መከላከያ ሰራዊትን በሰው ኃይል ለማጠናከር በሚሰሩ ሥራዎች አመራሩ በትኩረት ሊንቀሳቀስ ይገባል ተባለ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አብዱልጀባር መሀመድ መከላከያ ሰራዊትን በሰው ኃይል ለማጠናከር በሚከናወነው ስራ አመራሩ በትኩረት መንቀሳቀስ ይገባል ሲሉ ተናገሩ፡፡
ሀላፊው ÷ ከወረዳ አመራር ፣ የጸጥታ ኃላፊዎች እና ከሌሎች…