራዎች እየተሰሩ መሆኑን…
የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ እና አፋር ክልሎች በጎርፍ አደጋ ሊደርስ የሚችልን ጉዳት ለመከላከል የሚያስችል ስራ እየተከናወነ መሆኑ ተገለፀ Melaku Gedif Jun 20, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ እና አፋር ክልሎች ከዚህ ቀደም በጎርፍ አደጋ አጋጥመው የነበሩ ጉዳቶች እንዳይደገሙ ለማድረግ የሚያስችልና የፈጣን ምላሽ አገልግሎት ለመስጠት የቅድመ ዝግጅት ስራ መሰራቱ ተገለፀ፡፡ በዘንድሮው ክረምት በበርካታ አካባቢዎች…
የሀገር ውስጥ ዜና ለዘንድሮው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የችግኝና የመትከያ ቦታ ዝግጅት ተጠናቀቀ Feven Bishaw Jun 20, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የችግኝና የመትከያ ቦታ ዝግጅት መጠናቀቁን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። የዘንድሮው አረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በነገው ዕለት እንደሚጀመር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ትናንት ይፋ ማድጋቸው ይታወሳል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና መንግስት የጀመረው የህግ የበላይነትን የማስፈን ስራ በሽብር ቡድኖች ሴራ በፍጹም አይደናቀፍም-የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት Melaku Gedif Jun 20, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት የጀመረው የህግ የበላይነትን የማስፈን ስራ በሽብር ቡድኖች ሴራ በፍጹም አይደናቀፍም ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ፡፡ አገልግሎቱ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው÷መንግስት በመላ ሃገሪቱ ሰላምን ለማስፈን…
የሀገር ውስጥ ዜና ባለፉት 11 ወራት በኮንትሮባንድ እና ንግድ ማጭበርበር ሊታጣ የነበረው ከ45 ቢሊየን ብር በላይ ማዳን መቻሉ ተገለጸ Feven Bishaw Jun 20, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን ባለፉት 11 ወራት በሰራው የህግ ማስከበር ስራ በኮንትሮባንድ እና ንግድ ማጭበር ኢትዮጵያ ልታጣ የነበረውን 45 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በላይ ማዳን መቻሉን አስታወቀ፡፡ የጸረ ኮንትሮባንድ እና ህገወጥ ንግድን ለመከላከል የሚያስችል…
የሀገር ውስጥ ዜና ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን እና ዶክተር ቢቂላ ሁሪሳ በክልሉ የዘንድሮውን የአረንጓዴ አሻራ ዝግጅት ተመለከቱ Amele Demsew Jun 20, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን እና በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማዕከል አስተባባሪ ሚኒስትር ዶክተር ቢቂላ ሁሪሳ በክልሉ ለዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር እየተደረገ ያለውን ዝግጅት…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ሳዑዲ አረቢያ በኮቪድ 19 ምክንያት በአራት ሀገራት ላይ ጥላው የነበረውን የጉዞ እገዳ አነሳች Mikias Ayele Jun 20, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሳዑዲ አረቢያ በኮቪድ 19 ምክንያት በቱርክ፣ ህንድ፣ ኢትዮጵያ እና ቬትናም ላይ ጥላው የነበረውን የጉዞ እገዳ ማንሳቷን አስታውቃለች፡፡ የሀገሪቱ የዜና ተቋም ኤስ ፒ ኤ እንደዘገበው በወሩ መጀመሪያ ላይ ሳዑዲ አረቢያ በቤት ውስጥ የፊት ጭምብል…
የሀገር ውስጥ ዜና የውጭ አገራት ባንኮች ወደ አገር ውስጥ ሲገቡ የሚተገበር የአሠራር ሥርዓት እየተዘጋጀ ነው – የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ Meseret Awoke Jun 20, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ አገራት ባንኮች ወደ አገር ውስጥ ሲገቡ የሚተገበር የአሠራር ሥርዓት እየተዘጋጀ መሆኑን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አስታወቀ። በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የባንክ ቁጥጥር ዳይሬክተር ፍሬዘር አያሌው የኢትዮጵያን የባንክ ኢንዱስትሪ ለውጭ አገራት ክፍት…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የምሥራቅ አፍሪካ ማኅበረሰብ መሪዎች በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጉዳይ እየመከሩ ነው Alemayehu Geremew Jun 20, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምሥራቅ አፍሪካ ማኅበረሰብ መሪዎች በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና በአማፂያን መካከል ለተከሰተው ግጭት ዕልባት ለመሻት በኬንያ እየመከሩ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ባዘጋጁት ስብሰባ ላይ የተገኙት በምሥራቅ ዴሞክራቲክ…
የሀገር ውስጥ ዜና 1 ሺህ 34 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ Meseret Awoke Jun 20, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶስት ዙር በተከናወነ ዜጎችን ከሳዑዲ አረቢያ የመመለስ ስራ 1 ሺህ 34 ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል። ከእነዚህ ውስጥ አንድ ህጻን መሆኑን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል። ለተመላሽ ዜጎችም ተገቢውን…