Fana: At a Speed of Life!

ለአምራች ኢንዱስትሪዎች ምቹ ሁኔታዎችን ለመፍጠርና የኢኮኖሚ መዋቅራዊ ሽግግሩን ለማሳካት የኢንዱስትሪ ፖሊሲ ወሳኝ ሚና አለው- አቶ መላኩ አለበል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ ያሉ ማነቆዎችን ለመፍታት፣ ለአምራች ኢንዱስትሪዎች ምቹ ሁኔታዎችን ለመፍጠር እና የኢኮኖሚ መዋቅራዊ ሽግግሩን ለማሳካት የኢንዱስትሪ ፖሊሲው ወሳኝ ሚና አለው ሲሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል ተናገሩ፡፡…

በአዲስ አበባ በአንድ ተማሪ ላይ የድብደባ ወንጀል ፈጽመዋል የተባሉ የፖሊስ አባላት በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጉለሌ ክፍለ ከተማ በአንድ ተማሪ ላይ የድብደባ ወንጀል ፈጽመዋል የተባሉ የፖሊስ አባላትን በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ እያደረገ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው…

የግብርና ሥራዎችን በቴክኖሎጂ በመታገዝ ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሥራዎችን በቴክኖሎጂ በመታገዝ ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ ይገባል ሲሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ተናገሩ፡፡ የክልሉ ግብርና ቢሮ የ2014/2015 ምርት ዘመን የባለድርሻ…

ወ/ሮ ሙፈሪሃት ከአፍሪካ ልማት ባንክ ልዑካን ጋር  ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የስራ እና ክህሎት ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል  ከአፍሪካ ልማት ባንክ ልዑካን ጋር  በጋራ በሚሰሩ ተግባራትና ተያያዥ ጉዳዮች የፋይናንስ ድጋፍ በሚደረግበት ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል፡፡ ውይይቱን ተከትሎ ሚኒስትሯ በማህበራዊ ትስስር ገፃችው ባሰፈሩት…

የሕግና የፍትሕ ተቋማት አመራሮችን አቅም ለማጎልበት ያለመ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል የፍትሕና የሕግ ኢንስቲቲዩት የሕግና የፍትሕ ተቋማት አመራሮችን አቅም ለማጎልበት ያለመ የምክክር መድረክ እያካሄደ ነው። በመድረኩ ላይ የጠቅላይ ፍርድ ቤት ከፍተኛ አመራሮች፣ የክልሎችና የሁለቱ ከተማ አስተዳደር ፍርድ ቤቶች ከፍተኛ…

የአገራዊ ምክክር ኮሚሽነሮች ከሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድርና ካቢኔ አባላት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአገራዊ  ምክክር ኮሚሽነሮች ከሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ እና የካቢኔ አባላት ጋር ተወያዩ፡፡ በምክክር መድረኩ የአገራዊ ምክክር ኮሚሽን ሰብሳቢ ፕሮፌሰር መስፍን አርአያን ጨምሮ ሌሎች የኮሚሽኑ አባላት፣ የሲዳማ ክልል ርዕሰ…

በመዲናዋ ሕዝባዊ ሰራዊቱ የሚመራበት አዲስ ደንብና ረቂቅ መመሪያ መዘጋጀቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሕዝባዊ ሰራዊት የሚመራበት አዲስ ደንብና ረቂቅ መመሪያ መዘጋጀቱን የከተማዋ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ አስታወቀ፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰላምና ፀጥታ ቢሮ የሰላም እሴት ዘርፍ ምክትል ቢሮ ኃላፊ…

የሳንሱሲ- ታጠቅ -ኬላ የመንገድ ግንባታ ስራ ሙሉ በሙሉ ለትራፊክ ክፍት ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳንሱሲ- ታጠቅ -ኬላ የመንገድ ግንባታ ስራ ሙሉ በሙሉ ለትራፊክ ክፍት ተደረገ፡፡ የመገናኛ ብዙሃን የሳንሱሲ- ታጠቅ -ኬላ የመንገድ ፕሮጀክት ግንባታ ስራ አፈጻጸም ሂደትን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱም የመንገዱ የግንባታ አፈፃፀም 97 ነጥብ 3…

‘ከጽንፎች መሐል ወርቃማውን አማካይ ፍለጋ’ በሚል ርእስ የአዲስ ወግ ዐቢይ ጉዳይ ሦስተኛ ክፍለ ጊዜ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 'ከጽንፎች መሐል ወርቃማውን አማካይ ፍለጋ' በሚል ርዕስ የአዲስ ወግ ዐቢይ ጉዳይ ሦስተኛው ክፍለ ጊዜ ጽንፈኝነትን የመከላከል ርምጃዎች ላይ አተኩሮ እየተካሄደ ነው። ከብልጽግና ፓርቲ አቶ ተስፋዬ በልጅጌ፣ የሰላም ሚኒስትሩ አቶ ብናልፍ አንዷለም…

የፊልም ኢንዱስትሪን በምሥራቅ አፍሪካ በማስፋፋት በርካታ የሥራ ዕድሎችንና የገቢ ማግኛ መንገዶችን መፍጠር ይገባል – ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፊልም ኢንዱስትሪን በምሥራቅ አፍሪካ በማስፋፋት በርካታ የሥራ ዕድሎችንና የገቢ ማግኛ መንገዶችን በቀጠናው መፍጠር እንደሚገባ የቀድሞው የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ ተናገሩ። ዶ/ር ሙላቱ ይህን የተናገሩት በአዲስ አበባ እየተካሄደ…