Fana: At a Speed of Life!

የሲዳማ ክልል ምክር ቤት ጉባኤ ተጨማሪ በጀትና ዳኞችን ሹመት በማጽደቅ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ምክር ቤት ጉባኤ ተጨማሪ በጀትና ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት እና ለወረዳ ፍርድ ቤቶች የ19 ዳኞችን ሹመት በማፅደቅ ተጠናቀቀ። የልሉ ምክር ቤት 874 ሚሊዮን ብር ተጨማሪ በጀት በሙሉ ድምፅ ያፀደቀ ሲሆን፥ በጀቱ የውስጥ ገቢን…

የኢትዮጵያ እና ሶማሊያን የንግድ ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ በትኩረት እንደሚሰራ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሀሰን ሙሃመድ በኢትዮጵያ ከሶማሊያ አምባሳደር አብዱላሂ አህመድ ከተመራ የልዑካን ቡድን ጋር ተወያዩ፡፡ ሚኒስትር ዴኤታው ሁለቱ እህትማማች ሃገራት የሚያስተሳስሯቸው በርካታ የንግድ…

የኢትዮ- ኬንያ የድንበር ጉዳይ የጋራ የቴክኒክ ኮሚቴ ስብሰባ በናይሮቢ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያና ኬንያ የድንበር ጉዳይ የጋራ የቴክኒክ ኮሚቴ ስብሰባ በኬንያ ናይሮቢ ተጀመረ፡፡ የኢትዮጵያ የቴክኒክ ቡድን በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የዓለም አቀፍ ድንበሮች አማካሪ በውሂብ ሙሉነህ የተመራ ሲሆን፥ በኬንያ በኩል የአገሪቱ አለም አቀፍ…

ወጣቱ በአገራዊ ጉዳይ ላይ የሚጠበቅበትን ሚና ሊወጣ እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወጣቱ በአገራዊ ጉዳይ ላይ የሚጠበቅበትን ሚና ሊወጣ እንደሚገባ ተመላከተ፡፡ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር በአገራዊ ጉዳዮች ላይ የጋራ ግንዛቤ ለመፍጠር ከአመራሮች፣ ሰራተኞች፣ ነዋሪዎች፣ ባለሀብቶች፣ ማህበረሰብ አንቂዎችና ከሚዲያ ባለሙያዎች ጋር…

ኢትዮጵያ ያጋጠሟትን ፈተናዎች በሰላማዊ መንገድ እንድትፈታ አሜሪካ ማንኛውንም ድጋፍ ታቀርባለች- አምባሳደር ትሬሲ አን ጃኮብሰን

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ያጋጠሟትን ፈተናዎች በሰላማዊ መንገድ እንድትፈታ አሜሪካ ማንኛውንም ድጋፍ ታቀርባለች ሲሉ በኢትዮጵያ የአሜሪካ መንግስት ጉዳይ ፈፃሚ አምባሳደር ትሬሲ አን ጃኮብሰን ተናገሩ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን…

ከሳዑዲ 1 ሺህ 29 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት በሶስት ዙር በተከናወነ ዜጎችን ከሳኡዲ አረቢያ የመመለስ ስራ በአጠቃላይ ቁጥራቸው 1 ሺህ 29 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ፡፡ ወደ ሀገራቸው ከተመለሱ ዜጎች ውስጥ አምስት ህጻናትና 1 ሺህ 24 ወንዶች መሆናቸውን ከሴቶችና…

በአሸባሪው ህወሓት ጉዳት የደረሰበት የራስ ጋይንት ንፋስ መውጫ አካባቢን መልሶ ለመገንባት የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህወሓት የሽብር ቡድን ጉዳት የደረሰበት የራስ ጋይንት ንፋስ መውጫ አካባቢን መልሶ ለመገንባት የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር በመካሄድ ላይ ነው፡፡ የህወሓት የሽብር ቡድን ኢትዮጵያን ለማፈራረስ ቆርጦ በተነሳበት ወቅት በራስ ጋይንት…

ጽንፈኝነትና አክራሪነት እያስከተለ ያለውን ጥፋት ለመግታት መንግስት በድርጊቱ ፈጻሚዎች ላይ እርምጃ ሊወስድ እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በዋናነት ብሔር እና ሃይማኖትን ሸፋን ያደረገ ጽንፈኝነትና አክራሪነት እያስከተለ ያለውን ጥፋት ለመግታት መንግስት በድርጊቱ ፈጻሚዎች ላይ እርምጃ ሊወስድ እንደሚገባ ተገለፀ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት…

የኢትዮጵያ አርበኞች ቀን በዓልን ምክንያት በማድረግ ነገ 21 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አርበኞች ቀን በዓልን ምክንያት በማድረግ በነገው ዕለት 21 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል። ነገ የሚከበረውን የኢትዮጵያ አርበኞች ቀን በዓልን በማስመልከት ነገ ከንጋቱ 12:00 ሰዓት ላይ 21 ጊዜ መድፍ የሚተኮስ መሆኑን…