Fana: At a Speed of Life!

በቀድሞ የመከላከያ መኮንኖች የክስ መዝገብ ላይ 1ኛ ተከሳሽ ሕይወት ማለፍን ተከትሎ በሌሎች ተከሳሾች ላይ የዐቃቤ ህግ ምስክሮችን ለመስማት ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀድሞ የመከላከያ መኮንኖች የክስ መዝገብ ላይ 1ኛ ተከሳሽ ሜጀር ጀኔራል ገብረመድህን ፍቃዴ(ወዲ ነጮ) ድንገተኛ ሕይወት ማለፍን ተከትሎ በሌሎች ተከሳሾች ላይ የዐቃቤ ህግ ምስክሮችን ለመስማት ተለዋጭ ቀጠሮ መሰጠቱ ተገለፀ ። በፌደራል ከፍተኛ…

የኬንያው ፕሬዚዳንት ምክትላቸው ከኃላፊነት እንዲነሱ መጠየቃቸውን ተከትሎ በመካከላቸው የተፈጠረው ውጥረት ተባብሷል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ምክትል ፕሬዚዳንቱ ዊሊያም ሩቶ ከኃላፊነት እንዲነሱ መጠየቃቸውን ተከትሎ በመካከላቸው የተፈጠረው ውጥረት ተባብሷል፡፡ ውጥረቱ የተባባሰው ፕሬዚዳንት ኬንያታ÷ በሀገራቸው ፖለቲካዊ እንቅስቃሴ ላይ…

ባለስልጣኑ በኦሮሚያ ክልል በድርቅ ለተጎዱ አካባቢዎች የ15 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ግምት ያለው ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲቪክ ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን በኦሮሚያ ክልል በድርቅ ለተጎዱ አካባቢዎች የሚውል የ15 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ግምት ያለው የአይነት እና የገንዘብ ድጋፍ አደረገ። ከድጋፉ መካከል÷ 8 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ያህሉ…

የማሊ ወታደራዊ መንግስት ከፈረንሳይ ጋር ያደረገውን ወታደራዊ ስምምነት አቋረጠ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የማሊ ወታደራዊ መንግስት ከፈረንሳይ ጋር ያደረገውን ወታደራዊ ስምምነት ማቋረጡን አስታወቀ፡፡ የወታደራዊው መንግስት ቃል አቀባይ አብዱላይ ማይጋ በዛሬው እለት በሰጡት መግለጫ፥ የማሊ ሪፐብሊክ ከቀድሞ ቅኝ ገዥ ፈረንሳይ ጋር ያደረገው ወታደራዊ…

አምራች ኢንዱስትሪዎች የኃይል አቅርቦት ችግር እንዳይገጥማቸው እገዛ እየተደረገ ነው – የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአምራች ኢንዱስትሪ ደንበኞች በሙሉ አቅማቸው እንዲያመርቱ የኃይል አቅርቦት ችግር እንዳይገጥማቸው እገዛ እያደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ በአገልግሎቱ የኢንዱስትሪ ደንበኞች የኃይል አቅርቦት…

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን ዓመታዊ ስብስባ በሴኔጋል ዳካር ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን (ዩኤንኢሲኤ) 54ኛ ዓመታዊ ስብሰባውን በሴኔጋል ዳካር ይካሄዳል በቀጣዩ ሳምንት ያካሄዳል። ስብሰባው ከግንቦት 3 እስከ 9 ቀን 2014 “የአፍሪካን መልሶ ማገገም ፋይናንስ ማድረግ ፤ በአዲስ…

የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት በዝቅተኛ ገቢ ለሚተዳደሩ የማህበረሰብ አባላት የማዕድ ማጋራት መርሐ ግብር አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ ማለዳውን በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አጎራባች አካባቢዎች ከተውጣጡ በዝቅተኛ ገቢ ከሚተዳደሩ የማህበረሰብ አባላት ጋር የማዕድ ማጋራት መርሐ ግብር ተካሄደ። በማዕድ ማጋራቱ ወቅት በጽ/ቤቱ ቅጥረ ግቢ በጓሮ ግብርና አማካኝነት የበቀሉ…

ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ምርት ለመተካት የኢንዱስትሪውን ዘርፍ መደገፍ እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ምርት ለመተካት የኢንዱስትሪውን ዘርፍ መደገፍ እንደሚገባ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ገለጸ፡፡ የክልሉ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ የማኑፋክቸሪንግ…

አንቶኒዮ ጉተሬዝ በሳህል ቀጠና የሚፈጸሙ የሽብር ጥቃቶች ተባብሰው መቀጠላቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 25 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ አፍሪካ ሳህል ቀጠና የሚፈጸሙ የሽብር ጥቃቶች ተባብሰው መቀጠላቸውን የተባበሩት መንግስት ድርጅት ዋና ጸሃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ገልጸዋል፡፡   አንቶኒዮ ጉተሬዝ በምዕራፍ አፍሪካ በሚገኙ ሶስት አገራት ይፋዊ የስራ ጉብኝት…