Fana: At a Speed of Life!

ሩሲያ አሜሪካ ምዕራባውያኑን በማስተባበር ወደ ዩክሬን የምትልከውን የጦር መሣሪያ አቅርቦት ካላቆመች እርምጃ እንደምትወስድ አስጠነቀቀች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ወደ ዩክሬን የምትልከውን የጦር መሣሪያ አቅርቦት የማታቆም ከሆነ እርምጃ እወስዳለሁ ስትል ሩሲያ አስጠነቀቀች፡፡ የሩሲያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ራያብኮቭ አሜሪካ ወደ ዩክሬን የጦር መሳሪያዎች እየላከች መሆኑን ሀገራቸው…

በመጋቢት ወር ከ27 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን ሚኒስቴሩ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጋቢት ወር ብቻ ከ27 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በወሩ 27 ቢሊየን 219 ሚሊየን 961 ሺህ 375 ነጥብ 3 ብር ለመሰብሰብ አቅዶ መስራቱን ሚኒስቴሩ…

ቤተክርስቲያኗ በሰሜን ሸዋ ዞን በግጭቱ ጉዳት ለደረሰባቸውን ወገኖች ማቋቋሚያ የ58 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል በተከሰተው ግጭት ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች መልሶ ለማቋቋም የ58 ሚሊየን ብር ድጋፍ ማድረጓን የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሃገረ ስብከት አስታወቀች፡፡ የቤተ…

ለአርሶ አደሮች ማዳበሪያ በወቅቱ ለማድረስ ምርቱን ከወደብ የማጓጓዝ ሂደቱ እየተሳለጠ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፤ሚያዚያ 5፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለኢትዮጵያ አርሶ አደሮች ማዳበሪያ በወቅቱ ለማድረስ የትራንስፖርት ስራው እየተሳለጠ መሆኑን በጅቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋየ ተናገሩ፡፡ በጅቡቲ የኢፌዴሪ ልዩ መልዕክተኛ እና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ ዛሬ…

የዓለም ባንክ በኢትዮጵያ በግጭት የተጎዱ አካባቢዎችን መልሶ ለመገንባት የሚውል የ300 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ባንክ በኢትዮጵያ በግጭት ምክንያት የተጎዱ አካባቢዎችን መልሶ ለመገንባት ለተዘጋጀ ፕሮጀክት የሚውል የ300 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ድጋፍ አፀደቀ። ባንኩ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ፥ ይህ ዓለም አቀፍ የልማት ድጋፍ…

የኢትዮጵያ ቃለ ህይወት ቤተ ክርስቲያን ለተፈናቀሉ ዜጎች 43 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቃለ ህይወት ቤተ ክርስቲያን የልማት ኮሚሽን ለተፈናቀሉ ወገኖች 43 ሚሊየን ብር የዋጋ ግምት ያላቸው የተለያዩ ምግብና ምግብ ነክ ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጋለች።   የኢትዮጵያ ቃለ ህይወት ቤተ ክርስቲያን ልማት ኮሚሽን ኮሚሽነር…

ካናዳ በኢትዮጵያ ጠንካራ ኢኮኖሚ እና ዘላቂ ሰላም ለመፍጠር የሚደረገውን ጥረት እንደምታግዝ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ጠንካራ ኢኮኖሚ እና ዘላቂ ሰላም ለመፍጠር ለሚደረገው ጥረት ካናዳ የበኩሏን እገዛ እንደምታደርግ በኢትዮጵያ የአገሪቱ አምባሳደር ስቴፋኒ ጆቢን ገለጹ። በኢትዮጵያ የካናዳ አምባሳደር ስቴፋኒ ጆቢን÷የካናዳና ኢትዮጵያ የቆየ ጠንካራ ወዳጅነት…