Fana: At a Speed of Life!

የጤና ሚኒስቴር እና የክልል ጤና ቢሮዎች በዘርፉ ቀጣይ አቅጣጫዎች ላይ ለመግባባት የሚያስችል የጋራ መድረክ ማካሄድ ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር፣ የክልል የጤና ቢሮዎች እና የተጠሪ ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች በዘርፉ ቀጣይ አቅጣጫዎች ላይ ለመግባባት የሚያስችል የጋራ መድረክ ማካሄድ ጀመሩ። የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ÷ የጤናው ዘርፍ ከፍተኛ አመራሮች የጋራ…

የነዳጅ ስርጭት ችግር የሚፈጥሩ የነዳጅ ማደያዎችን እንደማይታገስ ቢሮው አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የነዳጅ ስርጭት ችግር የሚፈጥሩ የነዳጅ ማደያዎችን እንደማይታገስ የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ አስታወቀ። ቢሮው በየጊዜው በሚስተዋለው የነዳጅ እጥረት ዙሪያ በከተማው ካሉ የነዳጅ ማደያ ባላቤቶች ጋር የተወያየ ሲሆን ÷ በውይይቱ የነዳጅ…

ሐረሪ ክልል በግማሽ ዓመቱ ከ580 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪን ክልል ገቢ ለማሻሻል በተከናወኑ አዳዲስ የአሰራር ሥርዓቶች በግማሽ ዓመቱ ከ580 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ገልጹ፡፡ እየተካሄደ በሚገኘው የክልሉ ምክር ቤት ጉባዔ…

በወርሃዊው የፊፋ የአገራት ደረጃ ዋልያዎቹ ሁለት ደረጃዎችን ቀነሱ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 22፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በወርሃዊው የፊፋ የሀገራት ደረጃ ሰንጠረዥ ዋልያዎቹ ሁለት ደረጃዎችን ዝቅ ብለዋል፡፡   ዓለም አቀፉ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል (ፊፋ) በየወሩ የዓለም ሀገራትን የአግር ኳስ ደረጃ ይፋ አድርጓል፡፡   ለበርካታ ወራት…

የዘላቂ ልማት ግቦች አስተዳደር ፕሮጀክት ማስጀመሪያ ፕሮግራም ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የዘላቂ ልማት ግቦች አስተዳደር ፕሮጀክት ማስጀመሪያ ፕሮግራም ይፋ ተደርጓል፡፡ ፕሮጀክቱ በአዲስ አበባ ፣ በኦስሎ እና በማላዊ ዩኒቨርሲዎች በጋራ የተከፈተ መሆኑ ተገልጿል፡፡ የፕላን እና…

የስልጤ ኤፍ ኤም 92 ነጥብ 6 የማህበረሠብ ሬድዮ ጣቢያ የሙከራ ስርጭት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የስልጤ ኤፍ ኤም 92 ነጥብ 6 የማህበረሠብ ሬድዮ ጣቢያ የሙከራ ስርጭት ጀመረ። የማህበረሰቡን የሚዲያ ፍላጎት በላቀ ደረጃ ያሟላል ተብሎ የታመነበት ይህ ጣቢያ የስልጤ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አሊ ከድር…

አሜሪካ የኢኮኖሚ እና ንግድ ጉዳዮችን ለፖለቲካ ፍጆታ ከማዋል እንድትቆጠብ ቻይና ጠየቀች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ በቻይና የኢኮኖሚ እና ንግድ ጉዳዮች ላይ ያላትን የተሳሳተ አቀራረብ በአስቸኳይ እንድታርም የቻይና ንግድ ሚኒስቴር አስጠነቀቀ፡፡ የቻይና ንግድ ሚኒስቴር ÷ ቻይና በምታደርጋቸው የንግድ እንቅሥቃሴዎች ላይ ጫና በመፍጠር ኢኮኖሚዋን ለመጉዳት…

አሜሪካ የኢኮኖሚ እና ንግድ ጉዳዮችን ለፖለቲካ ፍጆታ ከማዋል እንድትቆጠብ ቻይና ጠየቀች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ በቻይና የኢኮኖሚ እና ንግድ ጉዳዮች ላይ ያላትን የተሳሳተ አቀራረብ በአስቸኳይ እንድታርም የቻይና ንግድ ሚኒስቴር አስጠነቀቀ፡፡ የቻይና ንግድ ሚኒስቴር ÷ ቻይና በምታደርጋቸው የንግድ እንቅሥቃሴዎች ላይ ጫና በመፍጠር ኢኮኖሚዋን ለመጉዳት…

በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የሚውል የ45 ሚሊየን ብር የምግብ ፍጆታ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዋሽ ባንክ በኦሮሚያ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የሚውል የ45 ሚሊየን ብር ግምት ያለው የምግብ ፍጆታ ድጋፍ አደረገ፡፡ ድጋፋ ድርቅ በተከሰተባቸው ቦረና፣ ጉጂና ባሌ አካባቢዎች ለሚገኙ ዜጎች ተደራሽ ይሆናል ተብሏል። የአዋሽ ባንክ…

ታላቁ የረመዳን ወር ይቅር የምንባባልበት ነው – ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጅ ዑመር ኢድሪስ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የረመዳን ወር ይቅር የምንባባልበት መሆኑን የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጅ ዑመር ኢድሪስ ገለጹ፡፡ ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጅ ዑመር ኢድሪስ የታላቁ ረመዳንን ወር ፆም አስመልክቶ መግለጫ ሰጥተዋል ።…