Fana: At a Speed of Life!

82 ከመቶ የሚደርሱ የህዝበ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት መተግበሪያዎች የሳይበር ጥቃት ተጋላጭ እንደሆኑ ጥናት አመላከተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 82 ከመቶ የሚሆኑ የህዝበ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት የሚጠቀሙባቸዉ መተግበሪያዎች የሳይበር ጥቃት ተጋላጭነት እንዳለባቸው ጥናት አመላከተ፡፡ ከአምስት የህዝብ አግልግሎት ሰጪዎች ከሚጠቀሙባቸው መተግበሪያዎች መካከል ከአራት በላይ…

የተጎዱ ተቋማትን ለመደገፍ እና ከስደት ተመላሾችን ማቋቋም በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ እና አፋር ክልሎች የተጎዱ ኢንተርፕራይዞችን እና የቴክኒክና ሙያ ተቋማትን ለመደገፍ እንዲሁም ከስደት ተመላሾችን ማቋቋም በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር ውይይት ተካሄደ፡፡ በሁለቱም ክልሎች የሚገኙ…

ከነበርንበት አስከፊ ሁኔታ ወጥተን ለሀገራችን በመብቃታችን ተደስተናል- የሳዑዲ ተመላሾች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ እስር ቤቶች ከነበሩበት አስከፊ ሁኔታ ወጥተው ለሀገራቸው በመብቃታቸው መደሰታቸውን ከሳዑዲ የተመለሱ ዜጎች ተናገሩ፡፡ ዛሬ በሪያድ ከተማ ከሚገኙ እስር ቤቶች ወጥተው አዲስ አበባ የደረሱ ዜጎች የደስታ ስሜታቸውን…

በአሰላና ኢተያ አካባቢ የእንፋሎት ሀይል ማመንጫ ግንባታ ለማከናወን የ100 ሚሊየን ዶላር ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በአሰላና ኢተያ አካባቢ የ50 ሜጋ ዋት የእንፋሎት ሀይል ማመንጫ ግንባታ ለማከናወን የ100 ሚሊየን ዶላር ስምምነት ተፈረመ። ስምምነቱን የተፈራረሙት የቱሉ ሞዬ ሀገር በቀል ድርጅትና ሚትስቡሽ…

በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዣኦ ዢዩኣን ሐዋሳ ከተማን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዣኦ ዢዩኣን የሐዋሳ ከተማን በዛሬው ዕለት ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ የከተማዋ ከንቲባ ረዳት ፕሮፌሰር ፀጋዬ ቱኬን ጨምሮ የከተማዋ የተለያዩ አመራሮች ተገኝተዋል፡፡ አምባሳደሩ…

ሩሲያ እና ቻይና ምዕራባውያን ከዩክሬን ቀውስ ጋር ተያይዞ በሞስኮ ላይ የጣሉትን ማዕቀብ ኮነኑ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ እና የቻይና አቻቸው ዋንግ ዪ ምዕራባውያን በሞስኮ ላይ የጣሉትን ማዕቀብ አውግዘዋል፡፡ ሰርጌይ ላቭሮቭ÷ ምዕራባውያን ሩሲያ በዩክሬን ላይ በወሰደችው እርምጃ ሳቢያ የጣሉት ማዕቀብ…

የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት ለ80ሺህ ተፈናቃይ ተማሪዎች የሚያደርገውን ድጋፍ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት (ዩ ኤስ ኤይድ) በ 1ሚሊየን ዶላር በጀት ለ80 ሺህ ተፈናቃይ ተማሪዎች የሚያደርገው ድጋፍ ዛሬ በአፋር ክልል ተጀመረ። ድጋፉን በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ቴሪስ ጃንኮብሶን በሠመራ መግለኪቦ 1ኛ…

የኢጋድ አባል ሀገራት የትምህርት ሚኒስትሮች ጉባኤ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 3ኛው የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) አባል ሀገራት የትምህርት ሚኒስትሮች ጉባኤ በአዲስ አበባ ተካሂዷል። በጉባኤው የኢጋድ ዋና ጸሀፊ ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁን ጨምሮ የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ…

የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች የኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሚገኙ የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች የኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፓርክ የስራ እንቅስቃሴን ጎብኝተዋል፡፡ ባለሙያዎቹ በጉብኝታቸው የኢንዱስትሪ ፓርኩን ዝርዝር የስራ እንቅስቃሴ ተመልክተዋል፡፡ የኢንዱስትሪ ልማት…

የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ለቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 100 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በጸጥታ ችግር ምክንያት ለተፈናቀሉ ዜጎች የሚውል 100 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ። የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስትሯ ጫልቱ ሳኒ ድጋፉን በአሶሳ ከተማ ተገኝተው…