በሐረሪ ክልል የኢድ አልፈጥር በዓል በሰላም እንዲከበር አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል- የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል የኢድ አልፈጥር በዓል በሰላም እንዲከበር አስፈላጊውን ዝግጅት ማድረጉን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ።
የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ነስሪ ዘከርያ በሰጡት መግለጫ÷ ሕዝበ ሙስሊሙ 1ሺህ 443ኛውን የኢድ…