Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ አርበኞች ቀን በዓልን ምክንያት በማድረግ ነገ 21 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አርበኞች ቀን በዓልን ምክንያት በማድረግ በነገው ዕለት 21 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል። ነገ የሚከበረውን የኢትዮጵያ አርበኞች ቀን በዓልን በማስመልከት ነገ ከንጋቱ 12:00 ሰዓት ላይ 21 ጊዜ መድፍ የሚተኮስ መሆኑን…

የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በደቡብ ጎንደር ዞን ነፋስ መውጫ ከተማ የልማት ስራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በደቡብ ጎንደር ዞን ነፋስ መውጫ ከተማ እየተሰሩ የሚገኙ የልማት ስራዎችን ጎበኙ፡፡ በጉብኝቱ ላይ የአማራ ክልል ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባዔ አቶ አማረ ሰጤን ጨምሮ በብልጽግና ፓርቲ የአማራ…

ሞስኮ ዩክሬን ከምዕራባውያን ያገኘቻቸውን የጦር መሳሪያ የምታጓጓዝባቸው ናቸው ያለቻቸውን የባቡር መስመሮች ከስራ ውጪ ማድረጓን ገለፀች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ሞስኮ ዩክሬን ከምዕራባውያን ያገኘቻቸውን የጦር መሳሪያ የምታጓጓዝባቸው ናቸው ያለቻቸውን ስድስት የባቡር መስመሮች የሀይል ጣቢያዎች በማውደም ከስራ ውጪ ማድረጓን ገለፀች። በድብደባው አራት የጦር መሣሪያ ማከማቻዎችን ጨምሮ 40 የዩክሬን ወታደራዊ…

የሸዋል ኢድ በዓል በሐረር ከተማ ከግንቦት 1 እስከ 3 ይከበራል -ዳያስፖራ ኤጀንሲ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሸዋል ኢድ በዓል በሐረር ከተማ ከግንቦት 1 እስከ ግንቦት 3 ቀን እንደሚከበር የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ “ከኢድ እስከ ኢድ” ጥሪን ተከትሎ ከተዘጋጁ መርሐ ግብሮች መካከል “የሸዋል ኢድን በሐረር” እና…

በደቡብ አፍሪካው ዓለም አቀፍ የማዕድን ጉባኤ ላይ ኢትዮጵያ የማእድን ሀብቷን በስፋት ለማስተዋወቅ ዝግጅት መጠናቀቋ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ አፍሪካ በሚካሄደው ዓለም አቀፍ የማዕድን ጉባኤ ላይ ኢትዮጵያ የማዕድን ሀብቷን በሰፊው ለማስተዋወቅ ዝግጅቷን ማጠናቀቋን ኢንጂነር ታከለ ዑማ ገለጹ፡፡ የኢፌዴሪ የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ዑማ በማህባራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት…

ኢትዮጵያ በኢንተርፕራይዞች ልማት ፖሊሲ እና ስትራቴጂዎች ላይ ከኮርያ ልምድ የመቅሰም እቅድ አላት – ዶክተር ፍጹም አሰፋ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕላን እና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍጹም አሰፋ በኢትዮጵያ በኢትዮጵያ ከኮርያ አምባሳደር ካንግ ሶኪ ጋር ተወያዩ ፡፡ ሚኒስትሯ ከአምባሳደሩ ጋር ባደረጉት ቆይታ ኢትዮጵያ እና ኮርያ ለዘመናት የዘለቀ የልማት ትብብር እንዳላቸው ያመለከቱ…

የኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞችን የሚዘክር የፎቶ አውደ ርዕይ ተከፈተ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞችን የሚዘክር የፎቶ አውደ ርዕይ በብሄራዊ ቤተ መዛግብትና ቤተመጽሐፍት ተከፈተ፡፡ በአውደ ርዕዩ ከአድዋ ድል በኋላ የነበሩ ታሪኮችን የሚያሳዩ ፎቶዎች፣ ደብዳቤዎችና የአርበኞች ፎቶዎችም ለእይታ ቀርበዋል። ይህ…