Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የኢትዮ-ኬንያ ወዳጅነት ማህበር ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የኢትዮ-ኬንያ ወዳጅነት ማህበር የመግባቢያ ስምምነት መፈራረማቸውን በኬኒያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የናይሮቢ ቅርንጫፍ እና የኢትዮ-ኬኒያ ወዳጅነት ማህበር የመግባቢያ…

ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በዓለም ባንክ የምስራቅ አፍሪካ ዳይሬክተር ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ በዓለም ባንክ የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ዳይሬክተር ኬት ሀንሰን የተመራ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ሚኒስትሩ በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በመጠጥ ውሃ አቅርቦትና ሳኒቴሽን፣ በውሃ ሃብት…

ኢትዮጵያና ሶማሊያ የሁለትዮሽ የንግድ ልውውጥን ለማጠናከር ቁርጠኛ መሆናቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር ዲኤታ ዴንገ ቦሩ እና የሶማሊያ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር ኻሊፍ አብዲ ዑመር በሶማሊያ እና በኢትዮጵያ መካከል የሁለትዮሽ የንግድ ልውውጥን ለማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡…

በአዲስ አበባ በመሰረተ ልማት ላይ የስርቆት ወንጀል የፈፀሙ ተጠርጣሪዎች ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ፣ በኢትዮ ቴሌኮምና በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ኬብሎች ላይ የስርቆት ወንጀል የፈፀሙ ተጠርጣሪዎችን እጅ ከፍንጅ ይዞ ምርመራ እያደረገ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ በመሰረተ ልማት…

በአማራ ክልል የወደሙ የውኃ ተቋማትን መገንባት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ውኃና ኢነርጅ ቢሮ በአሸባሪው ህወሓት የወደሙና የተዘረፉ የውኃ ተቋማትን መልሶ ለመገንባትና ለመጠገን መንግሥታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች ጋር ተፈራርሟል።   ቢሮው እስካሁን የተዘረፉ የውኃ ተቋማትን መልሶ በመገንባትና በመጠገን…

በምዕራብ ጎዴይ ተፋሰስ ከ1 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት ላይ እንስሳት መኖና የምግብ ሰብል መልማቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ምዕራብ ጎዴይ ፕሮጀክት በ1 ሺህ 804 ሄክታር መሬት ላይ የእንስሳት መኖና የምግብ ሰብል ማልማት መቻሉን የፕሮጀክቱ ስራ አስኪያጅ አህመድ አብዲ ገለጹ፡፡ በክልሉ የተከሰተውን የድርቅ አደጋ ለመቋቋም በሸበሌ ዞን ቤርዓኖ ወረዳ…

በደቡብ ሱዳን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰላም ማስከበር ተልዕኮ ለአንድ ዓመት ተራዘመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት በደቡብ ሱዳን ያለውን የሰላም ማስከበር ተልዕኮ ለተጨማሪ አንድ ዓመት እንዲራዘም ድምጽ መስጠቱ ተገልጿል፡፡ ምክርቤቱ ሀገሪቱ ወደ እርስ በርስ ጦርነት እንዳትመለስ የፖለቲካ…

የፋይናንስ ዘርፉን ማቀላጠፍ የሚያስችል “ኩፕ ቦት” የተሰኘ መተግበርያ ስራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ የፋይናንስ ዘርፉን ለማቀላጠፍ የሚያስችል “ኩፕ ቦት” የተሰኘ መተግበርያ አበልጽጎ ዛሬ በይፋ ስራ አስጀምሯል። መተግበሪያው ከኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ ጋር በጋራ ለመስራት በተደረገ ስምምነት…

ቡና ባንክ አዲስ የአርማና ቀለም ለውጥ ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቡና ባንክ በዛሬው ዕለት አዲሱን  አርማ እና ቀለም  የማስተዋወቅ ስነ ስርዓት አካሂዷል፡፡ በስነ ስርዓቱ ላይ የተገኙት የባንኩ የኮሙኒኬሽን ሃላፊ አቶ አባይነህ  ሃብቴ÷ አዲሱ አርማ ባንኩን ከስሙና ማንነቱ ጋር ለማስተሳሰር የተሞከረበት መሆኑን…

ከውጭ የተገዛ 4 ነጥብ 8 ሚሊየን ሊትር ዘይት በአዲስ አበባ እየተራገፈ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተከሰተውን የዘይት ዋጋ ንረት ለማረጋጋት ከውጭ የተገዛ 12 ነጥብ 5 ሚሊየን ሊትር ዘይት ወደ ሀገር ውስጥ ማጓጓዙን የኢትዮ-ጂቡቲ የባቡር ትራንስፖርት አክሲዮን ማህበር አስታወቀ፡፡   የማህበሩ ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር ጥላሁን…