Fana: At a Speed of Life!

የአሜሪካ ኮንግረስ አባል ዶን ቤየር ‘ኤችአር 6600’ ረቂቅ ሕግን እንደሚቃወሙ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ የኮንግረስ አባል የሆኑት ዶን ቤየር ‘ኤች አር 6600’ በሚል ኢትዮጵያን በሚመለከት የተዘጋጀው ረቂቅ ሕግ የተሳሳተ በመሆኑ እንደሚቃወሙት ተናግረዋል፡፡ የኮንግረስ አባል ቤየር ትናንት በማክዳ ኢትዮጵያ ሬስቶራንት ከኢትዮጵያ እና ኤርትራ…

ናዝራዊት አበራን በቻይና ዕፅ በማዘዋወር ወንጀል ለእስር እንድትዳረግ ምክንያት በሆነችው ጓደኛዋ ላይ ውሳኔ ተላለፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ናዝራዊት አበራ በቻይና አገር ያለአግባብ ዕፅ ከማዘዋወር ጋር በተያያዘ እንድትከሰስና ለእስራት እንድትዳረግ ምክንያት በሆነችው ጓደኛዋ ላይ የቅጣት ውሳኔ ተላለፈባት::   ስምረት ካህሳይ አንተሀቡ የተባለችው ተከሳሽ ልዩ ፍቃድ…

በሐረሪ ክልል ባለፉት 6 ወራት 580 ሚሊየን ብር ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ባለፉት ስድስት ወራት 580 ሚሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡ ተገለፀ፡፡ የሐረሪ ክልል ገቢዎች ባለስልጣን ቢሮ የ2014 በጀት አመት የ6 ወር ስራ አፈፃፀም ሪፖርት ለክልሉ ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ ቀርቧል፡፡ በዚህም ግብር ከፋዮች…

በሽብርተኛው ህወሓት ጉዳት ደርሶበት የነበረው የመርሳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል አገልግሎት መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው እና ወራሪው ህወሓት ከፍተኛ ጉዳትና ዝርፊያ ተፈጽሞበት የነበረው የመርሳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ዳግም አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡   በ2012 ዓ.ም አገልግሎት መስጠት ጀምሮ የነበረውና በርካታ አዳዲስና ውድ…

ሁዋዌ ከአካባቢ ብክለት ነጻ የሆኑ ቴክኖሎጂዎችን ጨምሮ የ5ጂ አገልግሎት ለማዳረስ የሚሠሩ ኩባንያዎችን እንደሚደግፍ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁዋዌ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከሚገኙ የኔትወርክ አገልግሎት ሠጪዎች እና አጋሮች ጋር ኃይል ቆጣቢ እና ከአካባቢ ብክለት ነጻ የሆኑ ቴክኖሎጂዎችን እውን ለማድረግ እንደሚሠራ አስታወቀ፡፡ ሁዋዌ ይህን ያስታወቀው በዚህ ዓመት ጎልቶ በወጣበት ከፈረንጆቹ…

የሰው እገታ የፈፀመው ተከሳሽ በ18 ዓመት ጽኑ እስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰው እገታ የፈፀመው ተከሳሽ በ18 ዓመት ጽኑ እስራት መቀጣቱን የምዕራብ ጎንደር ዞን ፍርድ ቤት ገለጸ፡፡ ተከሳሽ ፈለቀ ተሰራ የተባለ ግለሰብ በፈፀሙት የህፃን ጠለፋ ወንጀል ተጠርጥሮ ታህሳስ 18 ቀን 2014ዓ.ም በቁጥጥር…

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን እና የጀርመኑ ጂ አይ ዜድ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከጀርመኑ የልማት ተቋም ጂ አይ ዜድ ጋር የ10 ሚሊየን ብር ስምምነት ተፈራርሟል። ስምምነቱ የካፍ የልህቀት ማዕከል የመጫወቻ እና ልምምድ ሜዳን ደረጃ ለማሻሻል እንዲሁም አዲስ ተጨማሪ ሜዳ ለመሥራት የሚያስችል…

በሕገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወርና ተከማችቶ የተገኘ ከ110 ሺህ ሊትር በላይ የምግብ ዘይትና 95 ኩንታል ስኳር ተያዘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕገ ወጥ መንገድ ሲራገፍ የተገኘ 50 ሺህ ሊትር የምግብ ዘይት እና በሶስት መጋዘኖች የተከማቸ 60 ሺህ ሊትር የምግብ ዘይትን ጨምሮ 95 ኩንታል ስኳር በተለያዩ ከተሞች ተይዟል፡፡ 50 ሺህ ሊትር የምግብ ዘይቱ የሰሌዳ ቁጥር ኮድ…

የልማት ተነሺ ባልሆኑ ሰዎች ስም ከ65 ሚሊየን ብር በላይ የተቀበሉ አመራሮችና ባለሙያዎች ላይ ክስ መሰረተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዐቃቤ ህግ በአዲስ አበባ ከተማ ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የልማት ተነሺ ባልሆኑ ሰዎች ስም ከ65 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር በላይ ካሳ የተቀበሉ የመንግስት ስራ ሃላፊዎች እና ባለሙያዎች ላይ ክስ መሰረተ፡፡   በጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ዘርፍ…

4ኛው የአፍሪካ ወጣቶች ዘላቂ የልማት ግቦች ጉባኤ በአዲስ አበባ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 4ኛውን የአፍሪካ ወጣቶች ዘላቂ የልማት ግቦች ጉባኤ በአዲስ አበባ ተጀመረ። የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ዲኤታ ወይዘሮ ጥሩማር አባተ ጉባኤው ወጣቶች በአጀንዳ 2030 እና አጀንዳ 2063 ላይ ሊኖራቸው የሚችለው ሚና ላይ ትኩረት…