የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ እና በኤግሞንት ኢንስቲቲዩት ተቋማት መካከል ትስስር ለመፍጠር ውይይት ተካሄደ Melaku Gedif Mar 16, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና በኤግሞንት ኢንስቲቲዩት በሚገኙ ተቋማት መካከል ትስስር ለመፍጠር ውይይት ተካሄደ፡፡ በቤልጂየም የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሂሩት ዘመነ ከኤግሞንት ሮያል የዓለም አቀፍ ግንኙነት ኢንስቲቲዩት ዋና…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ አየር ሃይል አጠቃላይ ዝግጁነትና አሁን ያለበት ቁመና አስደስቶናል – ታዋቂ ግለሰቦች Melaku Gedif Mar 16, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር ሃይል አጠቃላይ ዝግጁነትና አሁን ያለበት ቁመና አስደስቶናል፤ ኩራትም ተሰምቶናል ሲሉ በቢሾፍቱ አየር ሃይል ጉብኝት ያደረጉ የተለያዩ ታዋቂ ግለሰቦች ገለጹ። የኢትዮጵያ የምንጊዜም ጀግናዋን አትሌት ደራርቱ ቱሉ ጨምሮ የሰብአዊ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኤች አር 6600 ረቂቅ ህግ እንዳይጸድቅ ኢትዮጵያውያን እንዲረባረቡ ጥሪ ቀረበ Melaku Gedif Mar 16, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የኮንግረስ አባላት የተዘጋጀው ኤች አር 6600 ረቂቅ ህግ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት የሚዳፈር፣ ወዳጅ ሀገራት እና ዓለም አቀፍ ተቋማት እርዳታ እንዳይሰጡ የሚያደርግ መሆኑን የኢትዮጵያ አሜሪካውያን ዜጎች ምክር ቤት ሊቀመንበር ዲያቆን ዮሴፍ ተረፈ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሶማሌ ክልል በህገ ወጥ መንገድ ከሀገር የሚወጣውን ነዳጅ ለመቆጣጠር በቅንጅት ይሰራል-አቶ ሙስጠፌ መሃመድ Melaku Gedif Mar 16, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በክልሉ የሚስተዋለውን የነዳጅ ዘይት ስርጭት ችግር መፍታት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ በውይይት መድረኩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች…
የሀገር ውስጥ ዜና መንግስት ሌብነትን ለማጋለጥ እያሳየ ያለውን ቁርጠኝነት ወደ ተግባር ለመቀየር እንሰራለን- የፌደራል ስነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽን Melaku Gedif Mar 16, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት ሌብነትና ብልሹ አሰራርን ለማጋለጥ እያሳየ ያለውን የፓለቲካ ቁርጠኝነት ወደ ተግባር ለመቀየር እንሰራለን ሲሉ የፌደራል ስነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽነር ዶክተር ሳሙኤል ኡርቃቶ ተናገሩ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…
የሀገር ውስጥ ዜና ሚኒስቴሩ እያካሄደ ያለው መዋቅራዊ ማሻሻያ በቅርቡ ወደ ትግበራ እንደሚገባ አስታወቀ Melaku Gedif Mar 16, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እያካሄደ ያለው የተቋሙ መዋቅራዊ ማሻሻያ ተጠናቆ በቅርቡ ወደ ትግበራ እንደሚገባ አስታወቀ። በቅርቡ ምደባ ከተሰጣቸው አምባሳደሮች የተወሰኑት ወደ ተመደቡበት አካባቢ ሳይሄዱ በአገር ውስጥ ሆነው እንዲሰሩ…
የሀገር ውስጥ ዜና ግብርና ላይ ያተኮረ በ12 ሚሊየን ዩሮ የሚተገበር ፕሮጀክት ይፋ ሆነ Melaku Gedif Mar 16, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኔዘርላንድስ መንግስት በ12 ሚሊየን ዩሮ የገንዘብ ድጋፍ የሚተገበርና ግብርና ላይ ያተኮረ የግብርና ትራንስፎርሜሽን ፕሮጀክት ይፋ ሆኗል። የኔዘርላንድስ ዋግኒንገን ዩኒቨርሲቲና የግብርና ሚኒስቴር፣ ከኢትዮጵያ የግብርና ምርምር…
የሀገር ውስጥ ዜና አሜሪካ ለኢትየጵያ ከ800 ሺህ ዶዝ በላይ የኮቪድ-19 ክትባት ድጋፍ አደረገች Melaku Gedif Mar 16, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ 800 ሺህ 60 ዶዝ ፋይዘር የተሰኘ የኮቪድ-19 ክትባት ለኢትዮጵያ ድጋፍ ማድረጓን ገለጸች። ድጋፉ አሜሪካ በዓለም አቀፍ ደረጃ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል የምታደርገው ጥረት አንድ አካል እንደሆነ…
የሀገር ውስጥ ዜና ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ የታንዛኒያ ፓርላማ የውጭ ጉዳይ፣ የመከላከያና የደህንነት ኮሚቴ አባላት ጋር ተወያዩ ዮሐንስ ደርበው Mar 16, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የታንዛኒያ ፓርላማ የውጭ ጉዳይ፣ የመከላከያና የደህንነት ኮሚቴ አባላት ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ የፓርላማ አባላቱ በኢትዮጵያና በታንዛኒያ መካከል ያለውን ግንኙነት የበለጠ ለማሳደግ እንደሚሠሩ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ በ6ኛው ዓለም አቀፍ የኢንዱስትሪ የትብብር ፎረም ላይ እየተሳተፈች ነው ዮሐንስ ደርበው Mar 16, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቱርክ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በ6ኛው ዓለም አቀፍ የኢንዱስትሪ የትብብር ፎረም ላይ እየተሳተፈ ነው። በፎረሙ ላይ ከ41 የአፍሪካ ሃገራት የተወከሉ ከ500 በላይ የንግዱ ማህበረሰብ አባላት ተሳታፊዎች ናቸው። በዋናነትም…