Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ እስካሁን 20 ነጥብ 8 ሚሊየን ዜጎች የኮቪድ-19 መከላከያ ክትባት ወስደዋል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እስካሁን 20 ነጥብ 8 ሚሊየን ሰዎች የኮቪድ-19 መከላከያ ክትባት መውሰዳቸውን የጤና ሚኒስቴር ገለጸ፡፡   በሚኒስቴሩ የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ዶክተር ተገኔ ረጋሳ የ2ኛውን ዙር የኮቪድ-19 መከላከያ ክትባት…

የተለያዩ የሃይማኖት ተቋማት በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ እረፍት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ የሃይማኖት ተቋማት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አራተኛ ፖትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ እረፍት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ። የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በኢትዮጵያ…

የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ በብጹእ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ዕረፍት የተሰማውን ሀዘን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ በአራተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብጹእ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ዜና ዕረፍት የተሰማውን ሀዘን ይገልጻል። ጉባዔው÷ ለቤተ ክርስቲያኒቱ፣ ለቤተሰባቸው እንዲሁም…

የክልል መንግስታት በብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አቡነ መርቆሬዎስ ዕረፍት የተሰማቸውን ኃዘን ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 25 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልል መንግስታት አራተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አቡነ መርቆሬዎስ ዕረፍት የተሰማቸውን ኃዘን ገለጹ። የሀረሪ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ…

የተለያዩ ኤምባሲዎች በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ዕረፍት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሚገኙ የተለያዩ ኤምባሲዎች አራተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትረያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ዕረፍት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ፡፡ በኢትዮጵያ የሚገኘው…

በኬብል ስርቆት ምክንያት ተቋርጦ የነበረው የመዲናዋ የባቡር ትራንስፖርት አገልግሎቱ በከፊል ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመብራት እና ቴክኒካል መተላለፍያ የኬብል መስመሮች ላይ ስርቆት በመፈጸሙ ተቋርጦ የነበረው የአዲስ አበባ ባቡር የትራንስፖርት አገልግሎት በከፊል መጀመሩ ተገልጿል፡፡ የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንዚት አገልግሎት የትራንስፖርት ዳይሬክተር…

በአዲስ አበባ-አሶሳ መንገድ ላይ የፀጥታ ችግር እየፈጠሩ ባሉ የሸኔ ታጣቂዎች ላይ የተቀናጀ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ-አሶሳ መንገድ ላይ የፀጥታ ችግር እየፈጠሩ ባሉት የሸኔ ታጣቂዎች ላይ የተቀናጀ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ገለፀ።   የክልሉ ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ መለስ በየነ ለፋና…

”የሱዳኑ የመርሆዎች ስምምነት ተጥሷል” በሚል የግብጽ ሚዲያዎች የሚያናፍሱት ወሬ ሐሰት ነው – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ''የሱዳኑ የመርሆዎች ስምምነት ተጥሷል'' በሚል የግብጽ ሚዲያዎች የሚያናፍሱት ወሬ ሐሰት መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ዛሬ በሰጡት መግለጫ፥ በኬኒያ፣ በህንድ እና በቤልጂየም…

ከ102 ሺህ በላይ በሳዑዲ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገር ቤት ለመመለስ እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ አረቢያ በህገወጥ መንገድ የሚኖሩ ከ102 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን በቀጣይ ሦስት ሣምንታት ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለሱ እየተሠራ መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ።  …

ሩሲያ እና ዩክሬን ሰብአዊ መተላለፊያ መስመር ለማዘጋጀት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለቱ ሀገራት ትናንት በቤላሩስ ባደረጉት ሁለተኛ ዙር ድርድር ንጹሃን ከጦርነቱ ቀጠና እንዲወጡ የሚያስችል ሰብአዊ መተላለፊያ መስመር ለማዘጋጀት ስምምነት ላይ መድረሳቸው ተሰምቷል። በዚህም ንጹሃንን ከጦርነት ቀጠና ለማስወጣት…