Fana: At a Speed of Life!

ኢዜአ 80ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን እያከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት 80ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን እያከበረ ነው፡፡ በአከባበር ስነ ስርዓቱ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፣ የመከላከያ ሚኒስትር ዶክተር…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ዕረፍት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ዕረፍት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ፡፡ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ‘‘ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆርዮስ ወደ አምላካቸው…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ዕረፍት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አራተኛው ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ በማረፋቸው ሀዘን እንደተሰማቸው ገለፁ። ከንቲባ አዳነች በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባወጡት መግለጫ…

ጠ/ሚ ዐቢይ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ በማረፋቸው የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አራተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ በማረፋቸው ጥልቅ ኀዘን እንደተሰማቸው ገለፁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህብራዊ ትስስር ገፃቸው ላይ ባወጡት መግለጫ፥…

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አራተኛው ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ አረፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አራተኛው ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ አረፉ። ቅዱስነታቸው በህክምና ሲረዱ ቆይተው ትናንት ምሽቱን አርፈዋል።

የጦር መሳርያ መነጽሮችን ወደ ሀገር ውስጥ ሊያስገባ ሲሞክር የተያዘው ተከሳሽ በገንዘብና በእስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለማለምና ለማነጣጠር  የሚያገለግሉ  የጦር መሳርያ መነጽሮችን ወደ ሀገር ውስጥ ሊያስገባ ሲሞክር የተያዘው ተከሳሽ በ9 ዓመት ፅኑ እስራትና  በ1 መቶ ሺህ ብር የገንዘብ ቅጣት እንዲቀጣ ተወሰነበት። የዐቃቤ ህግ የክስ…

በአሜሪካ ድጋፍ የሚተገበረው ”ከፍታ” የተቀናጀ የልማት ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ መንግሥት ድጋፍ የሚተገበረው ” ከፍታ” የተቀናጀ የልማት ፕሮጀክት ዛሬ ይፋ ሆነ፡፡ ከፍታ ፕሮጀክት የወጣቶች ሰብዕና ግንባታ ላይ ትኩረት ሰጥቶ የሚሰራ ሲሆን÷ 60 ሚሊየን ዶላር በጀት የተመደበለትና በ5 ዓመታት…

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከ33 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የስራ እድል መፍጠሩን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከ33 ሺህ ለሚሆኑ ዜጎች የስራ እድል መፍጠሩን አስታወቀ፡፡ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የ2014 ዓ.ም የ6 ወር አፈፃፀሙን ለኢፌዴሪ የመንግስት የልማት ድርጅቶች ይዞታና…

ሀገራዊ ምክክሩ ግቡን እንዲመታ የፖለቲካ ፓርቲዎች ሀገርን ከፊት ማስቀደም አለባቸው – የፖለቲካ ፓርቲ ኃላፊዎች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ ምክክሩ የታለመለትን ግብ ያሳካ ዘንድ የፖለቲካ ፓርቲዎች ሀገርን ከፊት ያስቀደመ አካሄድን መከተል እንደሚጠበቅባቸው የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲ ኃላፊዎች ገለጹ፡፡ የነጻነትና እኩልነት ፓርቲ ሊቀመንበር ዶክተር አብዱልቃድር…

ኢትዮጵያ ከአሜሪካ ጋር ያላትን የሁለትዮሽ ግንኙነት ለማጠናከር ከፍ ያለ ፍላጎት አላት – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከአሜሪካ ጋር ያላትን የቆየ የሁለትዮሽ ግንኙነት ለማጠናከር ከፍ ያለ ፍላጎት እንዳላት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር…