Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ በበጀት ዓመቱ 3ኛ ሩብ ዓመት ከ3 ሺህ በላይ አዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጥቷል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በበጀት ዓመቱ 3ኛ ሩብ ዓመት ከ3 ሺህ በላይ አዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ መሰጠቱን የከተማዋ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ ኮሚሽኑ በበጀት ዓመቱ ሶስተኛ ሩብ ዓመት 2 ሺህ 698 አዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ለመስጠት አቅዶ 3…

በኦሮሚያ ክልል ሰላም እና ጸጥታ ላይ ያተኮረ ውይይት ከጸጥታ አካላት ጋር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሰላም እና ጸጥታ ላይ ያተኮረ ውይይት ከጸጥታ አካላት ጋር እየተካሄደ ይካሄዳል፡፡ በውይይቱ ላይ የክልሉ የጨፌ አፈ ጉባኤ ሰዓዳ አብዱረህማን የክልሉን ጸጥታ ማረጋጋጥ እና የህዝቡ ስጋት የሆነውን ሸኔን ለማስወገድ እየተሰራ ነው…

ፍትሕ ሚኒስቴር በኢትዮጵያ ታሪክ የመጀመሪያ የሆነውን የጥብቅና ድርጅት ፈቃድ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍትሕ ሚኒስቴር የመጀመሪያውን የጥብቅና ድርጅት ፈቃድ በትናንትናው ዕለት ለሐበሻ ሌጋል አድቮኬትስ ኤል.ፒ. ሰጥቷል፡፡ ፈቃዱ የተሰጠው በፌዴራል ጥብቅና አገልግሎት ፍቃድ አሰጣጥ እና አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 1249/2013 መሠረት መሆኑም ነው…

ለኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን የቦርድ አባላት ሹመት ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣንን ለማቋቋም በወጣው አዋጅ ቁጥር 1238/2ዐ13 መሠረት የቦርድ አባላት ተሹመዋል፡፡ በዚሁ መሠረት ፡- 1. አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ከውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር -…

ዩ ኤስ ኤይድ ኢትዮጵያን ጨምሮ ለሶስት ሀገራት የ114 ሚሊየን ዶላር እርዳታ አደረገ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 29፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ የልማት ተራድኦ ድርጅት (ዩ ኤስ ኤ አይ ዲ) በአፍሪካ ቀንድ ከተከሰተው ድርቅ ጋር በተያያዘ 114 ሚሊየን ዶላር ተጨማሪ የሰብአዊ እርዳታ ድጋፍ ማድረጉን አስታውቋል፡፡ ድጋፉ በኢትዮጵያ፣ ኬንያ እና ሶማሊያ በተከሰተው…

በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የተዘጋጀ የዓባይ ህብረ ዝማሬ እየተመረቀ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የተዘጋጀ የዓባይ ህብረ ዝማሬ እየተመረቀ ይገኛል። ዩኒቨርሲቲው ያዘጋጀው ህብረ ዝማሬ ዋና ትኩረቱ የዓባይ ወንዝን በተመለከተ ከፍ ያለ ሃገራዊ ስሜት ለመፍጠር ያለመ መሆኑ ተነግሯል። ከህብረ ዝማሬው በተጨማሪ የፐብሊክ…

አዲስ ወግ “የኑሮ ውድነት መንስኤዎቹ እና የመፍትሔ ርምጃዎች” በሚል ርዕስ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት የሚዘጋጀው አዲስ ወግ "የኑሮ ውድነት መንስኤዎቹ እና የመፍትሔ ርምጃዎች" በሚል ርዕስ ተካሂዷል፡፡ የውይይት መድረኩ በፕላን እና ልማት ሚኒስትር ዲኤታ በዶክተር ነመራ ገበየሁ ፣…

ምቹ የዲጂታል ስነ ምህዳርን ለመፍጠር ኢትዮጵያ የጀመረችውን ሥራ የሳዑዲ መንግስት እንደሚደግፍ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ምቹ የዲጂታል ስነ ምህዳርን ለመፍጠር የጀመረችውን ሥራ የሳዑዲ መንግስት እንደሚደግፍ አስታወቀ፡፡ ዓለም አቀፉ የሥራ ፈጠራ ምክር ቤት በሪያድ ባካሄደው አውደ ጥናት የተሳተፉት የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዲኤታ…

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 1ኛ ዓመት የስራ ዘመን 6ኛ መደበኛ ስብሰባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 1ኛ ዓመት የስራ ዘመን 6ኛ መደበኛ ስብሰባውን ማካሄድ ጀምሯል፡፡ ምክር ቤቱ እያካሄደ ባለው ስብሰባ በቀዳሚነት የምክር ቤቱን 1ኛ ዓመት የስራ ዘመን 5ኛ መደበኛ ስብሰባ ቃለጉባኤ መርምሮ እንደሚያጸድቅ ይጠበቃል፡፡…

የአገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከፍተኛ አመራሮች ከአፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርኣያ እና ምክትል ኮሚሽነር ሂሩት ገብረስላሴ ከአፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በአገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ የዝግጅት ምዕራፍ አፈጻጸም ዙሪያ መክረዋል፡፡…