Fana: At a Speed of Life!

ደሴን ለመያዝ አሰፍስፎ የመጣውን ወራሪ ሃይል በመመከት አኩሪ ገድል እየተፈፀመ ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መላው የጸጥታ ሃይል ደሴን ለመያዝ አሰፍስፎ የመጣውን ወራሪ ኃይል በመመከት አኩሪ ገድል እየፈጸመ መሆኑን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ዛሬ ከሰዓት መግለጫ ሰጥቷል፡፡…

በመዲናዋ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ መሳለሚያ እህል በረንዳ አካባቢ የእሳት አደጋ ደርሷል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ መሳለሚያ እህል በረንዳ አካባቢ አማኑኤል ጸጋ አብ ህንጻ ላይ የእሳት አደጋ ደርሷል። የእሳት አደጋውን ለመቆጣጠር እና ወደ ሌሎች አካባዎች እንዳይዛመት÷ የእሳትና ድንገተኛ አገልግሎት…

ምክር ቤቱ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ 11ኛ ክልል ሆኖ እንዲደራጅ ወሰነ

አዲስ አበባ፤ ጥቅምት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ በህዝበ ውሳኔ ውጤት መሰረት 11ኛ ክልል ሆኖ እንዲደራጅ ወስነ። ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው 6ኛ የፓርላማ ዘመን 1ኛ ዓመት የስራ ጊዜ 1ኛ አስቸኳይ ስብሰባ÷…

ኢትዮጵያ ጂቡቲን 7 ለ 0 ረታች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ20 ዓመት በታች የሴቶች ብሔራዊ ቡድን የሴካፋ ውድድር ኢትዮጵያን ከጂቡቲ ባገናኘው መርሃ ግብር ኢትዮጵያ ድል ቀንቷታል፡፡ በዚሁ መሠረትም ኢትዮጵያ የጂቡቲ አቻዋን 7 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፋለች፡፡ ጎሎቹንም÷…

የአሜሪካ መንግሥት ኢትዮጵያን ከአጎዋ ለማስወጣት የሚያደርገውን ጥረት እንዲያጤነው ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ መንግስት ኢትዮጵያን በአጎዋ የምታገኛቸውን ጥቅሞች ለማሳጣት እና ከአባልነት እንድትወጣ ለማድረግ የጀመረውን እንቅስቃሴ በድጋሜ እንዲያጤነው የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን በይፋዊ ደብዳቤ ጠይቋል፡፡ ኢትዮጵያ ከብዙ…

በአዲስ አበባ ከተማ ለተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ አባላት ሹመት ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በተለያየ ክፍለ ከተሞች ለተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ አባላት ሹመት ተሰጠ፡፡ በዚህም መሰረት፡- ጉለሌ ክፍለ ከተማ ከውሰር እንድሪስ (ኢዜማ) - የባ/ኪነጥበብና ቱሪዝም ጽ/ቤት ኃላፊ…

በክልሉ ከ361 ሺህ ለሚበልጡ ዜጎች ቋሚ የሥራ እድል ተፈጥሯል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በመጀመሪያው ሩብ ዓመት ከ361 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች ቋሚ የስራ እድል መፈጠሩን የክልሉ የስራ እድል ፈጠራና ክህሎት ቢሮ ሃላፊ አቶ አህመድ እንዲሪስ ገልጸዋል፡፡ የስራ እድል ከተፈጠረባቸው መስኮች መካከል…

ሽብርተኛውን የትህነግ ቡድን እስከወዲያኛው ላይመለስ በአጠረ ጊዜ ልንሸኘው ይገባል – ብልፅግና ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወቅቱ የጋራ ጠላታችን ለሆነው ትህነግ ኢትዮጵያን የማፈራረስ ከንቱ ምኞቱን በሚገባው ቋንቋ አስረድተን እስከወዲያኛው ላይመለስ በአጠረ ጊዜ ልንሸኘው ይገባል ሲል ብልፅግና ፓርቲ አስታወቀ፡፡ ብልፅግና ፓርቲ በማህበራዊ የትስሰር…

ከ52 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመትየኮንትሮባንድ ዕቃ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ግምታዊ ዋጋዉ 52 ሚሊየን 607 ሺህ 221 ብር የሚሆን የኮንትሮባንድ ዕቃ መያዙን የኢትዮጵያ ጉሙሩክ ኮሚሽን አስታወቀ። ባሳለፍነው ሳምንት የተያዙት የኮንትሮባንድ ዕቃዎችበጉምሩክ ኮሚሽን በ13 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶችና የፍተሻ ኬላዎች ላይ…

አሸባሪው ቡድን ለሁለት አመት የሚሆን ቀለብ ከአማራ ክልል እንሰበስባለን ብሎ አቅዶ እየተንቀሳቀሰ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሁለት አመት የሚሆን ቀለብ ከአማራ ክልል እንሰበስባለን ብሎ አሸባሪው ቡድን አቅዶ እየተንቀሳቀሰ መሆኑን የመንግሥት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት ገለፀ፡፡ ዛሬ ለጋዜጠኞች መግለጫ የሰጠው አገልግሎቱ አሸባሪው ቡድን ላለፉት ተከታታይ ቀናት ከፍተኛ መንጋ…