Fana: At a Speed of Life!

አበሽጌ ወረዳ ለብዙ አመታት የተለያዩ ወንጀሎችን ሲፈፅም የነበረው ግለሰብ በሞት እንዲቀጣ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በጉራጌ ዞን አበሽጌ ወርዳ በተለያዩ ቀበሌዎች በመዘዋወር 15 በተለያዩ ካባድ ወንጀሎችን ሲፈጽም የቆየው ግለሰብ በሞት እንዲቀጣ ተወስኖበታል፡፡ የጉራጌ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በዛሬው እለት በዋለው ችሎት 1ኛ ተከሳሽ ይፍሩ ካሳዬ (ጥበቡ ነጋሽ)…

ሕንድ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ሁሉን አቀፍ ትብብር አጠናክራ ትቀጥላለች – በኢትዮጵያ የህንድ አምባሳዳር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕንድ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ሁሉን አቀፍ ትብብር አጠናክራ ትቀጥላለች ሲሉ በኢትዮጵያ የህንድ አምባሳደር ሮበርት ሼትኪንቶንግ ገለጹ፡፡ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የመካከለኛው ምስራቅ፣ ኤዥያ እና ፓስፊክ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጀኔራል አምባሳደር ዶክተር…

በአማራ ክልል በሀይል እጥረት ሙሉ በሙሉ ወደ ምርት ያልገቡ ከ200 በላይ ፕሮጀክቶችን ወደ ስራ ለማስገባት እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀይል መቆራረጥ ምክንያት ሙሉ በሙሉ ወደ ምርት ያልገቡ ከ200 በላይ ፕሮጀክቶችን ወደ ስራ ለማስገባት እየተሰራ መሆኑን የአማራ ክልል የኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ገለጸ፡፡ የምዕራብ ጎጃም ዞንን ከኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝና ከጦርነት መልስ…

የዘንድሮው የአዲስ አበባ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘንድሮው የአዲስ አበባ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት “በጎነት ለዘላቂ አብሮነት” በሚል መሪ ሐሳብ በይፋ ተጀምሯል፡፡ የከተማ አስተዳደሩ በመጪው የክረምት ወራት በሚከናወነው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መርሐ ግብር 570 ሺህ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ…

በህገ- ወጥ መንገድ 7 ሕፃናቶችን ሲያዘዋውር የተገኘው ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በህገ- ወጥ መንገድ ሰባት ሕፃናቶችን ሲያዘዋውር የተገኘው ግለሰብ በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋሉን የቤንች ሸኮ ዞን ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ። ፖሊስ እንዳስታወቀው፥ ተጠርጣሪው ግለሰብ ከካፋ ዞን ጨና ወረዳ ባላ ሻሻ ቀበሌ ከአስር ዓመት በታች የሆኑ ሰባት…

በደቡብ ክልል በበልግ እርሻ 400 ሺህ ሄክታር መሬት በዘር ተሸፍኗል

አዲስ አበባ ፣ግንቦት 4 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል እየተካሄደ ባለው የበልግ እርሻ እንቅስቃሴ እስካሁን በተደረገው እንቅስቃሴ 400 ሺህ ሄክታር መሬት በዘር መሸፈኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ዳንኤል ዳምጠው እንደገለጹት፥ በዘር የተሸፈነው መሬት…

“የተረገሙ ጦሮች” በሚል ርዕስ ከ29 አመታት በፊት የተሰራ ፊልም በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለእይታ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) “የተረገሙ ጦሮች” በሚል ርዕስ ከ29 አመታት በፊት የተሰራ እና በእርቅ እና ሰላም ላይ የሚያጠነጥን ፊልም ዛሬ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለእይታ ቀርቧል፡፡ ፊልሙ በደቡብ ክልል የኤርቦሬ ማህበረሰብ ዙሪያ የተሰራ ሲሆን፥ ፊልሙ በዶክተር አሉላ…

በዳኝነት ስርዓቱ ላይ የሚታዩ የሙስና ተግባራትን ለመከላከል የሚያስችል ስትራቴጂ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በዳኝነት ስርዓቱ ላይ የሚታዩ የሙስና ተግባራትን ለመከላከል የሚያስችል ስትራቴጂ ይፋ አደረገ። በስትራቴጂው ፋይዳ እና በቀጣይ አተገባበሩ ዙሪያ በማተኮር ከዳኞችና ከሌሎች ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ውይይት ተካሂዷል።…

በፍሎሪዳ ምንም የማብረር ልምድ የሌለው መንገደኛ በህመም ከወደቀው ፓይለት አውሮፕላኑን ተረክቦ በሰላም ማሳረፍ ቻለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የበረራ ልምድ የሌለው መንገደኛ አውሮፕላኑን በአሜሪካ ፍሎሪዳ አውሮፕላን ማረፊያ አሳረፈ፡፡ የአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪው ሮበርት ሞርጋን ግለሰቡ ከሚያበረው አውሮፕላን መልዕክት ሰማ ከበሃማስ በኩል፡፡ "አውሮፕላኑን እንዴት እንደማበር ምንም…

በአዲስ አበባ ባለይዞታዎች የይዞታ ይረጋገጥልኝ ማመልከቻ ማቅረቢያ ቀነ ገደብ ነገ እንደሚጠናቀቅ ኤጀንሲው ገለፀ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 4፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በአዲስ አበባ ባለይዞታዎች የይዞታ ይረጋገጥልኝ ማመልከቻ በተሰጠው የጊዜ ገደብ እንዲያቀርቡ የከተማዋ የመሬት ይዞታ፣ ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ አሳሰበ፡፡ የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር ኢንጅነር ጀማል ሀጅ እንደገለፁት፥ ለይዞታ ማርጋገጫ በተመረጡ…