Fana: At a Speed of Life!

ከሳፋሪኮም-ኢትዮጵያ ጋር የኮንክሪት ምሰሶ ኪራይ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎትና ሳፋሪኮም-ኢትዮጵያ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የኮንክሪት ምሰሶ ኪራይ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱን የፈረሙት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ሽፈራው ተሊላና…

በዓለም የቤት ውስጥ የሩጫ ውድድር ኢትዮጵያ 4ኛ የወርቅ ሜዳሊያዋን በሳሙኤል ተፈራ አግኝታለች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤልግሬድ 2022 የዓለም የቤት ውስጥ የሩጫ ውድድር በመጨረሻው ቀን ከምሽቱ 2፡35 ላይ በተካሄደው የ1 ሺህ 500 ሜትር የወንዶች ፍፃሜ ሩጫ ሳሙኤል ተፈራ አንደኛ በመውጣት ለኢትዮጵያ የወርቅ ሜዳሊያ አስገኝቷል። ቀደም ብሎ…

የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት የተለያዩ ረቂቅ አዋጆችንና ሹመቶችን በማጽደቅ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት ሲያካሂድ የነበረውን ጉባኤ የተለያዩ ረቂቅ አዋጆች፣ የ18 ዳኞችና ሶስት የካቢኔ አባላት ሹመት በማጽደቅ ተጠናቋል። ለሁለት ቀናት በተለያዩ ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ሲመክር የቆየው የክልሉ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ፥ የተለያዩ…

ከ67 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባሳለፍነው ሳምንት ከ67 ሚሊየን 520 ሺህ ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የገቢና የወጪ የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዛቸውን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ባሳለፍነው ሳምንት ባደረገው ክትትል ነው 63 ሚሊየን 877 ሺህ ብር የገቢ…

መሠረታዊ የፍጆታ ምርቶችን በመደበቅ በተጋነነ ዋጋ ለመሸጥ ሲንቀሳቀሱ በነበሩ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የብሔራዊ የመረጃና ደኅንነት አገልግሎት የመረጃ ጥናትና ክትትል በማድረግ ከኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት፣ ከፌዴራል፣ ከአዲስ አበባ እና ኦሮሚያ ፖሊስ እንዲሁም ሌሎች ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር ባካሄደው የተቀናጀ ዘመቻ መሠረታዊ የፍጆታ ምርቶችን…

በተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች የኢትዮጵያን ቀን እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች የኢትዮጵያ ቀን እየተከበረ ይገኛል፡፡ የኢትዮጵያ ኮሙኒቲ ቀንን ከመላው የተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች የተሰባሰቡ ኢትዮጵያውያን በዱባይ በዓል ሸባብ ስታዲየም ነው እያከበሩ የሚገኙት፡፡ የኢትዮጵያ ቀን በዱባይ ሲከበር…

ከ17 ዓመት በታች የሴቶች ብሔራዊ ቡድን በዓለም ዋንጫ ማጣሪያው ወደ ቀጣዩ ዙር አለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ17 ዓመት በታች የሴቶች ብሔራዊ ቡድን በዓለም ዋንጫ ማጣሪያ አንደኛ ዙር የመልስ ጨዋታ ዛሬ ከዩጋንዳ ጋር ተጫውቷል፡፡ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ከዩጋንዳ አቻቸው ጋር አንድ አቻ በሆነ ውጤት ተለያይተዋል፡፡…

ኤች አር 6600 እና ኤስ 3199 ን የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ በዋሺንግተን ዲሲ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ህልውና የሚፃረር እንዲሁም በአሜሪካ እና በኢትዮጵያ መካከል ያለውን ግንኙነት የሚያበላሸውን ኤች አር 6600 እና ኤስ 3199 ሰነድን የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ በዋሺንግተን ዲሲ ሊካሄድ መሆኑ ተገለፀ፡፡ ሰላማዊ ሰልፉ በቀጣዩ ሳምንት…

የጎርጎራ ፕሮጀክት ሲጠናቀቅ የቱሪዝም ዘርፉን በማጠናከር ኢኮኖሚውን ይደግፋል – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የገበታለሀገር እንቅስቃሴ አንድ አካል የሆነው የጎርጎራ ፕሮጀክት ሲጠናቀቅ የሀገሪቱ ኢኮኖሚ አንዱ ምሰሶ የሆነውን የቱሪዝም ዘርፍ በማጠናከር ኢኮኖሚውን እንደሚደግፍ ተናገሩ። ጠቅላይ…

አትሌት ሰንበሬ ተፈሪ የግማሽ ማራቶን የጎዳና ሩጫ ውድድር አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ሰንበሬ ተፈሪ ኒውዮርክ በተካሄደው የግማሽ ማራቶን የጎዳና ሩጫ ውድድር አሸነፈች፡፡ አትሌት ሰንበሬ ተፈሪ በኒውዮርክ ከተማ በተካሄደው ዩናይትድ ኤርላይንስ የግማሽ ማራቶን የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድር አሸንፋለች። አትሌቷ…