Fana: At a Speed of Life!

ከብጹዕነታቸው የሰላምና ይቅርታን መንገድ በመማር ለአብሮነትና አንድነት ተባብሮ መስራት ያስፈልጋል- ፓስተር ጻድቁ አብዶ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከብጹዕነታቸው የሰላምና ይቅርታን መንገድ በመማር ለአብሮነትና አንድነት ተባብሮ መስራት ያስፈልጋል ሲሉ የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ኅብረት ፕሬዚዳንት ፓስተር ጻድቁ አብዶ ገለጹ። ፓስተር ጻድቁ አብዶ በመስቀል…

አባትን ማጣት ያሳዝናል፤ አባት ጥላና ከለላ ነው – ካርዲናል ብርሃነ ኢየሱስ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አባትን ማጣት ያሳዝናል፤ አባት ጥላና ከለላ ነው ሲሉ የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ካርዲናል ብርሃነ ኢየሱስ በብጹዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ዕረፍት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ። ካርዲናሉ ባስተላለፉት የሀዘን…

የዜጎችን ሰላምና ደህንነት ለማስጠበቅ ከምንም ጊዜ በላይ አበክሮ እንደሚሰራ የብልጽግና ፓርቲ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የዜጎችን ሰላም እና ደህንነት ለማስጠበቅ ከምንም ጊዜ በላይ አበክሮ እንደሚሰራ የብልጽግና ፓርቲ አስታወቀ። ፓርቲው አንደኛውን ድርጅቲዊ ጉባኤው እያካሄደ ይገኛል። የጉባኤውን ሁለተኛ ቀን ውሎ አስመልክቶ የብልጽግና ፓርቲ…

ብልጽግና ፓርቲ እውነተኛ ህብረ ብሔራዊነት በተግባር ያረጋገጠና ሁሉም ኢትዮጵያዊ በሃገሩ ላይ እንዲወስን እድል ፈጥሯል- አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልጽግና ፓርቲ እውነተኛ ህብረ ብሔራዊነት በተግባር ያረጋገጠና ሁሉም ኢትዮጵያዊ በሀገሩ ላይ እንዲወስን እድል ፈጥሯል ሲሉ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ገለጹ፡፡   ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን የብልፅግና ፓርቲ…

በሀሰተኛ ቼክ ከ60 ሚለየን ብር በላይ ከባንክ ሊያወጡ በሞከሩ ሰዎች ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዐቃቤ ህግ ሐሰተኛ ቼኮችን እና የክፍያ ማረጋገጫ ደብዳቤዎችን በመጠቀም ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የተለያዩ ቅርንጫፎች ከ60 ሚለየን ብር በላይ ሊያወጡ በሞከሩ የባንክ ሰራተኞች እና ግብረአበሮቻቸው ላይ ክስ መሰረተ፡፡   በጠቅላይ ዐቃቤ…

በጣርማ በር ወረዳ አሸባሪው ህወሓት ጥሎት የሄደውን የሞርታር ፊውዝ ሲነካኩ የነበሩ 2 ህጻናት ህይወታቸው አለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ሸዋ ዞን ጣርማ በር ወረዳ ተቀጣጣይ ነገር መንገድ ላይ አግኝተው ሲቀጠቅጡ የነበሩ ሁለት ህጻናት ህይወታቸው አለፈ፡፡   የሰሜን ሸዋ ዞን ፖሊስ መምሪያ የኮሙኒኬሽና ሚዲያ ክፍል ሃላፊ ኮማንደር ተስፋዬ ግዛቸው እንደገለጹት፥…

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ከነ ቀኖናዋ፣ ከነ ትውፊቷና ማንነቷ ለትውልድ እንድትሸጋገር በታማኝነት አገልግለዋል – ጠቅላይ…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አራተኛው ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ የሚያምኑትን አምላክ እና የሚወዷትን ቤተክርስቲያን በታማኝነት ያገለገሉ አባት ናቸው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡…

በዩክሬን እና ሩሲያ መካከል በተደረጉ ውይይቶች አወንታዊ ለውጦች ታይተዋል – ፕሬዚዳንት ፑቲን

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዩክሬን እና ሩሲያ መካከል የተደረጉ ሶስት ወይይቶች ያለስምምነት ቢጠናቀቁም አወንታዊ ለውጦች መታየታቸውን የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ተናገሩ፡፡   ፕሬዚዳንቱ ከቤላሩሱ አቻቸው አሌክሳንደር ሎካሼንኮ ጋር በነበራቸው ውይይት…

ሰሞኑን በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን እጅግ አሰቃቂና ከሰብዓዊነት ያፈነገጠ ድርጊት የፈፀሙ አካላትን አጣርቶ ህጋዊ እርምጃ እንደሚወስድ መንግስት ገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሞኑን በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ጉባ ወረዳ አይሲድ ቀበሌ እጅግ አሰቃቂ እና ከሰብአዊነት ያፈነገጠ ድርጊት የፈፀሙ አካላትን አጣርቶ ህጋዊ እርምጃ እንደሚወስድ መንግስት ገለፀ።   የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ጉዳዩን…

የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ አስክሬን የሽኝት መርሃ ግብር በመስቀል አደባባይ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አራተኛው ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ አስክሬን የሽኝት መርሃ ግብር በመስቀል አደባባይ ተካሄደ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ…