ኢትዮጵያ ችግር ውስጥ በምትሆንበት ወቅት ጀርመን ከጎናችን የምትቆም አገር ናት- አምባሳደር ብርቱካን አያኖ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ችግር ውስጥ በምትሆንበት ወቅት ጀርመን ከጎናችን የምትቆም ሀገር ናት ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ ገለጹ፡፡
በአምባሳደር ብርቱካን የተመራ ልዑክ በሁለተኛ ቀን የጀርመን ቆይታው ከጀርመን የውጭ…