Fana: At a Speed of Life!

በደሴ ከተማ በሕገ ወጥ መንገድ በንግድ ድርጅት ውስጥ የተከማቸ የጦር መሣሪያ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደሴ ከተማ በሕገ ወጥ መንገድ በንግድ ድርጅት ውስጥ የተከማቸ የጦር መሣሪያ መያዙን የከተማዋ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የደሴ ከተማ 1ኛ ዋና ፖሊስ ጣቢያ ኃላፊ ምክትል ኢንስፔክተር ጥላሁን ፈንታው÷ ሚያዚያ 25 ቀን 2014 ዓ.ም…

ሁለቱ ኮሚሽኖች ሥራቸውን ለአዲሱ የምክክር ኮሚሽን አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአስተዳደር ወሰን እና የማንነት ጉዳዮች እንዲሁም ሀገራዊ የዕርቀ-ሰላም ኮሚሽኖች የሥራ ኃላፊነታቸውን እና ሰነዶቻቸውን ለአዲሱ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን አስረከቡ፡፡ ርክክቡ የተካሄደው÷ የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን…

አሁን ካሉብን ዘርፈብዙ ኢኮሚያዊ እና ማህበራዊ ፈተናዎች ለመውጣት እንደ ህዝብ በሚያስተሳስሩን እሴቶች ላይ ማተኮር ይገባል-ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ አሁን ካሉባት ዘርፈ ብዙ ኢኮሚያዊ እና ማህበራዊ ፈተናዎች ለመውጣት እንደ ህዝብ በሚያስተሳስሩን እሴቶች ላይ ማተኮር ይገባል ሲሉ ምሁራን ገለጹ።   ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የሶሻል አንትሮፖሎጂ…

የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክን በዩኔስኮ ለማስመዝግብ እየተሰሩ ባሉ ስራዎች ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክን በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) ለማስመዝግብ እየተሰሩ ባሉ ስራዎች ዙሪያ ውይይት ተደርጓል፡፡ በውይይቱ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ  የቱሪዝም…

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አመራሮች ኢቲ ሀይላንድ ፍሎራ የአበባ ኢንቨስትመንት ድርጅትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አመራሮች ኢቲ ሀይላንድ ፍሎራ የአበባ ኢንቨስትመንት ድርጅትን ጎብኝተዋል፡፡ ኢቲ ሀይላንድ ፍሎራ በአበባ ኢንቨስትመንት የተሰማራ እና 16 ዓይነት የአበባ ምርቶችን ለዓለም ገበያ የሚያቀርብ ድርጅት…

በሶማሌ ክልል በ372 ሚሊየን ብር በጀት አጣዳፊ የድርቅ ምላሽ ፕሮጀክት ስራ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል በ372 ሚሊየን ብር በጀት አጣዳፊ የድርቅ ምላሽ ፕሮጀክት ስራ እየተካሄደ መሆኑን በክልሉ ርዕሰ መስተዳደር ጽህፈት ቤት የቆላማ አካባቢዎች ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት አስታወቀ።   የፕሮጀክቱ ሥራ አስኪያጅ አቶ ሙክታር…

የፌደራል መንግስት መስሪያ ቤቶች የ2015 በጀታቸውን እያቀረቡ የሚያስገመግሙበት ፕሮግራም ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ146 የፌዴራል ባለበጀት መስሪያ ቤቶች በተሰጣቸው የበጀት ጣራ መሰረት የ2015 በጀት ዓመት በጀታቸውን አቅርበው የበጀት ዝግጅታቸው የሚሰማበትና የሚገመገምበት የበጀት ሰሚ ፕሮግራም ተጀመረ፡፡ የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አሕመድ…

የታዩ መልካም ውጤቶች ይበልጥ ተጠናክረው ፣ ጉድለቶች ታርመው ስራዎቻችን ውጤታማ እንዲሆኑ ችግር ፈቺ አመራር መሆን አለብን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሁሉም የስራ ዘርፎች የታዩ መልካም ውጤቶች ይበልጥ ተጠናክረው ፣ ጉድለቶች ታርመው ስራዎቻችን ውጤታማ እንዲሆኑ ችግር ፈቺ አመራር መሆን አለብን ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ። የአዲስ አበባ…

“ኢትዮጵያን ወደተሻለ ሰላምና መረጋጋት ለማምጣት የሁሉም ዜጋ ተሳትፎ ወሳኝ ነው” – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን ወደተሻለ ሰላምና መረጋጋት ለማምጣት የሁሉም ዜጋ ተሳትፎ ወሳኝ መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ዛሬ ባወጣው መግለጫ፥ ከሰሞኑ…

አሜሪካ ለዩክሬን የላከቻቸው የጦር መሳሪያዎች ዓይነትና መጠን ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ለዩክሬን የላከቻቸው የተለያዩ የጦር መሳሪያዎች ዓይነት እና መጠን ይፋ መሆኑ ተሰማ። ባለፈው ወር የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ለዩክሬን ቃል ከገቡት የጦር መሳሪያ እርዳታ ውስጥ 80 በመቶ ያህሉ የኤም- 777 መድፎች እና ጥይቶች ኬቭ…