Fana: At a Speed of Life!

ለህዝብ እንዲከፋፈል የመጣን ስኳር ለግልጥቅማቸው ለማዋል የሞከሩ የሸማቾች ህብረት ሥራ ማህበር ሰራተኞች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለህዝብ እንዲከፋፈል የመጣን ስኳር ለግልጥቅማቸው ለማዋል የሞከሩ የሸማቾች ህብረት ሥራ ማህበር ሰራተኞች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡   ሰራተኞቹ በየካ ክፍለ ከተማ የተሰጣቸውን ኃላፊነት እንደ መልካም…

ኦፌኮ 2ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረንስ (ኦፌኮ) 2ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀምሯል።   ለሁለት ቀናት በሚካሄደው የፓርቲው መደበኛ ጉባኤው ከተለያዩ የኦሮሚያ ዞኖች የተውጣጡ የፓርቲው አባላትና ሃላፊዎች እየተሳተፉበት ይገኛሉ።…

ለዘመናት የቅራኔ ምክንያት የነበሩ ልዩነቶችን በውይይት ለመፍታት ህብረተሰቡ በአገራዊ የምክክር ሂደት ውስጥ በንቃት እንዲሳተፍ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ለዘመናት የቅራኔ ምክንያት የነበሩ ልዩነቶችን በውይይት ለመፍታት ሁሉም ህብረተሰብ በንቃት እንዲሳተፍ የሀገር ሽማግሌዎች እና የሰላም እናቶች ጠየቁ። አገራዊ የምክክር ኮሚሽን የመጀመሪያውን የትውውቅ ሁነት ከሀይማኖት አባቶች ፤ ከሀገር…

ቻይና ለኢትዮጵያ የሰብዓዊ ድጋፍ ማድረጓን አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለጸች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ክልል የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦትን ለማሳለጥ ይቻል ዘንድ ግጭት ለማቆም መወሰኑን አድንቃለች።   በቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች መምሪያ ዋና ዳይሬክተር ው ፔንግ በማህበራዊ ትስስር…

የቴክኖሎጂ ፈጠራ ማበልፀጊያ ማዕከል ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮርያ መንግስት ድጋፍ የቴክኖሎጂ ፈጠራ ስራ ማበልፀጊያ ማዕከል ሊገነባ እንደሆነ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴርና የኮርያ አለም አቀፍ ኮኦፕሬሽን ኤጀንሲ በቴክኖሎጂ ፈጠራ ስራ ማበልፀጊያ ማዕከል…

በህልውና ዘመቻው የላቀ የስራ አፈጻጸም ላስመዘገቡ የልዩ ዘመቻዎች ሃይል እና የሪፐብሊኩ የጥበቃ ሃይል አመራሮች እና አባላት የእውቅና አሰጣጥ መርሃ ግብር…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህልው እና የህግ ማስከበር ዘመቻ እንዲሁም በዘመቻ ለህብረ ብሔራዊ አንድነት በተካሄደው ሀገር የማዳን ዘመቻ የላቀ የስራ አፈጻጸም ላስመዘገቡ የልዩ ዘመቻዎች ሃይል እና የሪፐብሊኩ የጥበቃ ሃይል አመራሮች እና አባላት የሜዳልያ እና እውቅና አሰጣጥ…

ከ82 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባሳለፍነው ሳምንት ከ82 ነጥብ 7ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የገቢና የወጪ የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዛቸውን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡   ኮሚሽኑ ባደረገው ክትትል 76 ሚሊየን 535 ሺህ ብር የገቢ ኮንትሮባንድ…

የተመድ ዋና ፀሃፊ የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦትን ለማቀላጠፍ ግጭት ለማቆም መወሰኑን አደነቁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦትን ለማቀላጠፍ ግጭት ለማቆም መወሰኑን አደነቁ። ጉተሬዝ በቃል አቀባያቸው በኩል ባወጡት መግለጫ መንግስት የሰብዓዊ ዕርዳታ…

በህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ላይ በደረሰ ትራፊክ አደጋ ሕፃን ልጅን ጨምሮ የሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 16 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከደሴ ወደ ሰቆጣ ሲጓዝ በነበረ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ አንድ ህጻን ልጅን ጨምሮ ቁጥራቸው በውል ያልታወቀ ተሳፋሪዎች ህይወታቸው ሲያልፍ 37 ተሳፋሪዎች ቆስለው ላሊበላ ሆስፒታል መግባታቸው ተነገረ። ዛሬ ከቀኑ…

አምባሳደር አለማየሁ ተገኑ ከሩሲያ ፌዴሬሽን የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደር አለማየሁ ተገኑ ኢትዮጵያና ሩስያን የጋራ ተጠቃሚነት ለማሳደግ ይበልጥ ተቀራርቦ ለመስራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ከሩሲያ ፌዴሬሽን የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል ከሆኑት ፒተር አሞሶቭ ጋር ተወያዩ። በሩሲያ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ባለሙሉ…