Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ የቱርክ አምባሳደር ከአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ጋር በኢንቨስትመትና ሌሎች ተያያዠ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የቱርክ አምባሳደር ያፕራክ አልፕ የሚመራ ልዑክ ከአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ጋር በኢንቨስትመትና ሌሎች ተያያዠ ጉዳዮች ዙሪያ በባህር ዳር ከተማ ተወያይተዋል። የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ በውይይቱ ወቅት…

የሲሚንቶ ገበያን ለማረጋጋት የሚደረገውን ጥረት ለማደናቀፍ በሚንቀሳቀሱ አካላት ላይ ሕጋዊ እርምጃ እንደሚወስድ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት አስጠነቀቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የሲሚንቶ ገበያን ለማረጋጋት የሚደረገውን ጥረት ለማደናቀፍ በሚንቀሳቀስ ማንኛውም አካል ላይ ህጋዊ እርምጃ እንደሚወሰድ አስጠነቀቀ፡፡ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ዛሬ ባወጣው መግለጫ…

በመዲናዋ ለ6 ሺህ 23 ኢንተርፕራይዞችና አንቀሳቃሾች የመስሪያ ቦታ ለማስተላለፍ ተችሏል- አቶ ጃንጥራር አባይ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባለፉት 10 ወራት ለ6 ሺህ 23 ኢንተርፕራይዞችና አንቀሳቃሾች የመስሪያ ቦታ ማስተላለፍ መቻሉ ተገልጿል፡፡   በምክትል ከንቲባና የሥራ ኢንተርፕራይዝ እና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጃንጥራር…

የ2015 ረቂቅ በጀት ለእዳ ክፍያ፣ በጦርነት ለወደሙ መሰረተ ልማቶች መልሶ ግንባታ፣ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች የሰብዓዊ እርዳታ ማቅረብ እና የሀገር ደህንነት…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የ2015 የፌደራል መንግስት ረቂቅ በጀት ለእዳ ክፍያ፣ በጦርነት ለወደሙ መሰረተ ልማቶች መልሶ ግንባታ፣ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች የሰብዓዊ እርዳታ ማቅረብ እንዲሁም የሀገር ደህንነት ለማስጠበቅ ትኩረት በመስጠት የተዘጋጀ መሆኑን…

በመዲናዋ ከነገ ጀምሮ የሚተገበር የትራንስፖርት ታሪፍ ማሻሻያ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ከነገ ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረግ የትራንስፖርት አገልግሎት መስጫ የታሪፍ ማሻሻያ መደረጉን ገለፀ፡፡ የታሪፍ ማሻሻያው የተደረገው አለም አቀፍ የነዳጅ ዋጋ ጭማሪን መሰረት በማድረግ እንደሆነ ተገልጿል።…

ባለሥልጣኑ “የኢትዮጵያ አገር በቀል እውቀት ዩኒቨርሲቲ” በሚል ስያሜ የተቋቋመ ተቋም እንደሌለ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “የኢትዮጵያ አገር በቀል እውቀት ዩኒቨርሲቲ” በሚል ስያሜ የተቋቋመ ተቋም አለመኖሩን የኢፌዴሪ ትምህርትና ስልጣና ባለሥልጣን አስታወቀ ፡፡ ባለሥልጣኑ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ÷ማንኛውም የከፍተኛ ትምህርት ተቋም መቋቋም የሚችለው…

ሁለቱ ክልሎች በአዋሳኝ ድንበሮች ላይ የሚስተዋለውን የፀጥታ ችግር በዘላቂነት ለመፍታት ውይይት አደረጉ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 30፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልልና የጋምቤላ  ክልል  መንግስታት በአዋሳኝ ድንበሮች ላይ የሚስተዋለውን የፀጥታ ችግር በዘላቂነት ለመፍታት ውይይት አድርገዋል። የሁለቱ ክልሎች የሰላምና ፀጥታ ቢሮ ምክትል ኃላፊዎች በተገኙበት በድንበሮች አካባቢ…

ምክር ቤቱ 786 ነጥብ 61 ቢሊየን ብር ሆኖ በቀረበው የፌዴራል መንግስት ረቂቅ በጀት ላይ ተወያይቶ ለዝርዝር ዕይታ መራ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የ2015 በጀት ዓመት የፌዴራል መንግስት ረቂቅ በጀት 786 ነጥብ 61 ቢሊየን ብር ሆኖ በቀረበለት ረቂቅ በጀት ላይ ተወያይቶ ለዝርዝር ዕይታ ለቋሚ ኮሚቴው መራ። ረቂቅ በጀቱ ዛሬ ለምክር ቤቱ የቀረበ ሲሆን፥ በረቂቅ…

በአምስት የሀገር ውስጥ ቋንቋዎች አገልግሎት የሚሰጥ ብሄራዊ የህብረተሰብ ጤና አደጋ መረጃ ማዕከል የዲጂታል ስራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአምስት የሀገር ውስጥ ቋንቋዎች አገልግሎት የሚሰጥ ብሄራዊ የህብረተሰብ ጤና አደጋ መረጃ ማዕከል የዲጂታል አሰራር ተመርቆ ስራ ጀመረ። ማዕከሉ የጤና ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴርና…

ለሀገር በቀል ምርቶች ዕውቅና ልንሰጥና አምራቾችን ልናበረታታ ይገባል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገራችን ምርት መኩራትን በመናገር ብቻ ሳይሆን ገዝተን በመጠቀም ለሀገር በቀል ምርቶች ዕውቅና ልንሰጥና አምራቾችን ልናበረታታ ይገባል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ 12ኛው የአዲስ አበባ የቴክኒክ ሙያና…