ሰንደቅ ዓላማችን የአንድነታችንና የሉዓላዊነታችን ተምሳሌት በመሆኑ ልናከብረው ይገባል – ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰንደቅ ዓላማችን የአንድነታችን፤ የሉዓላዊነታችንና የነፃነታችን ምልክትና ተምሳሌት በመሆኑ ከፍ ባለ ደረጃ ልናከብረው ይገባል ሲሉ ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ ተናገሩ፡፡
14ኛው የሰንደቅ ዓለማ ቀን "በአዲስ ምዕራፍ በተሟላ ሉአላዊነት…