በመዲናዋ የትንሳኤ በዓል ያለምንም አደጋ ተከብሯል – የአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ የትንሳኤ በዓል ምንም አይነት አደጋ ሳያጋጥም ተከብሮ መዋሉን የአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
በበዓሉ አከባበር ወቅት የእሳትና ድንገተኛ አደጋ መንስኤዎችን በቅጡ በመረዳት…