Fana: At a Speed of Life!

ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ ከቻይና እና አሜሪካ አምባሳደሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ በኢትዮጵያ ከቻይና አሜሪካ አምባሳደሮች ጋር በወቅታዊ አገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ውይይት አደረጉ። ርዕሰ መስተዳደሩ ዶክተር ይልቃል ከፋለ በውውይቱ ላይ ባድረጉት…

ሩሲያ ለውጭ ሀገራት የምታቀርበውን የጥራጥሬ ምርት ለጊዜው አቆመች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ለምስራቅ አውሮፓ፣ ምዕራብና መካከለኛው እስያ ሀገራት የምታቀርበውን የጥራጥሬ ምርት ለጊዜው ማቆሟን አስታውቃለች፡፡ ሞስኮ ከዩክሬን ጋር በተያያዘ የሚጣሉ ማዕቀቦች እየጨመሩ መምጣታቸውን ተከትሎ የሀገር ውስጥ የምግብ ፍጆታን…

የደቡብ ክልል የበልግ ልማት የንቅናቄ መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል የ2014 ዓ.ም የበልግ ወቅት የግብርና ልማት የንቅናቄ መድረክ በቡታጅራ ከተማ ተካሄደ፡፡ መድረኩ ላይ ንግግር ያደረጉት የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ÷ የህዝብ ተቆርቋሪነትና…

ሚኒስቴሩ የ12ኛ ክፍል ፈተና የውጤት አያያዝና ማለፊያ ነጥብን በተመለከተ ተጨማሪ ማብራሪያ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና የውጤት አያያዝ እና የማለፊያ ነጥብን በተመለከተ ትምህርት ሚኒስቴር ተጨማሪ ማብራሪያ ሰጥቷል፡፡ የ2013ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በሁለት ዙር መሰጠቱ የሚታወስ ሲሆን÷ የውጤት…

በኢትዮጵያ የፀሐይ ኃይል ቴክኖሎጂን ለማስፋፋት የሚያስችል ምክክር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢንተርናሽናል ሶላር አልያንስ በኢትዮጵያ የፀሐይ ኃይል ቴክኖሎጂን ለማስፋፋትና ጥቅም ላይ ለማዋል በሰነቃቸው ተልዕኮዎች ላይ ባለድርሻ አካላትን ያካተተ መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የኢነርጂ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ የተለያዩ ሹመቶ ችን ሰጡ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 7፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ የተለያዩ ሹመቶችን ሰጥተዋል፡፡   በዚህ መሰረትም፡-   አቶ ፀጋ አራጌ የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ሆነው ተሹመዋል።   እንዲሁም ዶክተር ንጉሴ ምትኩ…

የሴራሚክ ፋብሪካው በሶስት ወራት ውስጥ ወደ ስራ እንዲገባ የሚያስችል ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአረርቲ ኢንዱስትሪ ፓርክ የሚገኘው የሴራሚክ ፋብሪካ በሶስት ወራት ውስጥ ወደ ስራ ለማስገባት የሚያግዝ ምክክር ተካሂዷል፡፡ የማዕድን ሚኒስትሩ ኢንጅነር ታከለ ኡማ፣ የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር ዶክተር ጌታቸው ጀምበር…

በሱዳን የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እየገጠማቸው ባለው ችግር ላይ ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ ከሱዳን የአገር ውስጥ ጉዳይ ተጠባባቂ ሚኒስትር ሌ/ጄኔራል አናን ሃሚድ ሞሃመድ ኦማር ጋር ተገናኝተው ኢትዮጵያውያን ከመኖረቲያ እና ከሥራ ፈቃድ ጋር በተያያዘ በሱዳን እየገጠማቸው ያለውን…

ቡና ባንክ ከኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ ጋር የተፈራረመውን የዘላቂ አጋርነት ስምምነት አደሰ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቡና ባንክ እና በቡና ስፖርት ክለብ መካከል በ2013 ዓ.ም የተፈረመውና የመቆያ ጊዜው የተጠናቀቀው  የዘላቂ አጋርነት ስምምነት እንዲራዘም ስምምነት ላይ በመደረሱ ለአንድ ዓመት ታድሷል። ስምምነቱ  በቡና ባንክ ዋና ስራ አስፈጻሚ…

ብሪታኒያ ከ370 በላይ ተጨማሪ ሩስያውያን ላይ ማዕቀብ መጣሏን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣መጋቢት 6፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሪታኒያ ከፕሬዚዳንት ፑቲን ጋር ቅርበት አላቸው ባለቻቸው ከ370 በላይ ተጨማሪ የሩስያ ዜጎች ላይ ማዕቀብ መጣሏን አስታውቃለች፡፡ ብሪታኒያ በፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን አጋሮች ናቸው ባለቻቸው የሩስያ ዜጎች ላይ ማዕቀቧን አጠናክራ…