ሩሲያ በአሜሪካ የኬሚካል ጦር መሳሪያ ትጠቀማለች በሚል የቀረበባትን ውንጀላ መሰረተ ቢስ ነው ስትል አጣጣለች
አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በአሜሪካ የኬሚካል ጦር መሳሪያ ትጠቀማለች በሚል የቀረበባትን ውንጀላ መሰረተ ቢስ ነው ስትል አጣጣለች።
የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ቃል አቀባይ ኔድ ፕራይስ፥ ሩሲያ በዩክሬን እያካሄደች ባለው ወታደራዊ ዘመቻ የኬሚካል ጦር መሳሪያ ልትጠቀም…