Fana: At a Speed of Life!

በሶማሌ ክልል ከ9 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ9 ቢሊየን ብር የሚበልጥ ካፒታል ላስመዘገቡ 381 ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ መስጠቱን የክልሉ ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ቢሮ አስታውቋል።   የቢሮው ምክትል ሃላፊ ወይዘሮ ዘይነባ ሀጂ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በለሚ ኩራ ክ/ከተማ ለ456 ወጣቶችና ሴቶች 91 ሼዶችን አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድርግ በለሚ ኩራ ክ/ከተማ ለ456 ወጣቶችና ሴቶች የስራ እድል የሚፈጥር 91 ሼዶችን ለተጠቃሚዎች አስረከቡ፡፡   ከንቲባዋ በርክክብ ስነ ስርዓቱ ላይ ለወጣቶች…

የኢትዮጵያ መንግስት በኬንያው የቀድሞ ፕሬዚዳንት መዋይ ኪባኪ ሕልፈት የተሰማውን ሃዘን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት በኬንያው የቀድሞ ፕሬዚዳንት መዋይ ኪባኪ ሕልፈት የተሰማውን ሃዘን ገልጿል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ ÷ መዋይ ኪባኪ በሕይወት በነበሩበት ጊዜ የነበራቸው ራዕይ ሩቅ እንደነበረና በአመራራቸውም…

የሽብር ጥቃት ለመፈፀም ሲዘጋጁ የነበሩ 34 የአልሸባብ አባላት በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባና በተለያዩ የሃገሪቱ አካባቢዎች የሽብር ጥቃት ለመፈፀም ሲዘጋጁ የነበሩ 34 የአልሸባብ አባላት በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት አስታውቋል። የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት በአዲስ አበባና…

የትንሣኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ዛሬ ሌሊት 9 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትንሣኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ከሌሊቱ 9:00 ሰዓት ላይ 9 ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል። መድፉ በመከላከያ ወታደራዊ ፖሊስ ዳይሬክቶሬት ዛሬ ከሌሊቱ 9 ሰዓት ላይ የሚተኮስ መሆኑን ከሚኒስቴሩ…

ከ75 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባሳለፍነው ሳምንት 75 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የገቢና የወጭ የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዛቸውን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ ኮሚሽኑ ባሳለፍነው ሳምንት ባደረገው ክትትል ነው 41 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር የገቢ ኮንትሮባንድ…

ጂቡቲ ወደብ የደረሰውን 50 ሺህ ሜትሪክ ቶን ዩሪያ የአፈር ማዳበሪያ ማጓጓዝ ተጀምሯል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ስታር ፒክሰስ” የተባለችው መርከብ የመጀመሪያውን 50ሺህ ሜትሪክ ቶን ዩሪያ ማዳበሪያን ይዛ ትናንት ምሽት ጅቡቲ ወደብ ገብታለች፡፡ እስካሁን “ኤን.ፒ.ኤስ.ቢ” እና “ኤን.ፒ.ኤስ” የተሰኙ የአፈር ማዳበሪያ ዓይነቶች ወደ ሀገር ውስጥ እንደገቡ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በአማራ ክልል ዋግኽምራ ዞን የሰቆጣ ከተማ ማዕከላዊ እዝ እና ማኅበረሰቡን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በፋሲካ ዋዜማ በአማራ ክልል ዋግኽምራ ዞን የሰቆጣ ከተማ ማዕከላዊ እዝ እና ማኅበረሰቡን ጎብኝተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከማኅበረሰቡ አባላት ጋር ባደረጉት ውይይት፣ የአገው ሕዝብን የኪነ-ህንፃ ልህቀት እና…

የጃፓን ኩባንያዎች በኢትዮጵያ መዋዕለ-ንዋያቸውን ማፍሰስ እንደሚፈልጉ አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጃፓን ባለሐብቶች በኢትዮጵያ ባሉ ክፍት የኢንቨስትመንት አማራጮች ላይ በቂ ግንዛቤ እንዳገኙና መዋዕለ-ንዋያቸውን ማፍሰስ እንደሚፈልጉ አስታወቁ፡፡ በጃፓን የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ “ኢንስፓየር አፍሪካ” ከተሰኘ ማኅበር ጋር በመተባበር የጃፓን…

ፋሲካን ምክንያት በማድረግ በመዲናዋ የተለያዩ የሀይማኖት ተከታዮች የተሳተፉበት የፅዳት ዘመቻ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ በአዲስ አበባ የተለያዩ የሀይማኖት ተከታዮች የተሳተፉበት የፅዳት ዘመቻ ተካሄደ። በመዲናዋ የተለያዩ ክፍለ ከተሞች በሚገኙ ቤተክርስቲያናትና አካባቢያቸው ላይ የፅዳት ዘመቻው መካሄዱን ከከንቲባ ፅህፈት ቤት…