Fana: At a Speed of Life!

ለአይነ ስውራን ዘመናዊ በትር (ኬን) ተሰራ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ተመራማሪዎች ለዓይነ ስውራን በእንቅስቃሴ የሚያግዝ ዘመናዊ በትር ወይም ኬን ሰርተው አቀረቡ፡፡ በተለምዶ ነጩ ምርኩዝ በመባል የሚታወቀው ይህ አይነስውራን ከቦታ ቦታ ለመንቀሳቀስ የሚጠቀሙበት ዘንግ ተጠቃሚዎቹ የሚኖራቸውን እንቅስቃሴ የተሻለ ቀላል…

ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ በመቂ ከተማ የፓፓያ ማሳን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የተመራ ልዑክ በምስራቅ ሸዋ መቂ ከተማ የፓፓያ ማሳን ጎበኘ። በጉብኝቱ የክልል ርእሳነ መስተዳድሮች እና የሁለቱ የከተማ አስተዳደሮች ከንቲባዎች ተገኝተዋል፡፡ የፓፓያ አምራቾቹ በክልሉ መንግስት…

ሲሪስ አፕል ጁስ 100% መርዛማ ኬሚካል ስለተገኘበት ህብረተሰቡ እንዳይጠቀም ማሳሰቢያ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሲሪስ አፕል ጁይስ 100% የተሰኘው ጭማቂ በውስጡ ጎጂ የሆነ ከሻጋታ የመነጨ መርዛማ ኬሚካል ስለተገኘበት ምርቱን ህብረተሰቡ እንዳይጠቀም የኢትዮጵያ ምግብና መድሃኒት ባለስልጣን አሳሰበ፡፡ በፍራፍሬዎች ላይ የሚከሰት ማይኮቶክሲን…

ኢትዮጵያ የአፍሪካ ህብረት የአስፈፃሚ ምክር ቤት ጉባኤን እውነቷን ለማሳወቅ ትጠቀምበታለች- አምባሳደር ዲና

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ 39ኛውን የአፍሪካ ህብረት የአስፈፃሚ ምክር ቤት ጉባኤ ብሔራዊ ጥቅሟን ለማስጠበቅና እውነቷን ለማሳወቅ ትእደምትጠቀምበት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ገለጹ። አምባሳደር ዲናየስራ አስፈፃሚው…

400 ሺህ ሜትሪክ ቶን የመጠባበቂያ ምግብ እህል ግዢ ተፈጽሟል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በተለያዩ ችግሮች ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች የሚውል 400 ሺህ ሜትሪክ ቶን የመጠባበቂያ ምግብ እህል ግዢ መፈጸሙን የብሄራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታውቋል። የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ደበበ ዘውዴ ለፋና…

አፍሪካ በህዋ ሳይንስ ያላትን አቅም በትኩረት መጠቀም እንደሚገባት ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካ በህዋ ሳይንስ ያላትን አቅም እንድትጠቀም በትኩረት መስራት ይገባል ሲሉ የህብረቱ የትምህርት፣ ሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ኮሚሽነር ፕሮፌሰር ሳራ አንያንግ አግቦር ተናገሩ። የአፍሪካ ህብረት አህጉሪቷ ላልተጠቀመችበት…

በዞኑ በመኸር እርሻ ልማት ከ7 ሚሊየን ኩንታል በላይ ለመሰብሰብ እየተሠራ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጉራጌ ዞን በመኸር እርሻ ልማት ከ142 ሺህ በላይ ሄክታር መሬት በኩታ ገጠም እርሻ የለማ ሲሆን በዚህም ከ7 ሚለየን 641 ሺህ በላይ ኩንታል ምርት ይገኛል ተብሎ ይጠበቃል ሲሉ የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ መሀመድ ጀማል ገለጹ፡፡…

ከማስታወቂያ ጋር የተየያዘው የፌስቡክ ማሻሻያ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ፌስቡክ የተለያዩ ማስታወቂያዎችን የሚያቀርቡ ድርጅቶችና ግለሰቦች ለደንበኞች ተደራሽ የሚሆኑበትን መመዘኛ ማሻሻሉን አሳወቀ፡፡ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት ፌስቡክ ያደረገው ማሻሻያ የማስታወቂያዎችን ተደራሽነት ለማሳደግ ያለመ ነው፡፡ ድርጅቱ አሁን…

የዲጂታል ዲፕሎማሲውን ከመደበኛው ዲፕሎማሲ ጋር በጣምራ ለማስኬድ ትኩረት ተሰጥቷል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የዲጂታል ዲፕሎማሲውን ከመደበኛው ዲፕሎማሲ አሰራር ጋር በማጣመር ውጤታማ የዲፕሎማሲዊ ሥራ ለማከናወን ትኩረት መሰጠቱን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ለኢዜአ…

የ2021 የዓለም ሚዲያ ሽልማት ዘይነብ ባዳዊ አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቢቢሲ ግሎባል በለንደን በተዘጋጀው ፕሮግራም ላይ የ2021 የዓለም ሚዲያ ሽልማት ጋዜጠኛ ዘይነብ ባዳዊ አሸናፊ እንደሆነች ተገለጸ፡፡ ቢቢሲ ግሎባል ከተወዳዳሪዎቹ መካከል ለሽልማት ያበቃቸውን በተራኪ ፕሮግራማቸው ጥልቀት እና ሚዲያውን ለማጉላት…