Fana: At a Speed of Life!

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ረቂቅ ህገ-መንግስት ላይ ያተኮረ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ረቂቅ ህገ-መንግስት ላይ ያተኮረ ውይይት በሚዛን አማን ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። ከቤንች ሸኮ ዞን የተወጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች በውይይት መድረኩ እየተሳተፉ ነው። ረቂቅ ህገ- መንግስቱ 11…

ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ 2 ሺህ 526 ተማሪዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 2 ሺህ 526 ተማሪዎችን አስመረቀ። ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ዛሬ ያስመረቃቸው ተማሪዎች በቀን፣ በማታ፣ በርቀት፣ በክረምት እና በቅዳሜ እና እሁድ ቀናት መርሃ ግብር…

ኢትዮጵያ ቀልጣፋ እና ዘላቂ የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲኖራት በቁርጠኝነት ትሠራለች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ቀልጣፋ የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲኖር ÷ የሎጀስቲክስ እና የጊዜን ወጪ በመቀነስ፣ ዘላቂ የትራንስፖርት አገልግሎት ለመስጠት ሀገሪቷ ያላትን ቁርጠኝነት የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስትሯ ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ ገለጹ። ወይዘሮ…

የደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ዛሬ ተማሪዎቹን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ዩኒቨርሲቲው በዛሬው ዕለት ያስመረቃቸው በተለያዩ የትምህርት መስኮች ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩ 1 ሺህ 127 ተማሪዎችን ነው፡፡ የውስጥ እና የውጪ ጫናዎችን ተቋቁመን ለዚህ ቀን በቅተናል ሲሉ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚደንት…

በህገ ወጥ የመሬት ወረራ የተሳተፉ አካላት ላይ እርምጃ መውሰድ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በህገ ወጥ የመሬት ወረራ የተሳተፉ አካላት ላይ እርምጃ መውሰድ መጀመሩን የአዲስ አበባ ከተማ አስትዳደር ገለጸ። በምክትል ከንቲባ ማእረግ የአዲስ አበባ ከተማ ስራ አስኪያጅ አቶ ጥራቱ በየነ በሰጡት መግለጫ÷ ባለፉት አራት ወራት የመሬት ወረራ…

የቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት በመዲናዋ ያስገነባውን የዳቦና ዱቄት ፋብሪካ አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የቀዳማዊት እመቤት ፅህፈት ቤት በአዲስ አበባ ከተማ ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በ6ሺህ ካሬ ሜትር ላይ ያስገነባውን የዳቦና ዱቄት ፋብሪካ አስመርቋል፡፡ በቀን 1 ሚሊየን ዳቦ የሚያመርተው የዳቦና ዱቄት ፋብሪካው 217 ሚሊየን ብር ወጪ የተደረገበት ነው፡፡…

በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የተመራ ልዑክ በኦሮሚያ ክልል የግብርና ስራዎችን እየጎበኘ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6 ፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የተመራ ልዑክ በኦሮሚያ ክልል የግብርና ስራዎችን እየጎበኘ ነው። የፌዴራል እና የክልል መንግስታት ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች እና አዲስ የተሾሙ ሚኒስትሮች በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ…

ዳያስፖራዎች የአሜሪካ አቋምን የማስቀየር አቅም አላቸው – ወ/ሮ ሶስና ወጋየሁ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ማኅበራት ጥምር ሰብሳቢ ወይዘሮ ሶስና ወጋየሁ÷ ለአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን መመረጥ ከ800 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ከፍተኛ አስተዋጽኦ ነበራቸው ሲሉ ገለፁ፡፡ ሰብሳቢዋ÷ ትውልደ ኢትዮጵያዊያኑ አሁን…

የደቡብ ሱዳን የሰላም ስምምነት ተግባራዊ እንዲሆን ኢትዮጵያ ድጋፏን ትቀጥላለች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከደቡብ ሱዳን የሰላም ስምምነት አተገባበር የክትትልና ግምገማ ኮሚሽን ምክትል ሊቀ-መንበር ሜጀር ጄኔራል ቻርለስ ታይን ጋር ተወያይተዋል፡፡ ምክትል ሊቀ-መንበሩ አቶ ደመቀ ዳግም…

በኢትዮጵያ ሰፊ የኢንቨስትመንትአማራጮች እንዳሉ የውጭ ኩባንያ ተወካዮች መሰከሩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች ለመሰማራት የሚያስችሉ አማራጮች እንዳሉ ማጤናቸውን የውጭ ኩባንያ ተወካዮች ተናገሩ። ከ40 በላይ የተለያዩ የውጭና የአገር ውስጥ ኩባንያዎች የተሳተፉበት አራተኛው የኢትዮጵያ የግብርና፣ ምግብና መጠጥ…