Fana: At a Speed of Life!

በቤልግሬድ የቤት ውስጥ የዓለም ሻምፒዮና አትሌት ሰለሞን ባረጋ በ3 ሺህ ሜትር አሸናፊ ሆኗል

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰርቢያ ቤልግሬድ እየተካሄደ ባለው የቤት ውስጥ የዓለም ሻምፒዮና ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል። በወንዶች 3 ሺህ ሜትር የተወዳደሩት አትሌት ሰለሞን ባረጋ እና ለሜቻ ግርማ፥ የወርቅና ብር ሜዳሊያዎች ለሃገራቸው…

በጎንደር ከተማ በህዝብ እና በህዝብ ተመራጮች መካከል ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ በህዝብ እና በህዝብ ተመራጮች መካከል የመጀመሪያ ጊዜ የመራጭ ተመራጭ ምክክር እየተደረገ ነው፡፡ በከተማዋ የብልፅግና ፓርቲን በመወከል ተመርጠው ወደ ፌዴራል እና ክልል ምክር ቤቶች የገቡት የፌዴራል እና የክልል…

የቱሪዝም መዳረሻ ቦታዎችን ለአካል ጉዳተኞች ምቹና ተደራሽ የማድረግ ሥራ ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱሪዝም መዳረሻ ቦታዎችን ለአካል ጉዳተኞች ምቹና ተደራሽ የማድረጉ ሥራ ትኩረት ሊሰጠው እንዲሚገባ ተመለከተ። ቱሪዝም ሚኒስቴር የቱሪዝም መዳረሻ ቦታዎችን ለአካል ጉዳተኞች ምቹ ማድረግ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት አካሂዷል።…

አብን ዶክተር በለጠ ሞላን በድጋሚ የፓርቲው ሊቀመንበር አድርጎ መረጠ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ዶክተር በለጠ ሞላን በድጋሚ የፓርቲው ሊቀመንበር አድርጎ መርጧል። አቶ መልካሙ ሹምዬ ደግሞ የፓርቲው ምክትል ሊቀመንበር ሆነው ተመርጠዋል። አብን ለሦስት ቀናት ሲያካሂድ በቆየው…

በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ የመራጭ ተመራጭ ትስስር ይፋዊ የስራ ማስጀመሪያ ስነ-ስርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ የመራጭ ተመራጭ ትስስር ይፋዊ የስራ ማስጀመሪያ ስነ-ስርዓት የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በተገኙበት ተካሄደ። በመርሀ ግብሩ ላይ ከንቲባዋ ለንግድ ሥራ 63 ሼዶችንና ለከተማ ግብርና…

ከ17 ዓመት በታች የሴቶች ብሔራዊ ቡድን በዓለም ዋንጫ ማጣሪያ የመልስ ጨዋታውን ዛሬ ያካሂዳል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ17 ዓመት በታች የሴቶች ብሔራዊ ቡድን በዓለም ዋንጫ ማጣሪያ አንደኛ ዙር የመልስ ጨዋታ ዛሬ ከዩጋንዳ ጋር ያካሂዳል፡፡ የመልስ ጨዋታው ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ላይ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ይካሄዳል መባሉን ከእግር ኳስ ፌዴሬሽን…

ጨፌ ኦሮሚያ ከነገ ጀምሮ መደበኛ ጉባኤውን ያካሂዳል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጨፌ ኦሮሚያ ከነገ ጀምሮ መደበኛ ጉባኤውን እንደሚያካሂድ የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባኤ ሰዓዳ አብዱራህማን ገለጹ፡፡ አፈ ጉባኤዋ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ÷ ጉባኤው በክልሉ ባለው የፀጥታ ችግር፣ ህዝብን ለከፍተኛ ምሬት እየዳረገ…

የዓለም የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት ቀን በዲቦራ ፋውንዴሽን ተከበረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት (ዳውን ሲንድረም) ቀን በዲቦራ ፋውንዴሽን አዘጋጅነት ለሁለተኛ ጊዜ በእግር ጉዞና በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል፡፡ ዕለቱ “አካታችነት መብት እንጂ ችሮታ አይደለም” በሚል መሪ ቃል ነው የተከበረ…

በአትክልት ተራ አካባቢ ለሚገነባው የእሳትና ድንገተኛ አደጋዎች መቆጣጠሪያ ማዕከል የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ አትክልት ተራ አካባቢ ለሚገነባው የእሳት እና ድንገተኛ አደጋዎች መቆጣጠሪያ ማዕከል የመሰረት ድንጋይ አስቀመጡ፡፡ በክፍለ ከተማው አትክልት…

በምግብ ራሳችንን ለመቻል ምርታማነታችንን ማፋጠን በእጅጉ ያስፈልገናል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የስንዴ አቅርቦት በዓለም አቀፍ ሁነቶች ጫና እየደረሰበት በመሆኑ በምግብ ራሳችንን ለመቻል ምርታማነታችንን ማፋጠን ይገባናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሚመራ የሚኒስትሮችና የክልል…