የጌዴኦ ዞን ምክር ቤት ለዞኑ ዋና አስተዳዳሪና ለሌሎች ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ሹመት ሰጠ
አዲስ አበባ፣ጥቅምት 10፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጌዴኦ ዞን ምክር ቤት ለዞኑ ዋና አስተዳዳሪና ለሌሎች ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ሹመት ሰጥቷል፡፡
ምክር ቤቱ ባካሄደው 4ኛ ዙር 9ኛ አስቸኳይ ጉባዔ በዞኑ ዋና አስተዳዳሪ በኩል የቀረበውን የምክትል አስተዳደሪና ሌሎች አመራሮችን ሹመት…