Fana: At a Speed of Life!

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፐሪሚየር ሊግ መሪው ቅዱስ ጊዮርጊስ ነጥብ ጣለ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 4፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ በተካሄደ ጨዋታ መሪው ቅዱስ ጊዮርጊስ ነጥብ ጥሏል፡፡ ፈረሰኞቹ ረፋድ 4 ሰዓት በባህርዳር ስታዲየም ከወላይታ ዲቻ ጋር ባደረጉት ጨዋታ ያለምንም ግብ አቻ ተለያይተዋል፡፡ ቅዱስ ጊዮርጊስ ነጥብ መጣሉን ተከትሎ…

ዓለም አቀፉ ጥምረት በአፍሪካ ጽንፈኛ ቡድኖችን ለመዋጋት የሚያደርገውን ጥረት እንደሚቀጥል አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 4፣2014 (ኤፍ ቢሲ) ዓለም አቀፉ ጥምረት በአፍሪካ ጽንፈኛ ቡድኖችን ለመዋጋት የሚያደርገውን ጥረት አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል፡፡ ከ60 በላይ አጋሮች ያሉት የዓለም አቀፉ ጥምረት ቡድን በሞሮኮዋ ማራካሽ ከተማ ባካሄደው ስብሰባ አይ ኤስን ጨምሮ በአፍሪካ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አንዳንድ አካባቢዎች ምርጫ እንዲካሄድ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አንዳንድ አካባቢዎች ምርጫ ማካሄድ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር በአሶሳ ከተማ ውይይት አካሄደ፡፡ በቦርዱ የምርጫ ኦፕሬሽን ምክትል ማናጀር አቶ ብሩክ ወንድወሰን…

ሀገር አቀፍ የምርምር ኮንፍረንስ በጂንካ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ''የጥናትና የምርምር ስራዎች ለዕውቀት ሽግግርና ለዘላቂ ልማት" በሚል ርዕስ የተዘጋጀው አራተኛው ሀገር አቀፍ የምርምር ኮንፍረንስ በጂንካ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ይገኛል። በኮንፈረንሱ በኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ልማቶች ላይ ያተኮሩ የተለያዩ ጥናታዊ…

ሠላምና የህግ የበላይነትን ለማረጋገጥ ያለመ ክልላዊ የንቅናቄ መድረክ በባህር ዳር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሠላምና የህግ የበላይነትን ለማረጋገጥ ያለመ ክልላዊ የንቅናቄ መድረክ "የዜጎች ቀጥተኛ ሚና ለሁለንተናዊ ብልዕግና" በሚል መሪ ሀሳብ በባህር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረክ የክልሉ ርዕሠ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ፣ የክልሉ ምክር ቤት…

በምዕራብ ጎጃም ዞን በኢንቨስትመንት አማራጮች እና መሰናክል በሆኑ ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ጎጃም ዞን ስላሉ የኢንቨስትመንት አማራጮች እና ለኢንቨስትመንት ዘርፍ መሰናክል በሆኑ ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሄደ። በመድረኩ በዞኑ በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች የተሳተፉ ባለሀብቶች እና የክልል እና የዞን ባለስልጣናት ተሳትፈዋል።…

ኮሚቴው በኦሮሚያ ክልል የእንስሳት መኖ እያከፋፈለ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ በኦሮሚያ ክልል፣ ምስራቅ ሀረርጌ ዞን ኩምቢ ለሚገኙ 5 ሺህ አባወራዎች የእንስሳት መኖ እያከፋፈለ መሆኑን አስታወቀ፡፡ ስርጭቱ በአካባቢው ለተከሰተው ድርቅ ምላሽ ሲሆን÷ በዚህ ዘመቻ እስከ 150 ሺህ…

ኢትዮጵያን በምርምርና ኢኖቬሽን ዘርፍ የአውሮፓ ህብረት የሆራይዘን ፈንድ ተጠቃሚ ለማድረግ እንደሚሰራ ህብረቱ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን በምርምርና ኢኖቬሽን ዘርፍ የአውሮፓ ህብረት የሆራይዘን ፈንድ ተጠቃሚ ለማድረግ እንደሚሰራ የአውሮፓ ህብረት አስታወቀ። በአውሮፓ እና በኢትዮጵያ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መካከል ጠንካራ የምርምር ትብብር ለመጀመር በሚያስችሉ ጉዳዮች…

ጉግል በቋንቋ መተርጎሚያ አገልግሎቱ ውስጥ ኦሮምኛ እና ትግርኛን አካተተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጉግል ኩባንያ በቋንቋ መተርጎሚያ አገልግሎቱ ዝርዝር ውስጥ የኦሮምኛ እና ትግርኛ ቋንቋዎችን አካተተ። ኩባንያው ከ300 ሚሊየን በላይ በሆኑ ሰዎች የሚነገሩ በአጠቃላይ 24 አዳዲስ ቋንቋዎችን ወደ መተርጎሚያ ዝርዝር ውስጥ ማካተቱ ታውቋል።…

ጥራት ያለውን የጤና አገልግሎት ብቃት ባለው የጤና ባለሙያ ተደራሽ ለማድረግ በትኩረት ሊሰራ እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጥራት ያለውን የጤና አገልግሎት ብቃት ባለው የጤና ባለሙያ ተደራሽ ለማድረግ በትኩረት ሊሰራ እንደሚገባ ተጠቆመ፡፡ 10ኛው የህክምና ትምህርት ቤቶች ጉባኤ በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ አዘጋጅነት በሀረር ከተማ እየተካሄደ…