Fana: At a Speed of Life!

በኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡልልታ የተመራ ልዑክ በድሬዳዋ የሚገኙ ኢንዱስትሪዎችን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡልልታ የተመራ ልዑክ በድሬዳዋ የሚገኙ ኢንዱስትሪዎችን የልማት እንቅስቃሴ ጎብኝቷል። የስራ ጉብኝቱ በተለያዩ ችግሮች ወደ ስራ ያልገቡ ፋብሪካዎች አስፈላጊው ድጋፍ ተደርጎላቸው…

የደቡብ ክልል የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ከስልጤ ዞን አስተዳደር እና ሀይማኖት አባቶች ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሞኑን በስልጤ ዞን ተፈጥሮ የነበረው የፀጥታ ችግር ዳግም እንዳይከሰት የደቡብ ክልል የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ ከዞኑ ባለድርሻ አካላት በጋራ ችግሩን ለመፍታት የሚያስችል ውይይት አካሂዷል፡፡ በውይይቱ የክልል…

በፕሪሚየር ሊጉ ድሬዳዋ ከተማ ሀዲያ ሆሳዕናን በሰፊ የጎል ልዩነት አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ23ኛ ሳምንት የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ድሬዳዋ ከተማ ሀዲያ ሆሳዕናን በሰፊ የጎል ልዩነት አሸንፏል፡፡   ረፋድ 4 ሰዓት በተደረገው ጨዋታ ድሬዳዋ ከተማ ሀዲያ ሆሳዕናን 4 ለ 0 በሆነ ሰፊ ውጤት በማሸነፍ ወሳኝ 3 ነጥብ…

አሸባሪው ህወሓትን በመደምሰስ መስዋዕትነት የከፈሉና ውድ አካላቸውን ያጎደሉ ጀግኖቻችን ተጋድሎ በታሪክ የሚወሳ ነው – ዶ/ር ይልቃል ከፋለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓትን ለመደምሰስ በተካሄደው ጦርነት ውድ መስዋዕትነት የከፈሉና አካላቸውን ያጎደሉ ጀግኖቻችን የህልውና ዘመቻ ድል በታሪክ የሚወሳ ነው ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ ተናገሩ።…

የዩክሬን የመጀመሪያው ፕሬዚዳንት ሊዮኒድ ክራቭቹክ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዩክሬን የመጀመሪያው ፕሬዚዳንት ሊዮኒድ ክራቭቹክ ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው ተሰማ።   ክራቭቹክ ባደረባቸው ህመም ሳቢያ በ88 አመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውን የሃገሪቱ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።  …

በኢትዮጵያ እና በቱርክ መካከል በወንጀል መከላከል ጉዳዮች ላይ በጋራ ለመስራት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ መንግስት እና በቱርክ መካከል በወንጀል የሚፈለጉ ሰዎችን አሳልፎ ለመስጠት እና በወንጀል ጉዳዮች የጋራ የሕግ ትብብር ለማድረግ የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ፡፡ በፍትህ እና በወንጀል ጉዳዮች ላይ የሚደረጉ ትብብሮች…

19ኛው የኢኖቬሽን አፍሪካ ዲጂታል ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 3 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 19ኛው የኢኖቬሽን አፍሪካ ዲጂታል ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። ጉባኤው የዲጂታል ይዘትና አገልግሎት ላይ ትኩረቱን አድርጎ ነው እየተካሄደ ያለው። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ሁሪያ…

አምስተኛው የምስራቅ አፍሪካ የፋይናንስ ጉባኤ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 3 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አምስተኛው የምስራቅ አፍሪካ የፋይናንስ ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። “የለውጥ ማዕበል በነገሰበት ዘመን የነገውን የፋይናንስ ዘርፍ እንደገና መቅረጽ” በሚል መሪ ሐሳብ እየተካሄደ ያለው ጉባኤ፥ ፖሊሲዎችን እና…

ተቋማቱ የግንባታ ግብዓቶችን በአገር ውስጥ ምርት ለመተካት በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ከውጭ የሚገቡ የግንባታ ግብዓቶችን በአገር ውስጥ ምርት ለመተካት ሶስት የመንግስት ተቋማት በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ። የመግባቢያ ስምምነቱን የተፈራረሙት የከተማና መሠረተልማት ሚኒስቴር፣ ማዕድን ሚኒስቴር…

ፓዝ ፋይንደር ለሰሜን ወሎ ዞን ከ9 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፓዝ ፋይንደር ኢንተርናሽናል የተሰኘ ግብረሰናይ ድርጅት በሰሜን ወሎ ዞን በጦርነቱ ለተጎዱ ጤና ተቋማት የሚውል ከ9 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡ በፓዝ ፋይንደር ኢንተርናሽናል የአማራ ክልል ተወካይ…