Fana: At a Speed of Life!

የተቋማት የማህበራዊ ትስስር ገጾች የሳይበር ጥቃት ተጋላጭነት ለምን ጨመረ?

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ተቋማት መረጃዎችን፣ አዳዲስ ሁነቶችን፣ ክስተቶችን እና ልህቀቶችን ለማስተዋወቅ እንዲሁም አገልግሎቶትን ለተጠቃሚዎች ለማድረስ የማህበራዊ ትስስር ገጾችን ይጠቀማሉ። በኢትዮጵያ በስፋት ጥቅም ላይ እየዋሉ ካሉ የማህበራዊ ትስስር ገጾች…

ቻይና በፈረንጆች 2022 የኢንዱስትሪ ምርቷ 7 ነጥብ 5 በመቶ እድገት ማሳየቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በፈረንጆች 2022 በመጀመሪያዎቹ ሁለት ወራት ብቻ የሀገሪቱ የኢንዱስትሪ ምርት 7 ነጥብ 5 በመቶ እድገት ማሳየቱ ተገለጸ፡፡ ቻይና የኮቪድ ወረርሽኝ ቀውስ እና ሌሎች ዓለማቀፍ የኢኮኖሚ እድገት ተውሳኮችን ተቋቁማ እመርታ ያለው ፈጣን እና…

በኢትዮጵያ በጤና ዘርፍ ባሉ ምቹ የኢንቨስትመንት ዕድሎች ላይ ያተኮረ ፎረም በዱባይ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በፋርማሲዪቲካልና በጤና ዘርፎች ያሉ ምቹ የኢንቨስትመንት ዕድሎችን የሚያስተዋውቅ የኢንቨስትመንት ፎረም የውጭና የሀገር ውስጥ ኢንቨስተሮች በተገኙበት በዱባይ ተካሄዷል። በዱባይና ሰሜን ኤምሬቶች የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ቆንስላ…

የብልፅግና አንደኛ ጉባኤ ጥቅልና ጥልቅ በሆነው መሪ ሀሳብ መሰረት ውሳኔዎችና ቀጣይ አቅጣጫዎች የተቀመጡበት ነው – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና አንደኛ ጉባኤ ጥቅልና ጥልቅ በሆነው “ከፈተና ወደ ልዕልና” መሪ ሀሳብን መሰረት ያደረጉ ውሳኔዎችና የቀጣይ አቅጣጫዎች የተቀመጡበት ነው ሲሉ የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ደመቀ መኮንን ተናገሩ፡፡ የብልፅግና ፓርቲ አንደኛ ጉባኤ…

ታሪክ የሚቀይር ውጤት ለማስገኘት ችግኝ የማፍላት ቅድመ ዝግጅት እየተካሄደ ነው- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአራት ዓመት ያቀድነውን ግብ ለማሳካት ብቻ ሳይሆን ታሪክ የሚቀይር ውጤት ለማስገኘት ችግኝ የማፍላት ቅድመ ዝግጅት እየተካሄደ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለፁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማህበራዊ…

የቤልግሬድ 2022 የዓለም የቤት ውስጥ የሩጫ ውድድር የፊታችን አርብ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 18ኛው የዓለም የቤት ውስጥ የሩጫ ውድድር በሰርቪያ ዋና ከተማ ቤልግሬድ ይካሄዳል። ውድድሩ የፊታችን አርብ ጀምሮ እሁድ የሚጠናቀቅ ሲሆን፥ ኢትዮጵያን ጨምሮ በርካታ ሀገራት በየሁለት ዓመቱ በሚደረገው መርሃ ግብር ላይ ይሳተፋሉ።…

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ከመረጣቸው ህዝብ ጋር ለመወያየት በሚያስችላቸው ጉዳዮች ላይ ከአመራሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባን የሚወክሉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ከመረጣቸው ህዝብ ጋር ለመወያየት በሚያስችላቸው ጉዳዮች ላይ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አመራሮች ጋር ተወያዩ። ተወካዮቹ እንዳሉት ፥ የተገኙ ድሎች እና ያጋጠሙ ችግሮችን ለመፍታት…

የ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከፍተኛ ውጤት 623 መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በሁለት ዙር በተሰጠው የ2013ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከተመዘገበው ውጤት 623 ከፍተኛ ውጤት ሆኖ መመዝገቡን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በመጀመሪያው ዙር ፈተና የተመዘገበው ከፍተኛው ውጤት 563 ሲሆን÷ በሁለተኛው…

ፌደራል ፖሊስ ከሁለት ዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በተለያዩ ዘርፎች ለመስራት ተስማማ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከአውሮፓ ህብረት የጀርመን ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ (ጂ.አይ.ዜድ) እና የጄኔቫ የፀጥታ ዘርፍ አስተዳደር ማዕከል (ዲካፍ) ጋር በፎረንሲክ ምርመራ ቴክኖሎጂዎችን ለማሟላት እና በስልጠና ዙሪያ አብሮ ለመስራት ተስማማ፡፡…

ኢትዮጵያና ኔዘርላድ በኢንዱስትሪ እና በግብርና ዘርፍ የሚያደርጉት ኢኮኖሚያዊ ትብብር በርካታ ዜጎችን ተጠቃሚ አድርጓል – የገንዘብ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያና የኔዘርላድ መንግስታት በኢንዱስትሪ እና በግብርና ዘርፍ የሚያደርጉት ኢኮኖሚያዊ ትብብር በርካታ ዜጎችን ተጠቃሚ ማድረጉን ገንዘብ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ከገንዘብ ሚኒስቴር፣ ከግብርና ሚኒስቴር እና ከኔዘርላንድስ ኤምባሲ የተውጣጡ አመራሮች…