Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ችግር ውስጥ በምትሆንበት ወቅት ጀርመን ከጎናችን የምትቆም አገር ናት- አምባሳደር ብርቱካን አያኖ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ችግር ውስጥ በምትሆንበት ወቅት ጀርመን ከጎናችን የምትቆም ሀገር ናት ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ ገለጹ፡፡ በአምባሳደር ብርቱካን የተመራ ልዑክ በሁለተኛ ቀን የጀርመን ቆይታው ከጀርመን የውጭ…

በዩኒቨርሲቲዎች የሚከናወኑ የጥናትና ምርምር ስራዎች በተጨባጭ የኀብረተሰቡን ችግር የሚፈቱ ሊሆኑ ይገባል-ዶ/ር መኩሪያ ኃይሌ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚከናወኑ የጥናትና ምርምር ስራዎች በተጨባጭ የኀብረተሰቡን ችግር የሚፈቱ ሊሆኑ እንደሚገባ የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽነር ዶክተር መኩሪያ ኃይሌ ገለጹ።   ኮሚሽነሩ ይህን ያሉት የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ…

አገልግሎቱ የሥነ-ምግባር ጥሰት በፈፀሙ 75 አመራርና ሰራተኞች ላይ እርምጃ ወሰደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የሥነ-ምግባር ጥሰት በፈፀሙ 75 አመራርና ሰራተኞች ላይ አስተዳደራዊ እርምጃ መውሰዱን አስታውቋል፡፡   በአገልግሎቱ የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ዳይሬክተር አቶ ህብረወርቅ ይመኑ÷ተቋሙ ባለፉት 9 ወራት…

በኦሮሚያ ክልል ከሚገኙ የሲሚንቶ ፋብሪካ ሃላፊዎች ጋር ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ከሚንቀሳቀሱ የሲሚንቶ ፋብሪካ ሃላፊዎች ጋር የሲሚንቶ ግብዓት አቅርቦት እና ፋብሪካዎች በሚገኙባቸው አካባቢዎች ስላለው የፀጥታ ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሄደ፡፡ በውይይቱ የማዕድን ሚኒስትር ኢንጅነር ታከለ ኡማ፣ የኦሮሚያ…

በህገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ ከ35 ሺህ በላይ የአሜሪካ ዶላር ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ ከ35 ሺህ በላይ የአሜሪካ ዶላር ባቡር ፌርማታ ላይ በፖሊስ አባላት በተደረገ ፍተሻ መያዙን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል፡፡ በልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ልደታ ባቡር ፌርማታ ላይ የተያዘው ዶላር…

ከባድ እና ቀላል የመመሪያ ጥሰት በፈጸሙ 106 የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከባድ የመመሪያ ጥሰት በፈጸሙ 24 የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እና ቀላል የመመሪያ ጥሰት ፈጽመው በተገኙ 82 የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ላይ የእርምት እርምጃ መወሰዱን የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡…

ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ2 ነጥብ 2 ሚሊየን በላይ ዜጎች የንፁህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ሆነዋል-የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ግንቦት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ2 ነጥብ 2 ሚሊየን በላይ ዜጎች የንፁህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ መሆናቸውን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ገለጸ።   የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር አስፋው ዴንጋሞ እንደገለፁት፤ በውሃ ፕሮጀክቶች…

1 ሺህ 5 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 5 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ፡፡ ዛሬ በሶስት ዙር በተከናወነ ዜጎችን ከሳዑዲ አረቢያ የመመለስ ስራ÷ በአጠቃላይ ቁጥራቸው 1ሺህ 5 ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው መመለስ መቻሉን ከሴቶችና ማህበራዊ…

አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ከእንግሊዝ የአፍሪካ ቀንድ እና ቀይ ባህር ልዩ መልክተኛ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 3 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን የእንግሊዝ የአፍሪካ ቀንድ እና ቀይ ባህር ልዩ መልክተኛ ፊሊፕ ፋርማን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡   በውይይታቸውም አምባሳደር ሬድዋን በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ…

አትሌት ለተሰንበት ግደይ በ2022 የቫሌንሺያ ማራቶን ላይ ትሳተፋለች

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 3 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ለተሰንበት ግደይ በ2022 የቫሌንሺያ ማራቶን ላይ ትሳተፋለች፡፡ በ5 ሺህ እና በ10 ሺህ ሜትሮች እንዲሁም በግማሽ ማራቶን የዓለም ክብረወሰንን የያዘችው አትሌት ለተሰንበት በ2022 የቫሌንሺያ…