Fana: At a Speed of Life!

የሰራዊት አባላትና ሲቪል ሰራተኞች ሰራዊቱ በወገኑ የተከዳበትን ዕለት ዘክረውት ውለዋል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የምድር ሃይል ጠቅላይ መምሪያ እና የመከላከያ የብሄራዊ ተጠባባቂ ሃይል የሰራዊት አባላትና ሲቪል ሰራተኞች ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም ሰራዊቱ በወገኑ የተከዳበትን ዕለት ዘክረውት ውለዋል፡፡   በወቅቱም ህይወታቸውን…

የሽብር ቡድኑ በኦሮሞ ህዝብ ላይ ያደረሰው በደል መቼም አይዘነጋም- የሻሸመኔ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትህነግ አሸባሪ ቡድን ባለፋት 27 አመታት በኦሮሞ ህዝብ ላይ ያደረሰው በደል መቼም የሚዘነጋ አይደለም ሲሉ የሻሸመኔ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ።   ነዋሪዎቹ አሸባሪው ህወሃት ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም በመከላከያ ሰራዊት ሰሜን…

የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች ህወሓት በሰሜን እዝ ላይ የፈጸመውን ጭፍጨፋ የሚዘክር መርሃ ግብር አከናወኑ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች አሸባሪው ህወሓት ጥቅምት 24 ሰሜን እዝ ላይ የፈፀመውን ጭፍጨፋ በሻማ ማብራት ስነስርዓት አስበዋል።   ነዋሪዎቹ አሸባሪው ህወሓት ሰሜን እዝ ላይ የፈፀመውን ጭፍጨፋ አንደኛ ዓመትን ሲያስቡ ሀገራዊ…

አሸባሪው ህውሃት ዘርን መሰረት ያደረገ ጭፍጨፋ እና ሌሎች ኢሰብዓዊ ድርጊቶችን ፈጽሟል – የሰብዓዊ መብት ኮሚሽኖች ሪፖርት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህውሃት ዘርን መሰረት ያደረገ ጭፍጨፋ እና የንብረት ዘረፋ ጭምር መፈፀሙን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽንና የተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ መብት ቢሮ በጋራ ያወጡት ሪፖርት አመለከተ፡፡   የኢትዮጵያ ሰብዓዊ…

ከሃዲውን የህወሓት ቡድን ለመፋለም መዘጋጀታቸውን የሐረሪ ክልል ነዋሪዎች ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሃዲውንና ወራሪውን የህወሓት ቡድን እስከ ግንባር ድረስ ዘምተው ለመፋለም ዝግጁ መሆናቸውን የሐረሪ ክልል ነዋሪዎች ገለጹ።   በሀገር መከላከያ ሠራዊት የሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመው አሰቃቂ ግፍ አንደኛ ዓመት መታሰቢያ ''አልረሳውም…

የአባቶቻችን የድል አድራጊነት ታሪክ በእኔና በእናንተ ይደገማል እንጂ አይበላሽም-ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጥቅምት 23 ቀን 2013 ዓ.ም ከሃዲው ህወሃት በሰሜን እዝ በሚገኘው የሀገር መከላከያ ሰራዊት ላይ የፈጸመውን ጭፍጨፋ የሚዘክር መርሃ ግብር አካዷል፡፡   በመርሃ ግብሩ የአዲስ አበባ ከተማ…

በንግድ እና ኢንቨስትመንት ዘርፍ ቱርክ የኢትዮጵያ የልማት አጋር ናት – ዶክተር ፍጹም አሰፋ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 24፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፕላን እና ልማት ሚኒስቴር እና በቱርክ ልማት ትብብር ኤጀንሲ ኃላፊዎች መካከል ውይይት ተካሂዷል። የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍጹም አሰፋ በዚህ ወቅት ለቱርክ የልማት እና ትብብር ኤጀንሲ ኃላፊዎች ኢትዮጵያ በልማት እቅዷ…

የህዝብን መፈናቀል ከመሠረቱ ለመግታት መዝመት ይገባል – ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ህዝብ ላይ በተደጋጋሚ እየደረሰ ያለውን መፈናቀል ከመሠረቱ ለማስቆም በመንግስት የቀረበውን የክተት ጥሪ ተቀብሎ ወደ ግንባር መዝመት እንደሚገባ የአማራ ክልል አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ማስተባበሪያ ኮሚሽን አስታወቀ።…

የእስቴ ወረዳ የሚሊሻ አባላት ወደ ግንባር ዘመቱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪውን የህወሓት ግፍ “በቃ” ያሉ የደቡብ ጎንደር ዞን እስቴ ወረዳ የሚሊሻ አባላትና ነዋሪዎች ወደ ጦር ግንባር እየዘመቱ ነው፡፡ ዘማቾቹ ÷አሸባሪው ኃይል ሀገር ለማፍረስ የአማራን እና አፋርን ክልሎች በመውረር የግፍ ግፍ እየፈጸመ በመሆኑ፥…

አምራች ኢንዱስትሪው 42 ነጥብ 75 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2014 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት ከዘይት አምራች ኢንዱስትሪው 42 ነጥብ 75 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ መገኘቱ ተገለፀ፡፡ በሩብ ዓመቱ 42 ነጥብ 85 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ለማግኘት ታቅዶ 42 ነጥብ…