የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የኢትዮ-ኬንያ ወዳጅነት ማህበር ስምምነት ተፈራረሙ ዮሐንስ ደርበው Mar 16, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የኢትዮ-ኬንያ ወዳጅነት ማህበር የመግባቢያ ስምምነት መፈራረማቸውን በኬኒያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የናይሮቢ ቅርንጫፍ እና የኢትዮ-ኬኒያ ወዳጅነት ማህበር የመግባቢያ…
የሀገር ውስጥ ዜና ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በዓለም ባንክ የምስራቅ አፍሪካ ዳይሬክተር ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያዩ Feven Bishaw Mar 16, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ በዓለም ባንክ የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ዳይሬክተር ኬት ሀንሰን የተመራ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ሚኒስትሩ በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በመጠጥ ውሃ አቅርቦትና ሳኒቴሽን፣ በውሃ ሃብት…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያና ሶማሊያ የሁለትዮሽ የንግድ ልውውጥን ለማጠናከር ቁርጠኛ መሆናቸውን ገለጹ ዮሐንስ ደርበው Mar 16, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር ዲኤታ ዴንገ ቦሩ እና የሶማሊያ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር ኻሊፍ አብዲ ዑመር በሶማሊያ እና በኢትዮጵያ መካከል የሁለትዮሽ የንግድ ልውውጥን ለማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና በአዲስ አበባ በመሰረተ ልማት ላይ የስርቆት ወንጀል የፈፀሙ ተጠርጣሪዎች ተያዙ ዮሐንስ ደርበው Mar 16, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ፣ በኢትዮ ቴሌኮምና በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ኬብሎች ላይ የስርቆት ወንጀል የፈፀሙ ተጠርጣሪዎችን እጅ ከፍንጅ ይዞ ምርመራ እያደረገ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ በመሰረተ ልማት…
የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል የወደሙ የውኃ ተቋማትን መገንባት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ Melaku Gedif Mar 16, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ውኃና ኢነርጅ ቢሮ በአሸባሪው ህወሓት የወደሙና የተዘረፉ የውኃ ተቋማትን መልሶ ለመገንባትና ለመጠገን መንግሥታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች ጋር ተፈራርሟል። ቢሮው እስካሁን የተዘረፉ የውኃ ተቋማትን መልሶ በመገንባትና በመጠገን…
የሀገር ውስጥ ዜና በምዕራብ ጎዴይ ተፋሰስ ከ1 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት ላይ እንስሳት መኖና የምግብ ሰብል መልማቱ ተገለጸ Feven Bishaw Mar 16, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ምዕራብ ጎዴይ ፕሮጀክት በ1 ሺህ 804 ሄክታር መሬት ላይ የእንስሳት መኖና የምግብ ሰብል ማልማት መቻሉን የፕሮጀክቱ ስራ አስኪያጅ አህመድ አብዲ ገለጹ፡፡ በክልሉ የተከሰተውን የድርቅ አደጋ ለመቋቋም በሸበሌ ዞን ቤርዓኖ ወረዳ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በደቡብ ሱዳን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰላም ማስከበር ተልዕኮ ለአንድ ዓመት ተራዘመ ዮሐንስ ደርበው Mar 16, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት በደቡብ ሱዳን ያለውን የሰላም ማስከበር ተልዕኮ ለተጨማሪ አንድ ዓመት እንዲራዘም ድምጽ መስጠቱ ተገልጿል፡፡ ምክርቤቱ ሀገሪቱ ወደ እርስ በርስ ጦርነት እንዳትመለስ የፖለቲካ…
የሀገር ውስጥ ዜና የፋይናንስ ዘርፉን ማቀላጠፍ የሚያስችል “ኩፕ ቦት” የተሰኘ መተግበርያ ስራ ጀመረ ዮሐንስ ደርበው Mar 16, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ የፋይናንስ ዘርፉን ለማቀላጠፍ የሚያስችል “ኩፕ ቦት” የተሰኘ መተግበርያ አበልጽጎ ዛሬ በይፋ ስራ አስጀምሯል። መተግበሪያው ከኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ ጋር በጋራ ለመስራት በተደረገ ስምምነት…
ቢዝነስ ቡና ባንክ አዲስ የአርማና ቀለም ለውጥ ይፋ አደረገ ዮሐንስ ደርበው Mar 16, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቡና ባንክ በዛሬው ዕለት አዲሱን አርማ እና ቀለም የማስተዋወቅ ስነ ስርዓት አካሂዷል፡፡ በስነ ስርዓቱ ላይ የተገኙት የባንኩ የኮሙኒኬሽን ሃላፊ አቶ አባይነህ ሃብቴ÷ አዲሱ አርማ ባንኩን ከስሙና ማንነቱ ጋር ለማስተሳሰር የተሞከረበት መሆኑን…
የሀገር ውስጥ ዜና ከውጭ የተገዛ 4 ነጥብ 8 ሚሊየን ሊትር ዘይት በአዲስ አበባ እየተራገፈ ነው Melaku Gedif Mar 16, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተከሰተውን የዘይት ዋጋ ንረት ለማረጋጋት ከውጭ የተገዛ 12 ነጥብ 5 ሚሊየን ሊትር ዘይት ወደ ሀገር ውስጥ ማጓጓዙን የኢትዮ-ጂቡቲ የባቡር ትራንስፖርት አክሲዮን ማህበር አስታወቀ፡፡ የማህበሩ ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር ጥላሁን…