የሰብዓዊ እርዳታ የጫኑ በርካታ ተሽከርካሪዎች ወደ ትግራይ እየተጓጓዙ መሆኑን የዓለም ምግብ ፕሮግራም ዳይሬክተር ገለፁ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰብዓዊ እርዳታ የጫኑ በርካታ ተሽከርካሪዎች ወደ ትግራይ ክልል እየተጓጓዙ መሆኑን የዓለም ምግብ ፕሮግራም አስታወቀ፡፡
የዓለም ምግብ ፕሮግራም ዳይሬክተር ዴቪድ ቤስሌይ በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ፥በትግራይ ክልል ችግር ውስጥ…