በቦረና የተከሰተው ድርቅ ቀድሞ መዘጋጀት ባይቻል ኖሮ በሰው ህይወት ላይ ጉዳት ያደርስ ነበር – የክልሉ መንግሰት
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በቦረና የተከሰተው ድርቅ ቀድሞ መዘጋጀት ባይቻል ኖሮ በሰው ህይወት ላይ ጉዳት ያደርስ ነበር ሲል የኦሮሚያ ክልል መንግሰት ገልጿል።
የክልሉ የመንግሰት ኮሙኒኬሽን ቢሮ ሃላፊ አቶ ሀይሉ አዱኛ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል።
አቶ…