Fana: At a Speed of Life!

ሩሲያ በአሜሪካ የኬሚካል ጦር መሳሪያ ትጠቀማለች በሚል የቀረበባትን ውንጀላ መሰረተ ቢስ ነው ስትል አጣጣለች

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በአሜሪካ የኬሚካል ጦር መሳሪያ ትጠቀማለች በሚል የቀረበባትን ውንጀላ መሰረተ ቢስ ነው ስትል አጣጣለች። የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ቃል አቀባይ ኔድ ፕራይስ፥ ሩሲያ በዩክሬን እያካሄደች ባለው ወታደራዊ ዘመቻ የኬሚካል ጦር መሳሪያ ልትጠቀም…

በመዲናዋ ከዛሬ ጀምሮ እስከ ጳጉሜን 5 ቀን 2014 ዓ.ም የካዳስተር ምዝገባ ይካሄዳል-ኤጀንሲው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከዛሬ ጀምሮ እስከ ጳጉሜን 5 ቀን 2014 ዓ.ም የካዳስተር ምዝገባ እና እወጃ ሥራ እንደሚካሄድ የከተማዋ መሬት ምዝገባና ማረጋገጫ ኤጀንሲ አስታውቋል፡፡ የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ…

በኢትዮጵያ ለግሉ ዘርፍ እድገት የ25 ሚሊየን ዩሮ ፕሮጀክት የማስጀመሪያ ወርክሾፕ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ለግሉ ዘርፍ እድገት የ25 ሚሊየን ዩሮ ፕሮጀክት የማስጀመሪያ ወርክሾፕ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው ። ፕሮጀክቱ በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እና በጀርመን ዓለም አቀፍ የልማት ትብብር ድርጅት (ጂአይዜድ) የተዘጋጀ ሲሆን÷ ለ4…

የለገዳዲ ክፍል ሁለት የከርሰ ምድር ውሃ ፕሮጄክትን በተያዘለት ጊዜ ለማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 860 ሺህ የከተማዋን ነዋሪዎች የንጹህ ውሃ ተጠቃሚ የሚያደርገው የለገዳዲ ክፍል ሁለት የከርሰ ምድር ውሃ ፕሮጄክትን በተያዘለት ጊዜ ለማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑን የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን ገለጸ። በባለሥልጣኑ የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር…

በአዳማ ከተማ የሚነሱ የመሰረተ ልማት ጥያቄዎችን ለመፍታት 250 ፕሮጄክቶች እየተሰሩ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዳማ ከተማ ከነዋሪዎች የሚነሱ የመሰረተ ልማት ጥያቄዎችን ለመፍታት 250 ፕሮጄክቶች በመሰራት ላይ መሆናቸውን የከተማ አስተዳደሩ አስታወቀ፡፡ የከተማ አስተዳደሩ ሥራ አስኪያጅ አቶ ዘርፉ አስፋው ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

የሐረሪ ብልጽግና ፓርቲ የህዝብ ጥያቄዎችን ለመመለስ አቅጣጫ አስቀምጦ ወደ ሥራ መግባቱን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልፅግና ፓርቲ የሕዝብ ጥያቄዎችን ለመመለስ በጉባኤው ያስቀመጣቸውን አቅጣጫዎችና ያሳለፋቸውን ውሳኔዎች ተግባራዊ ለማድረግ ወደ ስራ መግባቱን የሐረሪ ክልል ብልፅግና ፓርቲ አስታወቀ፡፡ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክልሉ…

ኤች አር 6600 እና ኤስ 3199 ረቂቅ ህጎች ከመፅደቅ መዘግየት የሚፈጥረውን መልካም እድል መጠቀም ይገባል – የኢትዮ አሜሪካውያን ዜጎች ምክር ቤት

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኤች አር 6600 እና ኤስ 3199 ረቂቅ ህጎች እንዲዘገዩ መደረጋቸው የበለጠ ተረባርቦ ውድቅ ለማድረግ ለሚደረገው ጥረት ጊዜ የሚሰጥ ቢሆንም የመንግስትን እጅ ለመጠምዘዝ የሚያስችል እድል ሊፈጥር እንደሚችል የኢትዮ አሜሪካውያን ዜጎች…

በቤልጂየም ’ኤች አር 6600’ እና ‘ኤስ 3199’ ረቂቅ ሕጎችን በመቃወም ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ላይ ኢፍትሃዊ ጫና የማድረግ ዓላማ ያላቸውን ’ኤችአር 6600’ እና ‘ኤስ 3199’ ረቂቅ ህጎች በመቃወም በቤልጂየም የአሜሪካ ኤምባሲ ፊት ለፊት የተቃውሞ ሰልፍ ተካሄደ። ሰልፈኞቹ የአሜሪካ ህዝብ ጨምሮ ዓለም ዓቀፍ ተቋማት ከኢትዮጵያ…

“ከዒድ እስከ ዒድ ወደ ሀገር ቤት” ጥሪን አስመልክቶ የበይነ መረብ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቱርክ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር አደም መሃመድ በቱርክና አካባቢው ከሚገኙ ኢትዮጵያውን እና ትውልደ ኢትዮጵያውን ጋር “ከዒድ እስከ ዒድ ወደ ሀገር ቤት” ጥሪን አስመልክቶ በበይነ መረብ ውይይት አካሂደዋል። አምባሳደሩ የሀገራዊ ጥሪውን…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለተለያዩ የሙስሊም ማኅበረሰብ አባላት የኢፍጣር ዝግጅት አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ ማምሻውን ለተለያዩ የሙስሊም ማኅበረሰብ አባላት የኢፍጣር ዝግጅት አድርገዋል። በቤተ መንግስት በተካሄደው በኢፍጣር ዝግጅት ላይ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር…