ለትግራይ ክልል ከባለፈው ሐምሌ ወር ጀምሮ 2 ነጥብ 1 ቢሊየን ብርና 87 ሺህ ሜትሪክ ቶን ምግብ ተልኳል- የጠቅላይሚኒስትር ጽህፈት ቤት
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለትግራይ ክልል ከባለፈው ሐምሌ ወር ጀምሮ 2 ነጥብ 1 ቢሊየን ጥሬ ብር፣ 87 ሺህ ሜትሪክ ቶን ምግብ እና ከ783 ሺህ ሊትር በላይ ነዳጅ መላኩን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡
የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ፕሬስ…