የሩሲያ- ዩክሬን ጦርነት በሸቀጦች አቅርቦት ሰንሰለት ላይ የጋረጠው ፈተና ለአፍሪካ የማንቂያ ደወል ነው – ዶ/ር ፍጹም አሰፋ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ- ዩክሬን ጦርነት በሸቀጦች አቅርቦት ሰንሰለት ላይ የጋረጠው ፈተና ለአፍሪካ የማንቂያ ደወል ነው ሲሉ የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍጹም አሰፋ አስታወቁ፡፡
የኢፌዴሪ ፕላን እና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍጹም አሰፋ…