Fana: At a Speed of Life!

አቶ ሙስጠፌ በጅግጅጋ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ፕሮጀክቶችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ በጅግጅጋ ከተማ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል፡፡   በጉብኝት መርሃ ግብሩ የክልሉ የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ አብዱረህማን ኢድን እና ሌሎች…

አዋሽ ባንክ በጎርፍ አደጋ ለተጠቃው የመካኒሳ መካነ ኢየሱስ ሴሚናሪ የ5 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዋሽ ባንክ በቅርቡ በመዲዋ በጣለው ከባድ ዝናብ ምክንያት በተከሰተው የጎርፍ አደጋ ጉዳት ለደረሰበት የመካኒሳ መካነ ኢየሱስ ሴሚናሪ የ5 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል፡፡   ባሳለፍነው ነሐሴ 14 ቀን 2013 ዓ.ም በአዲስ አበባ…

የአንድን ብሔር ሳይሆን የሁሉንም ህዝቦች እኩል ተጠቃሚነት ለማጎልበት መስራት ይገባል-አቶ ኦርዲን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲሱ የክልሉ የካቢኔ አባላት የአንድን ብሔር ሳይሆን የሁሉንም ህዝቦች እኩል ተጠቃሚነት ለማጎልበት መስራት እንደሚገባቸው የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ገለጹ፡፡   የሀረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት የመጀመሪውን…

በፌስቡክ የተዋወቁ ወጣቶች ከ246 ሺህ ብር በላይ የሚገመት ቴምር ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፤ ጥቅምት13፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በፌስቡክ የተዋወቁ 10 ወጣቶች "ቴምር ለጀግኖቻችን ስንቅ" በሚል መሪ ቃል ከ246 ሺህ ብር በላይ አሰባስበው የገዙትን ቴምር ለመከላከያ ሰራዊት አስረክበዋል፡፡ ድጋፉን የተረከቡት የመከላከያ ድጋፍ አሰባሳቢ ኮሚቴ ሰብሳቢ ብርጋዴር…

ኅብረተሰቡ በአሸባሪው ህወሓት የሐሰት ውዥንብር ሳይደናገጥ አካባቢውን ጸንቶ እንዲጠብቅ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፤ ጥቅምት13፣2014 (ኤፍ ቢሲ)ኅብረተሰቡ በአሸባሪው ህወሓት ሐሰተኛ ውዥንብር ሳይደናገጥ አካባቢውን በፅናት እንዲጠብቅ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) አመራር አባላት ጥሪ አቀረቡ። ሕዝቡ አሸባሪውን የህወሓት ወራሪ ኃይል በመመከት ተጋድሎ እያደረገ ለሚገኘው ሠራዊት…

በህወሓት መቃብር ላይ ለትውልድ የሚተላለፍ የድል ታሪክ እንጽፋለን ያሉ የወሎ ወጣቶች እየዘመቱ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከተለያዩ የወሎ አካባቢዎች ደሴ ከተማ የተሰባሰቡ ወጣቶች የሽብርተኛውን እና ወራሪውን ትህነግ ግብዓተ መሬት በመፈፀም ዘመን ተሻሪ የድል ታሪክ እንጽፋለን በማለት ወደ ግንባር እየዘመቱ ይገኛሉ።   የአማራ ክልል መንግሥት…

መቱ ዩኒቨርሲቲ ሲያስተምራቸው የነበሩትን ከ370 በላይ ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ዩኒቨርሲቲው በመጀመሪያና በሁለተኛ ዲግሪ ሲያስተምራቸው የነበሩትን ተማሪዎች አስመርቋል፡፡ መቱ ዩኒቨርሲቲ በጤና ሳይንስ ትምህርት መስክና በሌሎችም ሙያዎች ከ370 በላይ ተማሪዎች ሲያስመርቅ የተለያዩ ተጋባዥ እንግዶችና የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ…

የግብርና ሚኒስቴር በቦረና በድርቅ ለተጎዱ እንስሳት የሚውል 77 ሺህ ቤል ሳር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በቦረና 11 ወረዳዎች በዝናብ እጥረት ምክንያት በተከሰተ ድርቅ በአካባቢው የሚገኙ እንስሳት ላይ ከፍተኛ ጉዳት እየደረሰ ይገኛል። ይህንን ጉዳት ለመከላከልም የተለያዩ አካላት የእንስሳት መኖ ወደ አካባቢው እየላኩ የሚገኝ ሲሆን ÷ የግብርና…

የሲሚንቶ ምርትን ለመጨመር የሚያስችል ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የሲሚንቶ ምርትን መጨመር በሚቻልበት መንገድ ዙሪያ ከሲሚንቶ ፋብሪካ አመራሮች ጋር ምክክር መካሄዱን የማዕድን ሚኒስትሩ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ገለጹ፡፡ ኢንጂነር ታከለ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳሉትም ÷ በውይይቱ ከአመራሮቹ ጋር የሲሚንቶ ምርት…

ከ46 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የኮንትሮባንድ እቃ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ባሳለፍነው ሳምንት ከ46 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የገቢና የወጭ የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዛቸውን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ባሳለፍነው ሳምንት ባደረገው ክትትል 43 ነጥብ ዘጠኝ ሚሊየን ብር በላይ የገቢ ኮንትሮባንድ…