በጦርነቱ የታጣውን ምርት ለማካካስ የቀውስ ወቅት ዕቅድ ይተገበራል – ግብርና ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ፣ በአማራና በአፋር ክልሎች በጦርነቱ ምክንያት የታጣውን ምርት ለማካካስና እንስሳትን ለመተካት የቀውስ ወቅት ዕቅድ እንደሚተገበር የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
በግብርና ሚኒስቴር የእርሻና ሆርቲካልቸር ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር…