Fana: At a Speed of Life!

ሰርጌ ላቭሮቭ ለአቶ ደመቀ መኮንን የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያዉ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ለምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የዉጭጉዳይ ሚንስትር አቶ ደመቀ መኮንን የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ አቶ ደመቀ መኮንን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ…

ከ44 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባሳለፍነው ሳምንት ከ44 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዛቸውን ገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የኮንትሮባንድ እቃዎቹ ከሀገር ሊወጡና ወደሃገር ሊገቡ ሲሉ የተያዙ ሲሆን ÷የገቢ ኮንትሮባንድ 43 ሚሊየን…

የሱዳን ኤሌክትሪክ ኩባንያ ልዑክ አዲስ አበባ ገባ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን ኤሌክትሪክ ኩባንያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ የቴክኒክ አማካሪ የተመራ የልዑክ ቡድን በኢትዮጵያና ሱዳን መካከል በቀጣይ ስለሚኖረው የኃይል ትስስር ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኃላፊዎች ጋር ለመደራደር አዲስ አበባ ገብቷል፡፡…

አየር መንገዱ በአራት ዘርፎች የምርጥ ‘ስካይትራክስ’ ሽልማት አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በ2021 በአራት ዘርፎች የምርጥ የ'ስካይትራክስ' የአየር መንገድ ሽልማቶች አሸናፊ ሆኗል። አየር መንገዱ እ.አ.አ የ2021 የአፍሪካ ምርጥ አየር መንገድ ሽልማትን ጨምሮ ለ4 ተከታታይ ዓመታት ነው የተቀዳጀው።…

የጤና ባለሙያዎች በአለማቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ በመሆን ለኢኮኖሚ ግንባታው አስተዋጽኦ ሊያደርጉ እደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ባለሙያዎች በሃገር ውስጥ ከሚሰጡት ሙያዊ አገልግሎት በተጨማሪ በአለማቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ በመሆን በሃገር ኢኮኖሚ ግንባታ ውስጥ አስተዋፆ ሊያደርጉ እንደሚገባ ዶክተር ጀማል አባ ፊጣ ተናገሩ፡፡ የጅማ ዩኒቨርሲቲ ከዩናይትድ…

ሀገር አቀፍ የወባ ሳምንት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ወባን ማጥፋት ከእኔ ይጀምራል በሚል መሪ ቃል ከጥቅምት 1 እስከ 7 በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚከበረዉን የወባ ሳምንት ይፋዊ ማስጀመሪያ መርሀ ግብር በአርባምንጭ ከተማ እየተካሄደ ነው። በመርሀ ግብሩ ከጤና ሚኒሰቴር ፣ የክልሉ ጤና ቢሮ ሃላፊዎች ፣…

የሀገር መከላከያ ሰራዊት 14ኛውን የሰንደቅ ዓላማ ቀንን አከበረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) "በአዲስ ምዕራፍ በተሟላ ሉአላዊነት ለሰንደቅ ዓላማ ከፍታ" በሚል መሪ ቃል ሃገር መከላከያ ሰራዊት አመራር እና አባላት በተለያዩ ዝግጅቶች እና ስፍራዎች ቀኑን አከበሩ፡፡ በዚህም የምዕራብ ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ የሠራዊት አባላት፣…

ዜጎች ከዚህ ያነሰ አገልግሎት አይገባቸውም – ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በአዲሱ መንግሥት ለተሾሙ ሚኒስትሮች እና ሚኒስትር ዴኤታዎች በአፍሪካ የአመራር ልህቀት አካዳሚ ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል፡፡ በዚህም ‘’በአዲሱ መንግሥት የተካተቱ ሚኒስትሮች እና ሚኒስትር ዴኤታዎች በዚህ ሳምንት በሚኖራቸው የሥራ ማስጀመሪያ ስልጠና…

የሰንደቅ ዓላማ ቀን ስናከብር ፀረ-ኢትዮጵያ ኃይላት አንገታቸውን የሚደፉበት መሆኑን ታሳቢ በማድረግ ነው – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የሰንደቅ ዓላማ ቀን ስናከብር ፀረ-ኢትዮጵያ ኃይላት አንገታቸውን የሚደፉበት መሆኑን ታሳቢ በማድረግ እንደሆነ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አቶ ደመቀ መኮንን ተናገሩ፡፡ ሚኒስትሩ ይህን ያሉት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሰራተኞች…

የቡና ባንክ የቁጠባ ማበረታቻ ሽልማቶችን ለ55 እድለኞች አበረከተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቡና ባንክ 1ኛ ዙር የመምህራን እና የጤና ባለሙያዎች ቁጠባ የማበረታቻ ሽልማቶችን ለእድለኞች አበርክቷል። ቡና ባንክ ከስድስት ወራት በፊት የሃገር ባለውለታ ናቸው በማለት ሁለት የሙያ ዘርፎች ውስጥ የሚሰሩ ባለሙያዎችን ታሳቢ…