Fana: At a Speed of Life!

የምስራቅ አፍሪካ ቀጠናዊ ሀይል በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እንዲሰማራ ፕሬዚዳንት ኬንያታ ጠየቁ 

አዲስ አበባ፣ሰኔ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ ቀጠናዊ ሀይል በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እንዲሰማራ የኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ጠይቀዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ የዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ምስራቃዊ ክፍል ያለበትን የፀጥታ ችግር ወደ ነበረበት ለመመለስ በማሰብ ነው የቀጠናው ተጠባባቂ…

በጦር መሣሪያ በመታገዝ የዘረፋ ወንጀል የፈፀመው ግለሰብ በ19 ዓመት ጽኑ እስራት ተቀጣ

አዲ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦር መሣሪያ በመታገዝ የዘረፋ ወንጀል የፈፀመው ተከሳሽ በ19 ዓመት ጽኑ እስራት መቀጣቱን የካፋ ዞን ፍትሕ መምሪያ አስታወቀ። ተከሳሽ ኦይሰላ ጲላስ ጥቅምት 5 ቀን 2011 ዓ.ም ከቀኑ 7፡00 ሰዓት በካፋ ዞን ዴቻ ወረዳ ሾላ ቀበሌ…

ኢትዮጵያ በፈረንጆቹ 2021 ከአፍሪካ አምሥት የውጭ ቀጥተኛ የኢንቨስትመንት መዳረሻዎች አንዷ መሆኗ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የንግድና ልማት ኮንፈረንስ ኢትዮጵያ በፈረንጆቹ 2021 ከአፍሪካ ሀገራት አምሥት የውጭ ቀጥተኛ የኢንቨስትመንት መዳረሻዎች መካከል አንዷ መሆኗን አስታወቀ። በሀገራት ንግድ እና ዕድገት ላይ በተዘጋጀው ኮንፈረንስ ላይ…

“ስለኢትዮጵያ” የፓናል ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት በሀዋሳ ከተማ ያዘጋጀው አራተኛው ስለ ኢትዮጵያ የፓናል ውይይት ተጠናቀቀ። የፓናል ውይይቱ በቱሪዝም ዘርፍ ላይ አተኩሮ የተካሄደ ሲሆን÷ በቱሪዝም ሚኒስትሯ አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ፣ በአዲስ አበባ ባህል…

ማይክሮሶፍት ከ27 ዓመታትበኋላ “ኢንተርኔት ኤክስፕሎረር” መተግበሪያን ከአገልግሎት አስወጣ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ማይክሮሶፍት ኩባንያ ከ27 ዓመታት በኋላ “ኢንተርኔት ኤክስፕሎረር” መተግበሪያን ከአገልግሎት አስወጣ፡፡ ጎግል ክሮም፣ አፕል ሳፋሪ እና ሞዚላ ፋየር ፎክስ ገበያው ላይ ተፅዕኖ የፈጠሩ መተግበሪያዎች መሆናቸውን የቢቢሲ ዘገባ ያመላክታል፡፡…

አምባሳደር ስለሺ በቀለ ከአምባሳደር ቲቦር ናዥ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዶክተር ስለሺ በቀለ ከቀድሞው የአሜሪካ የአፍሪካ ጉዳዮች ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ቲቦር ናዥ እና ከቴክሳስ የቴክኖሎጂ እና አንግሎ ስቴት ዩኒቨርሲቲዎች 15 ተማሪዎች ጋር ተወያይተዋል፡፡ በዚህ ወቅት ስለ…

የግብርናውን ዘርፍ ዲጂታል በማድረግ የአርሶ አደደሩን ብልጽግና ማረጋገጥ ይገባል- አቶ ዑመር ሁሴን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ዓመታት ቴሌኮምን ጨምሮ በተለያዩ ተቋማት የታየው የዲጂታል ኢኮኖሚ ተስፋ ሰጭ በመሆኑ የግብርናውን ዘርፍም ዲጂታል በማድረግ ለኢትዮጵያ አርሶ አደሮች ብልፅግናን ለማምጣት መሰራት አለበት ሲሉ የግብርና ሚኒስትሩ አቶ ዑመር ሁሴን…

ነፃ የንግድ ቀጣናውን በታቀደለት ጊዜ እውን ለማድረግ የሚያስችል ምቹ መሠረተ ልማቶች መኖራቸው ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ነፃ የንግድ ቀጣናውን በታቀደለት ጊዜ እውን ለማድረግ የሚያስችል ምቹ መሠረተ ልማቶች መኖራቸው ተገለፀ፡፡ የድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክና የድሬዳዋ ደረቅ ወደብን በማቀናጀት የሚመሠረተውን ነፃ የንግድ ቀጠና አስመልክቶ በሕግ ማዕቀፎችና…

አዲስ ወግ “ከጽንፎች መካከል ወርቃማውን አማካይ ፍለጋ”በሚል ርዕስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ፕሬስሴክሬታሪያት የሚዘጋጀው የሩብ ዓመቱ አዲስ ወግ ዐቢይ ጉዳይ "ከጽንፎች መካከል ወርቃማውን አማካይ ፍለጋ" በሚል ርዕስ እየተካሄደ ነው፡፡ በጽንፈኝነት ፍቺ እና ዐውድ ላይ ያተኮረው የመጀመሪያ ክፍለ ጊዜ በአዲስ…

በሲዳማ ክልል ከ1 ሚሊየን ዶዝ በላይ የኮቪድ-19 መከላከያ ክትባት በ3ኛው የክትባት ዘመቻ እንደሚሰጥ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል 1 ሚሊየን 128 ሺህ 330 ዶዝ የኮቪድ-19 መከላከያ ክትባት በሦስተኛው የክትባት ዘመቻ እንደሚሰጥ የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ። የሲዳማ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ሰላማዊት መንገሻ÷ የሦስተኛው ዙር ዘመቻ ውጤታማ…