Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ እና ቻይና ሁለተኛውን የጋራ የፖለቲካ ምክክር አካሄዱ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ከቻይናው ረዳት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴንግ ሊ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸው ወቅትም በሁለትዮሽ፣ ቀጠናዊ እና የጋራ በሆኑ ባለብዙ ወገን ጉዳዮች ላይ ምክክር አድርገዋል።…

በሚዛን አማን ከተማ በ10 ሚሊየን ብር ወጪ ፓርክ ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሚዛን አማን ከተማ አማን ክፍለ ከተማ በ10 ሚሊየን ብር ወጪ ፓርክ ሊገነባ መሆኑ ተገለፀ፡፡ በክፍለ ከተማው የሚገነባውን ፖርክ በአሮጌው አውሮፕላን ማረፊያ ስፍራ ላይ መሆኑን የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትሯ ጫልቱ ሳኒ በሚዛን አማን ከተማ…

በሚቀጥሉት 3 ወራት 150 ሚሊየን ሊትር ዘይት ወደ ሀገር ውስጥ ይገባል- አቶ አህመድ ሽዴ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሚቀጥሉት 3 ወራት 150 ሚሊየን ሊትር ዘይት ወደ ሀገር ውስጥ እንደሚገባ የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ አስታወቁ ። የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ በሰጡት መግለጫ÷ በቀጣዮቹ ሦስት ወራት በመንግሥት የልማት ድርጅቶች…

የሰከላ-አዴት የአስፋልት ኮንክሪት የመንገድ ፕሮጀክት በጥሩ ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ 2 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ እየተገነባ ያለው 61 ኪሎ ሜትር የሰከላ- አዴት የአስፋልት ኮንክሪት የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት በጥሩ የግንባታ እንቅስቃሴ ላይ እንደሚገኝ ተገለፀ፡፡ እስከ አሁን ባለው የስራ እንቅስቃሴም የአፈር…

በመዲናዋ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች የ3 ወራት የጽዳት ንቅናቄ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ የጽዳት አስተዳደር ኤጀንሲ በትምህርት ቤቶች የሶስት ወራት የጽዳት ንቅናቄ አስጀመረ፡፡ ንቅናቄው “ትምህርት ቤቴን አጸዳለሁ፤ ጽዱ እና ውብ በሆነ ከተማ እኖራለሁ! " በሚል መሪ ሃቃል ነው የሚካሄደው…

ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ ከቻይና እና አሜሪካ አምባሳደሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ በኢትዮጵያ ከቻይና አሜሪካ አምባሳደሮች ጋር በወቅታዊ አገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ውይይት አደረጉ። ርዕሰ መስተዳደሩ ዶክተር ይልቃል ከፋለ በውውይቱ ላይ ባድረጉት…

ሩሲያ ለውጭ ሀገራት የምታቀርበውን የጥራጥሬ ምርት ለጊዜው አቆመች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ለምስራቅ አውሮፓ፣ ምዕራብና መካከለኛው እስያ ሀገራት የምታቀርበውን የጥራጥሬ ምርት ለጊዜው ማቆሟን አስታውቃለች፡፡ ሞስኮ ከዩክሬን ጋር በተያያዘ የሚጣሉ ማዕቀቦች እየጨመሩ መምጣታቸውን ተከትሎ የሀገር ውስጥ የምግብ ፍጆታን…

የደቡብ ክልል የበልግ ልማት የንቅናቄ መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል የ2014 ዓ.ም የበልግ ወቅት የግብርና ልማት የንቅናቄ መድረክ በቡታጅራ ከተማ ተካሄደ፡፡ መድረኩ ላይ ንግግር ያደረጉት የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ÷ የህዝብ ተቆርቋሪነትና…

ሚኒስቴሩ የ12ኛ ክፍል ፈተና የውጤት አያያዝና ማለፊያ ነጥብን በተመለከተ ተጨማሪ ማብራሪያ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና የውጤት አያያዝ እና የማለፊያ ነጥብን በተመለከተ ትምህርት ሚኒስቴር ተጨማሪ ማብራሪያ ሰጥቷል፡፡ የ2013ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በሁለት ዙር መሰጠቱ የሚታወስ ሲሆን÷ የውጤት…

በኢትዮጵያ የፀሐይ ኃይል ቴክኖሎጂን ለማስፋፋት የሚያስችል ምክክር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢንተርናሽናል ሶላር አልያንስ በኢትዮጵያ የፀሐይ ኃይል ቴክኖሎጂን ለማስፋፋትና ጥቅም ላይ ለማዋል በሰነቃቸው ተልዕኮዎች ላይ ባለድርሻ አካላትን ያካተተ መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የኢነርጂ…