በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ረቂቅ ህገ-መንግስት ላይ ያተኮረ ውይይት እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ረቂቅ ህገ-መንግስት ላይ ያተኮረ ውይይት በሚዛን አማን ከተማ እየተካሄደ ይገኛል።
ከቤንች ሸኮ ዞን የተወጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች በውይይት መድረኩ እየተሳተፉ ነው።
ረቂቅ ህገ- መንግስቱ 11…