Fana: At a Speed of Life!

የዓለም ዋንጫ ወደ ኢትዮጵያ ለእይታ ሊመጣ ነው

አዲስ አበባ፣ሚያዝያ 26፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ዋንጫ ወደ ኢትዮጵያ ለእይታሊመጣ ነው። ዋንጫው በኢትዮጵያ በግንቦት ወር አጋማሽ እንደሚመጣ ታውቋል። የዓለም ዋንጫ ለእይታ ከሚቀርብባቸው የአፍሪካ ሃገራት መካከል ኢትዮጵያ ቀዳሚዋ ነች።…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በ2013ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የተሻለ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች ሽልማት ተበረከተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በ2013ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የተሻለ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የሽልማት ስነ ስርዓት ተካሂዷል፡፡ ዛሬ በአሶሳ ከተማ በተካሄደው በዚሁ የሽልማት መርሃ ግብር ላይ 18 ተማሪዎች ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፡፡ ተሸላሚ…

ከምርታማነት ውጭ ብልፅግናን ማሳካት አይታሰብም- አቶ መላኩ አለበል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከምርታማነት ውጭ ብልፅግናን ማሳካት አይታሰብም ሲሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል ተናገሩ፡፡ አቶ መላኩ አለበል የ”ኢትዮጵያ ታምርት” ንቅናቄን አስመልክተው ዛሬ በሰጡት መግለጫ፥ ንቅናቄው የአምራች ኢንዱስትሪውን…

በአውሮፓ ከመጠን ያለፈ ውፍረት አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን ሪፖርት አመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውሮፓ ከመጠን ያለፈ ውፍረት “ወረርሽኝ በሚመስል መልኩ” አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን ሪፖርት አመላከተ። ትናንት በተካሄደውና ትኩረቱን ከመጠን በላይ ውፍረት ላይ ባደረገው ስብሰባ ላይ ይፋ የሆነ ሪፖርት በአውሮፓ የዜጎች ውፍረት መጠን ከጊዜ…

ሰሜን ኮሪያ የባለስቲክ ሚሳኤል አስወነጨፈች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ የባለስቲክ ሚሳኤል ወደ ምስራቃዊ የባህር ዳርቻ ማስወንጨፏ ተሰማ፡፡ የአሁኑ የሚሳኤል ሙከራ የሃገሪቱ መሪ ኪም ጆንግ ኡን የሃገራቸውን የኒውክሌር የጦር መሳሪያ አቅም በማሳደግ በጠላቶቻችን ላይ እንጠቀማለን ካሉ ከቀናት በኋላ የተደረገ…

ዶክተር ሊያ ታደሰ የጊኒ ዎርም በሽታን ከኢትዮጵያ ለማጥፋት እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት ላይ ምልከታ ለማድረግ ጋምቤላ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ የጊኒ ዎርም በሽታን ከኢትዮጵያ ለማጥፋት እየተከናወኑ ያሉ ተግባራትን ምልከታ ለማድረግ ጋምቤላ ክልል ገቡ፡፡ ሚኒስትሯ ጋምቤላ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ በክልሉ ከፍተኛ አመራሮች አቀባበል…

የአዲስ አበባ ተፎካካሪ ፖርቲዎች በሀገራዊ ምክክሩ ላይ ያተኮረ ውይይት እያካሄዱ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ የተፎካካሪ ፖርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አባላት በሀገራዊ ምክክር ላይ ያተኮረ ውይይት እያካሄዱ ይገኛሉ። የአዲስ አበባ የተፎካካሪ ፖርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ አቶ ሙሉጌታ አበበ÷ በሀገራዊ ምክክሩ ላይ…

ከተመድ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ሀና ሰርዋ ቴቴ ጋር ውጤታማ ውይይት አድርገናል- አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ሀና ሰርዋ ቴቴ ጋር ውጤታማ ውይይት ማድረጋቸውን ገለጹ፡፡…

የሲዳማ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ምክር ቤት 6 ዙር አንደኛ የስራ ዘመን ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤውን ዛሬ በሀዋሳ ከተማ ማካሄድ ጀምሯል፡፡ ለሁለት ቀናት በሚካሄደው ጉባኤ ምክር ቤቱ 875 ሚሊየን ብር ተጨማሪ በጀት ያጸደቀ ሲሆን ፥ ቃለ ጉባኤ ማፅደቅና አዳዲስ…

የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ የ2014 የውድድር ዓመት አንደኛው ዙር ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ የ2014 የውድድር ዓመት አንደኛው ዙር የውድድር መርሐ ግብር ዛሬ ፍጻሜውን አግኝቷል፡፡ መርሐ ግብሩ መቋጫውን ያገኘው÷ መከላከያ ጌዲኦ ዲላን 6 ለ 1 እንዲሁም ቦሌ ክፍለ ከተማ አቃቂ ቃሊትን 3…