Fana: At a Speed of Life!

የጌዴኦ ዞን ምክር ቤት ለዞኑ ዋና አስተዳዳሪና ለሌሎች ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ሹመት ሰጠ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 10፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጌዴኦ ዞን ምክር ቤት ለዞኑ ዋና አስተዳዳሪና ለሌሎች ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ሹመት ሰጥቷል፡፡   ምክር ቤቱ ባካሄደው 4ኛ ዙር 9ኛ አስቸኳይ ጉባዔ በዞኑ ዋና አስተዳዳሪ በኩል የቀረበውን የምክትል አስተዳደሪና ሌሎች አመራሮችን ሹመት…

የሽብር ተግባር ለመፈጸምና የተለያዩ የጦር መሣሪያዎችን በድብቅ ለማስተላለፍ ሞክረዋል የተባሉ የሸኔ ቡድን አባላት በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽብር ተግባር ለመፈጸምና የተለያዩ የጦር መሣሪያዎችን በድብቅ ለማስተላለፍ የሞከሩ የሸኔ ቡድን አባላት በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ ።   የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን ለመገናኛ ብዙሃን በላከው መግለጫ…

በቤት ኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ፋሲል ከነማ ሃድያ ሆሳዕናን 3 ለ 1 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃዋሳ ላይ በተደረገዉ የቤት ኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ፋሲል ከነማ ሃድያ ሆሳዕናን 3 ለ1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡   የፋሲል ከነማን 3 የማሸነፊያ ግቦች ፈቃዱ አለሙ ሲያስቆጥር÷ የሃዲያ ሆሳዕናን ብቸኛ ግብ ደግሞ ባዬ…

ኢትዮጵያ ራሷን ከተረጂነት የምታላቅቅበት ብቸኛ መንገድ የምግብ ሉዓላዊነት ነው-የኢኮኖሚ ባለሙያዎች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን ከተረጂነትና ከተመጽዋችነት ለማላቀቅ የምግብ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ እንደሚገባ ኢዜአ ያነጋገራቸው የኢኮኖሚ ዘርፍ ተዋናዮች ተናገሩ። የዘርፉ ተዋናዮች የአገር ውስጥ ምርቶችን የመጠቀም ባህል መዳበር እንዳለበትም መክረዋል።…

መምሪያው በአንደኛው ሩብ ዓመት ከ280 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት10፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ)የሰሜን ሸዋ ዞን ገቢዎች መምሪያ በበጀት ዓመቱ ባለፉት ሶስት ወራት አፈፃፀም መደበኛ ከሆኑ የገቢ ምንጮችና ከአገልግሎት ዘርፍ 280 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታውቋል፡፡ የመምሪያው ባለሙያ አቶ ንጉሴ አጎናፈር እንደገለፁት÷ በዞኑ ስር…

ከፊታችን ዓርብ ጀምሮ የፖሊዮ ክትባት በሀረርና በድሬዳዋ ይሰጣል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ የ2014 (ኤፍ ቢሲ) የመጀመሪያውን ዙር የፖሊዮ በሽታ መከላከያ ክትባት ዕድሜያቸው ከ 5 ዓመት በታች ለሆኑ 120 ሺህ ለሚጠጉ ህፃናት ለመስጠት ዝግጅታችንን አጠናቅቀናል ሲሉ የሀረሪ ክልልና የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮዎች አስታወቁ፡፡ ህፃናትን…

በነገሌ ቦረና 2 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በነገሌ ቦረና መቆጣጠርያ ጣቢያ ሸዋ በር ኬላ በተደረገ ፍተሻ 2 ሚሊየን 659 ሺህ ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መያዙን የቦረና ዞን ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ፡፡   ከተያዙት ዕቃዎች ውስጥም ግምታዊ ዋጋቸው 114…

የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን ህብረብሔራዊነትን በሚያጠናክር መልኩ እንደሚከበር ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን ህዳር 29 በተለያየ መረሐ ግብር በድሬዳዋ ከተማ እንደሚካሄድ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ፡፡ በዓሉ የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦችን ሕብረብሔራዊ አንድነት…

የኅብረተሰቡ ቸልተኝነት የኮቪድ-19ን ስርጭት አሳሳቢ አድርጎታል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኅብረተሰቡ የኮቪድ-19 መከላከያዎችን ያለመተግበርና ክትባት ለመውሰድ የሚያሳየው ዳተኝነት የቫይረሱን ስርጭት አሳሳቢ አድርጎታል ሲል የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲቱዩት አስታወቀ።   ኢንስቲትዩቱ ከጥቅምት 1 እስከ 7 ቀን…

በዞኑ የበጎ ፈቃድና የዜግነት አገልግሎት ተጨባጭ ለውጥ ማምጣቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የበጎ ፈቃድና የዜግነት አገልግሎት በህብረተሰቡ ህይወት ላይ ውጤት ያለው ለውጥ እያመጣ መሆኑን የባሌ ዞን ህጻናት፣ ሴቶችና ወጣቶች ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የዞኑ ህጻናት፣ ሴቶችና ወጣቶች ጽህፈት ቤት ኃላፊ ወይዘሮ ህንዲያ…