የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች በአፍሪካ ቀንድ ለሰብዓዊ ድጋፍ የሚውል 85 ሚሊየን ዶላር ይፋ አደረገች
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች በአፍሪካ ቀንድ ለሰብዓዊ ድጋፍ የሚውል 85 ሚሊየን ዶላር ይፋ አደረገች።
ድጋፉ በዋናነት በኢትዮጵያ ለሰብዓዊ ድጋፍ የሚውል ሲሆን፥ በዓለም ምግብ ፕሮግራም፣ በቀይ መስቀል፣ በዩኒሴፍ እና በተመድ…