Fana: At a Speed of Life!

የጤና አገልግሎት አሰጣጥ ስልጠና ላይ በጋራ መስራት በሚቻልበት ጉዳይ ዙሪያ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ከስፔን የትብብር ዋና ስራ አስፈፃሚ ማርዮ ፋነጁልን ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም ÷ በስፔሽሊቲና ሰብስፔሻሊቲ ስልጠና ፍኖተ ካርታ መሰረት የልዩ ህክምና እና ጤና አገልግሎት አሰጣጥ ስልጠና ላይ በጋራ በመስራት…

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል በ45 ሚሊየን ብር ወጪ የሚገነባ ዘመናዊ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ማስጀመሪያ መሰረተ ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል በ45 ሚሊየን ብር ወጪ የሚገነባ ዘመናዊ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ማስጀመሪያ መሰረተ ድንጋይ ተቀመጠ፡፡ በግንባታ ማስጀመሪያ ስነ ስርዓቱ ላይ የክልሉ ርዕስ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን እንዳሉት ፥ የክልሉን ስራ አመራር…

“ለበርካታ ዓመታት ንፁሃን ዜጎች በጅምላ በተገደሉበት ስፍራ የት/ቤት ግንባታ በማስጀመራችን ደስታ ይሰማናል!” – አቶ ሙስጠፌ…

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሶማሌ ከልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ በቀብሪዳሀር ከተማ ለሚገነባው በአይነቱ የመጀመሪያ የሆነ የ2ኛ ደረጃ ት/ቤት የመሠረት ድንጋይ አስቀመጠዋል። ትምህርት ቤቱ “ሰዎች ለሰዎች” በተባለው የጀርመን ዓለም አቀፍ ተራድኦ…

የአውሮፓ ህብረት ተወካዮች የኢትዮጵያ መንግስት የወሰደውን የሰላም ግንባታ እርምጃዎች አደነቁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ እና የአውሮፓ ህብረት አመታዊ የፖለቲካ ውይይታቸውን ዛሬ በአዲስ አበባ አካሂደዋል ። ሁለቱ ወገኖች በሰሜን ኢትዮጵያ ያለውን ግጭት እና የአውሮፓ ህብረት እና የኢትዮጵያ ግንኙነትን በሚመለከት የተወሰዱ የሰብአዊ እና የተጠያቂነት…

በአብርሆት ቤተመጻሕፍት ለአንድ ወር የሚቆይ መፃህፍት የማሰባሰብ መርሀ ግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ‘’ሚሊዮን መፃህፍት ለሚሊዮን ትውልድ’’ በሚል በአብርሆት ቤተመጻሕፍት ለአንድ ወር የሚቆይ መፃህፍት የማሰባሰብ መርሀ ግብር ተጀመረ። ለቤተመጻሕፍቱ ሁሉም አሻራውን እንዲያሳርፍ የተዘጋጀውን መርሃ ግብር ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በይፋ…

983 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዛሬ በሶስት ዙር በተከናወነ ዜጎችን ከሳዑዲ አረቢያ የመመለስ ስራ 983 ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው መመለስ መቻሉ ተገለፀ፡፡ ከእነዚህ ውስጥ 14ቱ ህጻናት ሲሆኑ 969ኙ ወንዶች መሆናቸው ታውቋል፡፡ ለተመላሽ ዜጎችም ተገቢውን ድጋፍ እና…

ኢትዮጵያ ለመረጋጋቷ እየወሰደች ያለችውን እርምጃዎች እንደምታበረታታ ዴንማርክ አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ የገንዘብ ሚኒስትር አቶ የአህመድ ሽዴ ከዴንማርክ የልማት ትብብር ሚኒስትር ፍሊሚንግ ሞለር ሞርቴንሰን ጋር ተወያዩ። በገንዘብ ሚኒስቴር በተካሄደው ውይይት ላይ የዴንማርክን የቆየ የኢትዮጵያ የልማት አጋርነት ያነሱት አቶ አህመድ፥…

የሰብዓዊ ድጋፍ የያዙ 16 የጭነት ተሽከርካሪዎች መቀሌ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰብዓዊ ድጋፍ የያዙ 16 ተጨማሪ የጭነት ተሽከርካሪዎች በዚህ ሳምንት መቀሌ መግባታቸውን የዓለም ምግብ ፕሮግራም አስታወቀ፡፡ በያዝነው ሣምንት መቀሌ ከደረሱት የሰብዓዊ ድጋፍ የጫኑ 16 ተሽከርካሪዎች በተጨማሪ÷ 64 ሌሎች…

የኦሮሚያ ወጣቶች ህብረት በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የምርጥ ዘር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ወጣቶች ህብረት በክልሉ በድርቅ ለተጎዱ የህብረተሰብ ክፍሎች የምርጥ ዘር ድጋፍ አደረገ፡፡ በክልሉ ድርቅ በተከሰተባቸዉ 7 ዞኖች የበልግ ዝናብ መጣል መጀመሩን ተከትሎ አርሶ አደሮችና ከፊል አርብቶ አደሮች ወደ ግብርና ስራቸዉ እንዲመለሱ…

በኢትዮጵያ የኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ቁጥር 29 ነጥብ 83 ሚሊየን መድረሱን ጥናት አመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትየጵያ የኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ቁጥር 29 ነጥብ 83 ሚሊየን መድረሱን እና የበይነ መረብ ግንኙነት ፍጥነት እየጨመረ መምጣቱን ሰሞኑን የተካሄደ አንድ ጥናት አመለከተ። የኢትዮጵያን ሕዝብ ቁጥር 119 ነጥብ 3 ሚሊየን አድርጎ…