Fana: At a Speed of Life!

የተቀናጁ የግብርና ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪ ፓርኮችን ለማስተዋወቅ የሚመክር መድረክ ተዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፕሮሞሽን ስትራትቴጂ ላይ የሚመክር መድረክ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ከተመድ የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት ጋር በትብብር አዘጋጅቷል፡፡ መድረኩ የተቀናጁ የግብርና ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪ ፓርኮችን ለማስተዋወቅ የተዘጋጀ ሲሆን በመርሃ- ግብሩ…

ኢዜአ 80ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን እያከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት 80ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን እያከበረ ነው፡፡   በአከባበር ስነ ስርዓቱ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፣ የመከላከያ ሚኒስትር ዶክተር…

የተለያዩ ሀገራት ኦርቶዶክስ አብያተ ክርስትያናት በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ዕረፍት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ሀገራት ኦርቶዶክስ አብያተ ክርስትያናት በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ዕረፍት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ፡፡ በዚሁ መሰረት ÷ የሕንድ ማላንካራ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ ባስሊዮስ ማርቶማ አቡነ…

የደሴ ዲስትሪክት ሥር የሚገኙ 23 የኤሌክትሪክ አገልግሎት መስጫ ማዕከላት ኃይል አገኙ

አዲስ አበባ፣የካቲት 25፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወራሪው የትህነግ ቡድን ጉዳት ካደረሰባቸው በደሴ ዲስትሪክት ሥር የሚገኙ 23 የኤሌክትሪክ አገልግሎት መስጫ መዕከላት ኃይል ማግኘታቸው ተገለጿል፡፡ በወገልጤና አከባቢ የምትገኘው እና ከፍተኛ የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ውድመት ከደረሰባት ፀሀይ…

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አራተኛው ፓትረያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ የቀብር ሥነ ሥርዓት መጋቢት 4 ቀን ይፈጸማል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አራተኛው ፓትረያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ የቀብር ሥነ ሥርዓት በመጪው መጋቢት 4 ቀን ይፈጸማል። የቀብር ሥነ ሥርዓቱ በመንበረ ፀባኦት ቅድስት ስላሴ ካቴድራል መጋቢት 4 ቀን እንደሚፈጸም…

አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር በፓትረያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ዕረፍት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር አራተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በፓትረያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ዕረፍት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ፡፡ አራተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን…

ዶ/ር ይልቃል ከፋለ በአዊ ብሔረስብ አስተዳደር ፋግታ ለኮማ ወረዳ በበጋ መስኖ የለማ ስንዴን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ዶ/ር ይልቃል ከፋለ በአዊ ብሔረስብ አስተዳደር ፋግታ ለኮማ ወረዳ በድማማ አንገረፍ ቀበሌ በበጋ መስኖ የለማ ስንዴ በመጎብኘት ላይ ናቸው:: በጉብኝቱ ከርዕሰ መስተዳደሩ በተጨማሪ የዞኑ እና የወረዳው የመንግስት…

ኢትዮጵያና ሱዳን በኢነርጂ ትብብር ግንኙነታቸውን ለማጠናከር መግባባት ላይ ደረሱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ ከሱዳን የኢነርጂ እና ማዕድን ተጠባባቂ ሚኒስትር መሐመድ አብደላ መሀሙድ ጋር ተገናኝተው በኢትዮጵያ እና በሱዳን መካከል ሊደረግ በሚገባው ትብብር ዙሪያ መክረዋል። በዚህ ወቅትም በሁለቱ ሀገራት…

አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር በፓትረያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ እረፍት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር አራተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በፓትረያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ እረፍት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ፡፡ አራተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትረያርክ ብፁዕ ወቅዱስ…

በደቡብ ክልል የበጋ ስንዴ ምርት የመሰብሰብ ተግባር ሁምቦ ወረዳ በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል በዘንድሮው በጋ በመስኖ የለማ የቆላ ስንዴ ምርት መሰብሰብ ተግባር በወላይታ ዞን በሁምቦ ወረዳ አምፖ ኮይሻ ቀበሌ በይፋ ዛሬ ተጀምሯል። በክልሉ የለማው የቆላ ስንዴ በሦስት ወራት ውስጥ ለመሰብሰብ ዝግጁ…