ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በቀድሞው የተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች ፕሬዚዳንት ኅልፈት የተሰማቸውን ኀዘን ገለጹ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በቀድሞው የተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች ፕሬዚዳንት ሼክ ኻሊፋ ቢን ዛይድ አል ናህያን ኅልፈት የተሰማቸውን ኀዘን አዲስ አበባ በሚገኘው የተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች ኤምባሲ ተገኝተው ገልጸዋል።
ፕሬዚዳንቷ በኤምባሲው…