ወጣቶችና ሴቶች ሀገር ማዳን ዘመቻውን ለማሳካት የተጠናከረ ተሳትፎ እያደረጉ ነው- ማህበራት
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአገር ማዳን ዘመቻውን ለማሳካት አባሎቻቸው የተጠናከረ ተሳትፎ እያደረጉ መሆናቸውን የአማራ ክልል ወጣቶችና ሴቶች ማህበራት አስታወቁ።
የማህበራቱ ሊቀ መንበሮች እንደተናገሩት ÷የማህበራቱ አባላት አሸባሪው ህወሃት የከፈተውን ጦርነት ለመመከት…