Fana: At a Speed of Life!

የፌደራል ፖሊስ አባላት የመዲናዋን ሠላምና ፀጥታ ለመጠበቅ ሌት ተቀን እየሰሩ መሆናቸውን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ፖሊስ አመራርና አባላቱ በተለያዩ ግንባሮች ከሚያደርጉት ተጋድሎ ጎን ለጎን ከተማዋን ከወራሪው የጁንታ ተላላኪዎች እና ከሰርጎ ገቦች ለመጠበቅ እየሰሩ እንደሚገኙ ተገለጸ። በተለያዩ የስራ ዘርፎች ተመድበው የሚሰሩ የፌደራል ፖሊስ አባላት…

የጠላትን ግፍ ለማስቆም መከፈል የሚገባውን መስዋእትነት እንከፍላለን- የአማራ ሳይንት ሚሊሻዎች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠላትን ግፍ ለማስቆም መከፈል የሚገባውን መስዋእትነት እንከፍላለን ሲሉ የአማራ ሳይንት ሚሊሻዎች ተናገሩ፡፡ ሚሊሻዎቹ ጠላትን ለመደምሰስ የተሰጣቸውን ግዳጅ በጥሩ ሁኔታ እየተወጡ መሆኑን እና አሁንም የተሰጣቸውን ግዳጅ በብቃት…

ኢትዮጵያውያን ከምንጊዜውም በላይ ለአገራቸው በአንድነት መቆም ይገባቸዋል – አምባሳደር ደሚቱ ሃምቢሳ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጣልያን እና ግሪክ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም እያዘጋጁ መሆኑ ተገልጿል፡፡ ኢትዮጵያውያኑ እና ትውልደ ኢትዮጵያውያኑ ለመከላከያ ሰራዊት እና ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ የሚውል የገቢ ማሰባሰቢያ…

አሸባሪው ህወሓትን ለሚደግፉ ኃይሎች የማረጋግጠው ኢትዮጵያ እንደምታሸንፍ ነው-ዶ/ር ኢዮብ ተካልኝ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽብር ቡድኑ ህወሓት ባለፉት 27 ዓመታት የፌዴራል ስርአቱን በተሳሳተ መንገድ በመጠቀም የብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች መብት በተጠና መልኩ ሲጥስ እንደነበር የገንዘብ ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር ኢዮብ ተካልኝ ገለጹ፡፡   ሚኒስትር ዲኤታው…

በመዲናዋ ከዛሬ ጀምሮ የኮሮና ቫይረስ ክትባት በዘመቻ መልክ ይሰጣል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ከዛሬ ጀምሮ የኮሮና ቫይረስ ክትባት ለተከታታይ 10 ቀናት በዘመቻ መልክ እንደሚሰጥ ተገለፀ፡፡ በዚህም ክትባቱ እድሜያቸው 12 ዓመትና ከዚያን በላይ ለሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች እንደሚሰጥ የአበባ ከተማ ጤና ቢሮ…

“የውጭ ጫናው ኢትዮጵያ ጠንካራ ከሆነች አፍሪካም ትጠነክራለች ከሚል ስጋት የመነጨ ነው” – አባዱላ ገመዳ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ላይ እየመጣ ያለው የውጭ ጫና ኢትዮጵያ ሉዓላዊነቷን አስጠብቃ ጠንክራ ከወጣች አፍሪካም ትጠነክራለች ከሚል ስጋት የመነጨ መሆኑን አቶ አባዱላ ገመዳ ገለጹ፡፡ አቶ አባዱላ ገመዳ ÷ ኢትዮጵያ ላይ የውጭ ጫና እየበረታ የመጣው መንግሥት በሁሉም…

አሸባሪውን ህወሓት ተጠያቂ ለማድረግ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ጫና ሊያሳድር ይገባል -አቶ ሌንጮ ለታ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሞኑን የአምነስቲ ኢንተርናሽናል ሪፖርት ተከትሎ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ የአሸባሪው ሕወሓት ጦር በአማራ ክልል ንፋስ መውጫ አካባቢ በፈፀማቸው ወንጀሎች ተጠያቂ እንዲሆን ጫና ሊያደርግ እንደሚገባ አንጋፋው ፖለቲከኛ አቶ ሌንጮ ለታ ገለጹ፡፡…

ለሽብር ዓላማ ማስፈፀሚያ ሊውሉ የነበሩ ቁሳቁሶች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ህዳር 5፣2014 (ኤፍ ቢሲ) ለአሸባሪዎቹ የህውሃትና የሸኔ ቡድኖች እኩይ ዓላማ ማስፈፀሚያ ሊውሉ የነበሩ በርካታ ሲም ካርዶች፣ ሀሰተኛ የመሳሪያ ፍቃድና የሽጉጥ ጥይት ከ2 ተጠርጣሪዎች ጋር በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ ገለፀ።…

የጌዲኦ ዞን ነዋሪዎች ለሰራዊቱ ከ15 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበበባ፣ ህዳር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል የጌዲኦ ዞን ነዋሪዎች ለአገር መከላከያ ሰራዊት ከ15 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የገንዘብና የአይነት ድጋፍ አደረጉ።   የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ልዩ አማካሪ አቶ ደርቤ ጅኖ÷ድጋፉን ለመከላከያ ህብረት ሎጂስቲክስ…

ለአሸባሪው ህወሓት ድጋፍ ሊውል የነበረ 37 ሺህ ዶላርና የጦር መሳሪያ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የካ ክፍለ ከተማ ለአሸባሪው ህወሓት ድጋፍ ሊውል የነበረ 37 ሺህ የአሜሪካ ዶላር፣ በርካታ ገንዘብና የጦር መሳሪያዎች መያዙን ፖሊስ አስታወቀ፡፡   ህገ-ወጥ የጦር መሳሪያዎቹ እና ገንዘቡ የተያዘው በየካ ክፍለ ከተማ…