Fana: At a Speed of Life!

በአዲስ አበባ ለበዓላት የቀረቡ መሰረታዊ የፍጆታ ዕቃዎች ስርጭትን እየተቆጣጠረ መሆኑን አስተዳደሩ ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለቀጣዮቹ የትንሳኤ እና የኢድ አልፈጥር በዓላት ለገበያ የቀረቡ መሰረታዊ የፍጆታ እቃዎች በተገቢው ሁኔታ እንዲሰራጩ አስፈላጊው ቁጥጥር እየተደረገ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ህብረት ስራ ኤጀንሲ አስታውቋል፡፡  …

አምባሳደር ሀሰን ታጁ ከኩዌት ረዳት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርና የአፍሪካ ጉዳዮች ኃላፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኩዌት የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሀሰን ታጁ ከኩዌት ረዳት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርና የአፍሪካ ጉዳዮች ኃላፊ አምባሳደር ሱለይማን አሊ ሰዒድ ጋር በሁለትዮሽ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ ወቅት…

ለ2014/15 የመኸር ምርት የማዳበሪያ እጥረት አያጋጥምም – ግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ለ2014/15 የምርት ዘመን የመኸር ምርት የማዳበሪያ እጥረት ሊያጋጥም እንደማይችል የግብርና ሚኒስቴር ገለጸ። የሚኒስቴሩ የስራ ሃላፊዎች በወቅታዊ የማዳበሪያ አቅርቦትና ስርጭት ላይ ውይይት አድርገዋል። በውይይታቸውም ለመኸር ወቅቱ 15 ሚሊየን…

የማረሚያ ተቋማት የሰብዓዊ መብት አያያዝ መሻሻሉን ቋሚ ኮሚቴው አረጋገጠ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቃሊቲ እና የቂሊንጦ ማረሚያ ቤቶች የሰብዓዊ መብት አያያዝ እና አጠባበቅ መሻሻሉን የሕግ፣ ፍትሕ እና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ገለጸ፡፡ ቋሚ ኮሚቴው ዛሬ ከፌዴራል ማረሚያ ቤቶች የሥራ ኃላፊዎች እና ከተጠቀሱት ማረሚያ ቤቶች ኃላፊዎች ጋር…

የሻሸመኔ ነዋሪዎች አሸባሪውን ሸኔ በፅናት ታግለን እኩይ ዓላማውን እናመክናለን አሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመንግሥት ጎን ተሰልፈው አሸባሪው ሸኔን በፅናት በመታገል እኩይ ዓላማውን እንደሚያመክኑ የሻሸመኔ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ። አሸባሪው ሸኔ ንጹሃንን በመግደል፣ ሀብት ንብረት በመዝረፍና በማውደም እኩይ ተግባር እየፈጸመ እንደሆነ ተናግረዋል።…

ክልሎች በቀጣይ የሚከበሩ በዓላት በሰላም እንዲከበሩ ዝግጅታቸውን ማጠናቀቃቸውን አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ክልሎች በመጪዎቹ ቀናት የሚከበሩት የፋሲካና የዒድ አልፈጥር በዓላት በሰላም እንዲከበሩ ዝግጅታቸውን ማጠናቀቃቸውን አስታወቁ፡፡ የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን በዓላትን ተከትለው ሊከሰቱ የሚችሉ የወንጀል ድርጊቶችን አስቀድሞ በመለየት፣…

ኮሚሽኑ ለአገራዊ ምክክሩ ህገ ደንቦችን፣ መመሪያዎችን እና ፖሊሲዎችን እያዘጋጀ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን ህገ ደንቦችን፣ መመሪያዎችን፣ ፖሊሲ እና ስትራቴጂዎችን እያዘጋጀ መሆኑን አስታውቋል፡፡ የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ ኮሚሽኑ በእስካሁኑ…

ከጂቡቲ ወደብ ማዳበሪያና ስንዴ ወደ ሀገር ውስጥ ለማጓጓዝ ከጭነት ትራንስፖርት ማህበራት ጋር መግባባት ላይ ተደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከጂቡቲ ወደብ ማዳበሪያና ስንዴ ወደ ሀገር ውስጥ ለማጓጓዝ ከጭነት ትራንስፖርት ማህበራት ጋር የጋራ መግባባት ላይ መደረሱ ተተገለጸ፡፡ ከጂቡቲ ወደብ ማዳበሪያና ስንዴ ወደ ሀገር ውስጥ ለማጓጓዝ ከጭነት ትራንስፖርት ማህበራት ጋር ዛሬ ምክክር…

አሸባሪው ሸኔን የማፅዳቱ ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የኦሮሚያ ክልል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪውን ሸኔ ከተለያዩ አካባቢዎች የማፅዳቱ ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት አስታወቀ፡፡ የክልሉ መንግስት ጉዳዩን አስመልክቶ ዛሬ ባወጣው መግለጫ፥ ሸኔ ባለፉት አራት ዓመታት በኦሮሞ ህዝብ ላይ የፈጸመው አስነዋሪ…

በሳዑዲ አረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 998 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ ከሳዑዲ አረቢያ በተደረጉ ሦስት በረራዎች 998 ዜጎች ወደ ሀገራቸው ተመለሱ። ከተመላሾች መካከል ወንድ 708፣ ሴት 272 እና 18 ህጻናት ሲሆኑ ፥ ተመላሾች አዲስ አበባ ሲገቡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሰራተኞች አቀባበል እንዳደረጉላቸው…