በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ተፈናቅለው ለሚገኙ ዜጎች አፋጣኝ እርዳታ እንደሚያስፈልግ ተጠቆመ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአምስት ወራት ያህል በሽብር ቡድኑ ህወሃት ቁጥጥር ስር በቆየው የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ውስጥ ተፈናቅለው ለሚገኙ ዜጎች አፋጣኝ እርዳታ እንደሚያስፈልግ ተጠቆመ፡፡
ዓለም አቀፍ ረጂ ተቋማትም በሚፈለገው ልክ እርዳታ…