በቀድሞ የመከላከያ መኮንኖች የክስ መዝገብ ላይ 1ኛ ተከሳሽ ሕይወት ማለፍን ተከትሎ በሌሎች ተከሳሾች ላይ የዐቃቤ ህግ ምስክሮችን ለመስማት ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀድሞ የመከላከያ መኮንኖች የክስ መዝገብ ላይ 1ኛ ተከሳሽ ሜጀር ጀኔራል ገብረመድህን ፍቃዴ(ወዲ ነጮ) ድንገተኛ ሕይወት ማለፍን ተከትሎ በሌሎች ተከሳሾች ላይ የዐቃቤ ህግ ምስክሮችን ለመስማት ተለዋጭ ቀጠሮ መሰጠቱ ተገለፀ ።
በፌደራል ከፍተኛ…