ለአምራች ኢንዱስትሪዎች ምቹ ሁኔታዎችን ለመፍጠርና የኢኮኖሚ መዋቅራዊ ሽግግሩን ለማሳካት የኢንዱስትሪ ፖሊሲ ወሳኝ ሚና አለው- አቶ መላኩ አለበል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ ያሉ ማነቆዎችን ለመፍታት፣ ለአምራች ኢንዱስትሪዎች ምቹ ሁኔታዎችን ለመፍጠር እና የኢኮኖሚ መዋቅራዊ ሽግግሩን ለማሳካት የኢንዱስትሪ ፖሊሲው ወሳኝ ሚና አለው ሲሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል ተናገሩ፡፡…