የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስና የሶማሊያ ብሔራዊ ፖሊስ በጋራ ለመስራት በሚያስሉ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ ዮሐንስ ደርበው Jun 17, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስና የሶማሊያ ብሔራዊ ፖሊስ የአካባቢያቸውን ሰላምና ደህንነት ማረጋገጥ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረ ሚካኤል ከሶማሊያ ብሔራዊ ፖሊስ ኢንስፔክተር…
የሀገር ውስጥ ዜና እየተለወጠች ያለችው አዲስ አበባ የሀገሪቱ መሪ ምኞት ማሳያ ናት -ዘ ኢኮኖሚስት ዮሐንስ ደርበው Jun 17, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ የሀገሪቱ መሪ ምኞት ማሳያ ናት ሲል “ዘ ኢኮኖሚስት” የተሰኘው ታዋቂው የእንግሊዝ መጽሔት ዘግቧል። ዘ ኢኮኖሚስት በዘገባው በሀገሪቱ ግጭት የነበረ ቢሆንም ከተከሰቱ ግጭቶች ጎን ለጎን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ…
የሀገር ውስጥ ዜና አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ የአርባምንጭ አዳሪ ትምህርት ቤት ግንባታን ጎበኙ ዮሐንስ ደርበው Jun 17, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ የአርባምንጭ አዳሪ ትምህርት ቤት ግንባታን ሂደትን ጎብኝተዋል፡፡ ዋና አፈ ጉባኤው በጉብኝታቸው ወቅት ÷ በእውቀትና ስነምግባር የታነፀ ሀገር ተረካቢ ዜጋ…
የሀገር ውስጥ ዜና እስካሁን በሶማሌ ክልል 804 ሺህ ሰዎች 3ኛውን ዙር የኮቪድ -19 መከላከያ ክትባት ወስደዋል ዮሐንስ ደርበው Jun 17, 2022 0 አዲስ አበበ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል 804 ሺህ ሰዎች 3ኛውን ዙር የኮቪድ -19 መከላከያ ክትባት ወስደዋል፡፡ የክልሉ የበሽታ መከላከል ዳይሬክተር አቶ አብዱፋራህ አህመድ እንደገለጹት÷ 3ኛው ዙር የኮሮና ክትባት ንቅናቄ በሶማሌ ክልል 1 ነጥብ 5…
የሀገር ውስጥ ዜና የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ የምንችለው የግብርና ምርትና ምርታማነትን ስናሳድግ ነው- አቶ ሙስጠፌ መሀመድ ዮሐንስ ደርበው Jun 17, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ የምንችለው የግብርና ምርትና ምርታማነት ስናሳድግ እና የእርሻ መሬትን ስናለማ ብቻ ነው” ሲሉ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ ገለጹ፡፡ በሶማሌ ክልላዊ መንግስት የገዛቸውን 100…
Uncategorized በኢትዮጵያ መንግስት የተላለፈው ሰብዓዊነትን ማዕከል ያደረገ የግጭት ማቆም ውሳኔ ሰብዓዊ ድጋፍን ተደራሽ ለማድረግ ትልቅ ዕድል ፈጥሯል- የዓለም ምግብ ፕሮግራም Shambel Mihret Jun 17, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ መንግስት የተላለፈው ሰብዓዊነትን ማዕከል ያደረገ የግጭት ማቆም ውሳኔ በትግራይ ክልል ሰብዓዊ ድጋፍን ተደራሽ ለማድረግ ትልቅ ዕድል መፍጠሩን የዓለም ምግብ ፕሮግራም ገለጸ። የዓለም ምግብ ፕሮግራም ዋና…
የሀገር ውስጥ ዜና “ከቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ጋር በመሆን በሀገር አቀፍ ደረጃ በጽሕፈት ቤታቸው በኩል በመሠራት ላይ ከሚገኙት አስር የዳቦ ፋብሪካዎች መካከል አንዱ… ዮሐንስ ደርበው Jun 17, 2022 0
የሀገር ውስጥ ዜና በሀገራዊ ምክክሩ ህብረተሰቡ የመወያያ ሀሳቦችን በነጻነት እንዲያፈልቅ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ ዮሐንስ ደርበው Jun 17, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሀገራዊ ምክክሩ ህብረተሰቡ ራሱ የመወያያ ሀሳቦችን በነጻነት እንዲያፈልቅ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ተገለጸ፡፡ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስትና ከባለድርሻ አካት ጋር ዛሬ በአሶሳ ከተማ ተወያይቷል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና “በግል ባለሀብቶች በወላይታ ሶዶ በ1 ሺህ 250 ሄክታር መሬት ላይ በተከወነው ግብርና የተገኘው የፍራፍሬ ምርታማነት የሚደነቅ ነው። የግሉ ዘርፍ ኢንቨስትመንት… ዮሐንስ ደርበው Jun 17, 2022 0
የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል ባለፉት 11 ወራት ከ137 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጥቷል ዮሐንስ ደርበው Jun 17, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ባለፉት 11 ወራት ውስጥ ከ137 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ መሰጠቱ ተገለጸ፡፡ በክልሉ በግብርና፣ በቱሪዝም፣ በማዕድንና ሌሎች ዘርፎች ያለውን የኢንቨስትመንት አማራጭና ምቹ…