Fana: At a Speed of Life!

የሩሲያ- ዩክሬን ጦርነት በሸቀጦች አቅርቦት ሰንሰለት ላይ የጋረጠው ፈተና ለአፍሪካ የማንቂያ ደወል ነው – ዶ/ር ፍጹም አሰፋ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ- ዩክሬን ጦርነት በሸቀጦች አቅርቦት ሰንሰለት ላይ የጋረጠው ፈተና ለአፍሪካ የማንቂያ ደወል ነው ሲሉ የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍጹም አሰፋ አስታወቁ፡፡ የኢፌዴሪ ፕላን እና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍጹም አሰፋ…

የኢትዮ – ሱዳን የወዳጅነት ማህበር “ከዒድ እስከ ዒድ” ጥሪን እንደሚደግፉ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ - ሱዳን የወዳጅነት ማህበር የሱዳን ወገን ከዒድ እስከ ዒድ ወደ አገር ቤት ጥሪን እንደሚደግፍ እና ሱዳናውያን ተሳታፊ እንዲሆኑ እንደሚሰራ ገልጿል፡፡ ከኢትዮ-ሱዳን የወዳጅነት ማህበር የሱዳን ወገን ጋር “ከዒድ እስከ…

በኢትዮጵያና አሜሪካ የልማት የትብብር ሥራዎች ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ በኢትዮጵያና በአሜሪካ መንግስታት የልማት ትብብር ሥራዎች ላይ መምከራቸውን አስታወቁ፡፡ ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ ከአሜሪካ ኤምባሲ ጉዳይ አስፈጻሚ አምባሳደር ጃኮብሰን እና በኢትዮጵያ የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት…

ሃይማኖትን የፖለቲካ መሣሪያ ለማድረግ የሚታየው ዝንባሌ ሊታረም ይገባል – የሐይማኖት አባቶች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አንዳንድ አካላት የሃይማኖት ተቋማት ከተቋቋሙበት ዓላማ ባፈነገጠ መልኩ ሃይማኖትን የፖለቲካ መሣሪያ ለማድረግ የሚያሳዩት ዝንባሌ ሊታረም እንደሚገባ የሃይማኖት አባቶች አስገነዘቡ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኮሙኒኬሽን ቢሮ…

በሀገር አቀፍ ፈተና እርማት ላይ የቀረቡ ቅሬታዎች በበይነ መረብ እየተስተናገዱ ነው – ትምህርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣መጋቢት 29፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2013 ሀገር አቀፍ ፈተና እርማት ላይ የቀረቡ ቅሬታዎችን በተለመደው ሁኔታ በበይነ መረብ ማስተናገድ መቻሉን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ ተናገግረዋል።   ሚኒስትሩ ዛሬ የትምህርት ሚኒስቴርን የዘጠኝ ወር የስራ አፈፃፀም…

በአዲስ አበባ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ ሴቶችና ሕጻናት አልሚ ምግብ ተደራሽ ለማድረግ ሥምምነት ላይ ተደረሰ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ ነፍሰጡር ሴቶች፣ የሚያጠቡ እናቶችንና ሕጻናት የአልሚ ምግብ ድጋፍ ተደራሽ ለማድረግ የሚያስችል ሥምምነት ተደረሰ። ሥምምነቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሴቶች፣ ሕጻናትና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ…

ህወሓት በወልቃይት ጠገዴ እና ጠለምት የጅምላ ግድያና የዘር ማጥፋት ወንጀል መፈጸሙን የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ጥናት አመላከተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደር ዩኒቨርስቲ በወልቃይት ጠገዴ እና ጠለምት ለአንድ ዓመት ከሦስት ወር ያጠናውን የጥናት ውጤት ይፋ አድርጓል፡፡ 21 አባላት ያሉት የጥናት ቡድኑ ባደረገው ጥናት አሸባሪው ህወሓት በስልጣን ላይ በነበረበት ወቅት…

በድሬዳዋ ከአንዲት ታዳጊ ሕፃን አምስት ኪሎ የሚመዝን ዕጢ ወጣ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 29 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ደደር ወረዳ ሐቀባስ ቀበሌ ነዋሪ ከሆነች የ10 ዓመት ታዳጊ ሕፃን አምስት ኪሎ ግራም የሚመዝን ዕጢ በቀዶ ጥገና ወጣ፡፡ ከአንድ ወር በፊት ሆዷ አካባቢ እያደገ የሚሄድ እብጠት አጋጥሟት የነበረችው ታዳጊ እንደ እኩዮቿ…

አየር መንገዱ ለ”ከኢድ እስከ ኢድ ወደ ሀገር ቤት” ተጓዦች የ20 በመቶ ቅናሽ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 29 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ ጉዞ ወደ ሀገር ቤት ጥሪ ሁለተኛ ክፍል የሆነው "ከኢድ እስከ ኢድ ወደ ሀገር ቤት" ጥሪን ተቀብለው ወደ ኢትዮጵያ ለሚመጡ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአየር ጉዞ ትኬት ዋጋ ላይ 20…