Fana: At a Speed of Life!

የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች በአፍሪካ ቀንድ ለሰብዓዊ ድጋፍ የሚውል 85 ሚሊየን ዶላር ይፋ አደረገች

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች በአፍሪካ ቀንድ ለሰብዓዊ ድጋፍ የሚውል 85 ሚሊየን ዶላር ይፋ አደረገች።   ድጋፉ በዋናነት በኢትዮጵያ ለሰብዓዊ ድጋፍ የሚውል ሲሆን፥ በዓለም ምግብ ፕሮግራም፣ በቀይ መስቀል፣ በዩኒሴፍ እና በተመድ…

የዓለም የኩላሊት ቀን በነፃ የኩላሊት ምርመራ ህክምና አገልግሎት በመስጠት እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም የኩላሊት ቀን በተለያዩ ከተሞች በነፃ የኩላሊት ምርመራ ህክምና አገልግሎት በመስጠት እየተከበረ ነው። በኢትዮጵያ አሁን ላይ ወደ 10 ሚሊየን የሚጠጉ የኩላሊት ህሙማን እንዳሉ ግምታዊ መረጃዎች ያሳያሉ መባሉን ኢቢሲ…

ቻይና ኢንዱስትሪዎቿ የካርበን ልቀትን እንዲቀንሱ የምታደርገውን የፋይናንስ ድጋፍ እንደምትቀጥል አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ኢንዱስትሪዎቿ የሚለቁትን የበካይ ጋዝ መጠን እንዲቀንሱና ለአየር ንብረት ለውጥ ተፅእኖዎች መቋቋሚያ የገንዘብ ድጋፍ ማድረጓን እንደምትቀጥል አስታወቀች፡፡ በቻይና ህዝባዊ ብሄራዊ ኮሚቴ አምስተኛ የፖለቲካ ምክክር ጉባኤ ላይ…

የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ ዋልያዎቹ ባለባቸው ጨዋታ ምክንያት ለሦስተኛ ጊዜ ተራዘመ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 1፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ ዋልያዎቹ ከኮሞሮስ በሚያደርጉት ጨዋታ ምክንያት ለሦስተኛ ጊዜ መራዘሙ ተገልጿል፡፡ የመጀመሪያ ዙር የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕርሚየርሊግ መጠናቀቁን ተከትሎ የቀጣይ የጨዋታ መርሃ ግብሩ ከ15 ቀን…

በሩሲያ-ዩክሬን ቀውስ በመከረው የተመድ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ኢትዮጵያ ወንበሯን ባዶ በማድረግ ስብሰባውን ማለፏ በበሳል የዲፕሎማሲ ውሳኔ የተደረገ ነው…

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሩሲያ-ዩክሬን ቀውስ ላይ በመከረው የተመድ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ኢትዮጵያ ወንበሯን ባዶ በማድረግ ስብሰባውን ማለፏ በበሳል የዲፕሎማሲ ውሳኔ የተደረገ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለፀ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ…

የኢትዮጵያ-እስራኤል ፓርላማዊ ወዳጅነት ማኅበር በግጭት እና ድርቅ ለተጎዱት ወገኖች ድጋፍ ማድረግ በሚቻልበት አግባብ ላይ መከሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ-እስራኤል ፓርላማዊ ወዳጅነት ማኅበር በእስራኤል ከሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ጋር በኢትዮጵያ በተፈጠረው ግጭት እና ድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የገቢ ማሠባሰቢያ መርሃ-ግብር ለማዘጋጀት እና አስቸኳይ ድጋፍ ማድረግ በሚቻልበት አግባብ ላይ መከሩ፡፡…

በአፋር ክልል በቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት የተከናወኑ የልማት ስራዎች ተጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል አሚባራ ወረዳ በቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት የተከናወኑ የልማት ስራዎች በፕሮጀክቱ አመራሮች ተጎብኝተዋል፡፡ የቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት በአፋር ክልል ተግባራዊ ከሚደረግባቸው ወረዳዎች…

በደቡብ ወሎ ዞን ደላንታ ወረዳ በደረሰ የእሳት አደጋ 51 ቤቶች ወደሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በደቡብ ወሎ ዞን በደላንታ ወረዳ በደረሰ የእሳት አደጋ 51 ቤቶች ሙሉ በሙሉ መውደማቸውን የወረዳው አስተዳደር ገለጸ። የወረዳው አስተዳዳሪ አቶ አያሌው በሪሁን ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት ፥ የእሳት አደጋው የደረሰው…

የእግር ኳስ ፌዴሬሽን ብሔራዊ የዳኞች ኮሚቴ የቅጣት ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ብሔራዊ የዳኞች ኮሚቴ የቅጣት ውሳኔ አሳለፈ፡፡ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የዳኞች ኮሚቴ በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ውድድር ላይ የታዩ የዳኝነት ውሳኔ ክፍተቶችን በመገምገም ውሳኔ ማሳለፉን አስታውቋል፡፡…

በባሌ ዞን ከ113 ሚሊየን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ አርሶና አርብቶ አደሮች ወደ ባለሀብትነት ተሸጋገሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በባሌ ዞን ከ113 ሚሊየን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ 21 ግንባር ቀደም አርሶና አርብቶ አደሮች ወደ ባለሃብትነት መሸጋገራቸውን የሚያረጋግጥ እውቅና ተሰጣቸው። ዛሬ በተሰጠው የእውቅና አሰጣጥ ሥነ-ሥርዓት ላይ ወደ ባለሃብትነት የተሸጋገሩት…