ኢትዮጵያ ለአደጋ ከተጋለጡ ዜጎቿ 70 በመቶውን በራሷ አቅም እየረዳች ነው – ኮሚሽነር ምትኩ ካሳ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ለተፈጥሯዊና ሰው ሰራሽ አደጋ ከተጋለጡ ዜጎቿ መካከል 70 በመቶ የሚሆንትን በራሷ አቅም እየረዳች መሆኑን የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ገለጸ።
ዓለም ዓቀፍ የአደጋ ስጋት ቅነሳ ቀን ''አብሮነት ለምድራችን ደህንነት'' በሚል መሪ ሀሳብ…