የአሜሪካ ኮንግረስ አባል ዶን ቤየር ‘ኤችአር 6600’ ረቂቅ ሕግን እንደሚቃወሙ ገለጹ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ የኮንግረስ አባል የሆኑት ዶን ቤየር ‘ኤች አር 6600’ በሚል ኢትዮጵያን በሚመለከት የተዘጋጀው ረቂቅ ሕግ የተሳሳተ በመሆኑ እንደሚቃወሙት ተናግረዋል፡፡
የኮንግረስ አባል ቤየር ትናንት በማክዳ ኢትዮጵያ ሬስቶራንት ከኢትዮጵያ እና ኤርትራ…