Fana: At a Speed of Life!

አራተኛው የቻይና የንግድ ትርኢት ለኢትዮጵያ ቡና ግብይት ሰፊ እድል ይዞ መጥቷል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) አራተኛው ዙር የቻይና የውጭ ንግድ ትርኢት ለኢትዮጵያ የቡና ግብይት ሰፊ እድል ይዞ መምጣቱ ተነገረ። በኢትዮጵያ ትልቁ የቡና አምራችና ላኪ ቅርንጫንፍ ሥራ አስኪያጅ አቶ እስራኤል ደገፋ ከሺንዋ ጋር በነበራቸው ቆይታ ድርጅታቸው በትርኢቱ በመሳተፍ…

የደሴ ከተማ ወጣቶች አሸባሪውን ህወሓት ለመደምሰስ ወደ ግንባር ተንቀሳቀሱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደሴ ከተማ ወጣቶች አሸባሪውን ህወሓት ለመደምሰስ ወደ ግንባር እየተንቀሳቀሱ ነው፡፡ አሸባሪው ቡድን ለዓመታት አብዝቶ በደል ሲያደርስባቸው የቆዩት የደሴ ከተማ ወጣቶች “በድጋሚ የበደልን ቀንበር ልንሸከምበት የምንችልበት ምክንያት የለም”…

አቶ ደመቀ በአውሮፓ ህብረት የዓለም አቀፍ ትብብር ኮሚሽነር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በአውሮፓ ህበረት የዓለም አቀፍ ትብብር ኮሚሽነር ጁታ ኡርፒላይነን እና በአውሮፓ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ተወካይ ዶክተር አንቴ ዌበር ጋር ተወያይተዋል፡፡…

ኬንያዊቷ አትሌት ፌዝ ኪፕዮገን የ2014 ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የክብር እንግዳ ሆነች

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 16 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኬንያዊቷ አትሌት ፌዝ ኪፕየጎን የ2014 ቶታል ኢነርጂ ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የክብር እንግዳ እንደምትሆን ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አስታወቀ። አትሌት ፌዝ ኪፕየጎን በ1 ሺህ 500 ሜትር ውድድር በሪዮ እና ቶኪዮ ኦሊምፒክ አሸናፊ መሆኗ…

አቶ ደመቀ መኮንን በውጭ ሃገራት ከሚገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን መሪዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በአሜሪካ እና ካናዳ ከሚገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን መሪዎች ጋር ተወያይተዋል። ውይይቱ በዋናነት ወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳይ ላይ እና በዚህ ፈታኝ…

“ለእናት አገሬ አይደለም መዝፈን ግንባር ድረስ በመዝመት መስዋዕትነት ለመክፈል ዝግጁ ነኝ” – ድምጻዊ መስፍን በቀለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አገርን አፈርሳለሁ ብሎ ከሚመጣ ማንኛውም ኃይል ለመታደግ አይደለም መዝፈን ግንባር ድረስ በመዝመት መስዋዕትነት ለመክፈል ዝግጁ መሆኑን ድምጻዊ መስፍን በቀለ ገለጸ። ድምጻዊ መስፍን በቀለ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጸው ፥አሁን…

ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ኮሚሽነር ጁታ ኡርፒላይነንን በጽሕፈት ቤታቸው አነጋገሩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የአውሮፓ ህብረት የዓለም አቀፍ አጋርነት ኮሚሽነር ጁታ ኡርፒላይነን በጽሕፈት ቤታቸው አግኝተው አነጋግረዋል። በኢትዮጵያና በአውሮፓ ህብረት መካከል ስላለው የቆየ ግንኙነት ተወያይተዋል። በታህሳስ…

በሰብአዊ መብቶች ሽፋን በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳዮች ጣልቃ የሚገቡ የውጭ ኃይሎችን ቻይና ትቃወማለች – ፕሬዚደንት ሺ ዢንፒንግ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የአለምአቀፍ ድንጋጌዎች ጠበቃ፤ ዓለም አቀፍ ፍትሃዊነትን እና ፍትህን በማስጠበቅ ረገድ ቁልፍ ሚና ተጫውታለች ሲሉ ፕሬዚደንት ሺ ዢንፒንግ ገለጹ፡፡ ቤጂንግ በተባበሩት መንግስታት የቻይና ሕዝባዊ ሪፐብሊክ ሕጋዊ መቀመጫ…

በኢትዮጵያ አየር ኃይል እየተወሰደ ያለው ጥቃት የሽብር ቡድኑን በማዳከም ድልን በቀላሉ ለመጎናጸፍ ይረዳል – ብርጋዴር ጀነራል ካሳዬ ጨመዳ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአየር ኃይሉ እየተወሰደ ያለው የአየር ጥቃት የሽብር ቡድኑን እንቅስቃሴ በማዳከም በቀላሉ ድልን ለመጎናጸፍ የሚያበረክት መሆኑን የቀድሞ ጦር አባሉ ብርጋዴር ጀነራል ካሳዬ ጨመዳ ተናገሩ። የአየር ኃይሉ ልክ እንደ ትናንቱ በጠላት…

ውጤታማነትን ታሳቢ ያደረገ የአመራር አደረጃጀት ለመገንባት በትኩረት እንደሚሰራ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የሲዳማ ክልል በተያዘው በጀት ዓመት በሁሉም መስኮች ውጤታማና ለህዝብ ጥያቄ ምላሽ መስጠትን ታሳቢ ያደረገ የአመራር አደረጃጀት ለመገንባት ልዩ ትኩረት ተሰጥቶ እንደሚሰራ የክልሉ ርእሰ መስተዳደር አቶ ደስታ ሌዳሞ አስታወቁ።…