Fana: At a Speed of Life!

ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያን ህዝበ ውሳኔን አስመልክቶ መግለጫ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝበ ውሳኔን አስመልክቶ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የሰጠው መግለጫ ሰጥቷል፡፡ መግለጫው እንደሚከተለው ቀርቧል፡- የኢፌዴሪ የፌዴሬሽን ምክር ቤት በቀን መስከረም 29 ቀን 2013 ዓ.ም በቁጥር ፌደም/አፈ/11/61…

በብዝሃ ሕይወት ጥበቃና ክብካቤ ላይ ያተኮረ ጉባዔ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና አነሳሽነት በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የተጠራው 15ኛው የሥነ ህይወት ስምምነት ጉባዔ በደቡብ ምዕራብ ቻይና ዩናን ግዛት ኩንሚንግ ከተማ በይፋ ተጀመረ። የሥነ ምህዳር ሥልጣኔ፥ ለሁሉም የወደፊት ሕይወት የጋራ ግንባታ…

ባለስልጣኑ ከአፍሪካን ፓርክስ ኔትዎርክ ጋር የ5 ሚሊየን ዶላር ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ጥበቃ ባለስልጣን ከአፍሪካን ፓርክስ ኔትዎርክ ጋር የ5 ሚሊየን ዶላር የመግባቢያ ስምምነት መፈራረሙን አስታወቀ። የአፍሪካን ፓርክስ ኔትወርክ ችፍ ኤክስኪዩቲቭ ዳይሬክተር ፒተር ዊትናይ እንደገለፁት÷…

በቻይና ሻንሺ ክልል በጎርፍ አደጋ 2 ሚሊየን የሚጠጉ ነዋሪዎች ተፈናቀሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና ሰሜናዊ ግዛት በምትገኘው ሻንሺ ክልል የጣለው ከባድ ዝናብ ባስከተለው ጎርፍ ከ 1 ነጥብ 76 ሚሊየን በላይ ሰዎች መፈናቀላቸውን የሀገሪቱ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። 3 ሚሊየን ሄክታር የሚጠጋ የሰብል ማሳ መውደሙም…

የአማራ ክልል የመንግስት የልማት ድርጅቶች ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት1፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የአማራ ክልል የመንግስት የልማት ድርጅቶችለተፈናቀሉ ወገኖች ከ6 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የምግብ እህል ድጋፍ አደረጉ፡፡ የድርጅቱ ድጋፍና ክትትል ተወካይ አቶ መሀመድ ጅብሪል ድጋፉን ባስረከቡበት ወቅት እንደገለጹት÷ በክልሉ ከሚገኙ 13…

ኢትዮጵያ ለጅቡቲ 40ሺህ ችግኞችን ላከች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በአገር አቀፍ ደረጃ በተጀመረው አረንጓዴ አሻራ መርሃግብር በሃገር ውስጥ ብቻ ተገድቦ እንዳይቀርና ለጎረቤት አገራት ችግኝ ለማቅረብ ከተያዘው እቅድ አንዱ የሆነው ለጅቡቲ የተዘጋጀው 40 ሺህ ችግኝ ዛሬ ተልኳል። በችግኝ ሽኝቱ ላይ…

ሰርጌ ላቭሮቭ ለአቶ ደመቀ መኮንን የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያዉ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ለምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የዉጭጉዳይ ሚንስትር አቶ ደመቀ መኮንን የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ አቶ ደመቀ መኮንን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ…

ከ44 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባሳለፍነው ሳምንት ከ44 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዛቸውን ገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የኮንትሮባንድ እቃዎቹ ከሀገር ሊወጡና ወደሃገር ሊገቡ ሲሉ የተያዙ ሲሆን ÷የገቢ ኮንትሮባንድ 43 ሚሊየን…

የሱዳን ኤሌክትሪክ ኩባንያ ልዑክ አዲስ አበባ ገባ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን ኤሌክትሪክ ኩባንያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ የቴክኒክ አማካሪ የተመራ የልዑክ ቡድን በኢትዮጵያና ሱዳን መካከል በቀጣይ ስለሚኖረው የኃይል ትስስር ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኃላፊዎች ጋር ለመደራደር አዲስ አበባ ገብቷል፡፡…

አየር መንገዱ በአራት ዘርፎች የምርጥ ‘ስካይትራክስ’ ሽልማት አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በ2021 በአራት ዘርፎች የምርጥ የ'ስካይትራክስ' የአየር መንገድ ሽልማቶች አሸናፊ ሆኗል። አየር መንገዱ እ.አ.አ የ2021 የአፍሪካ ምርጥ አየር መንገድ ሽልማትን ጨምሮ ለ4 ተከታታይ ዓመታት ነው የተቀዳጀው።…