Fana: At a Speed of Life!

ሰንደቅ ዓላማችን የአንድነታችንና የሉዓላዊነታችን ተምሳሌት በመሆኑ ልናከብረው ይገባል – ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰንደቅ ዓላማችን የአንድነታችን፤ የሉዓላዊነታችንና የነፃነታችን ምልክትና ተምሳሌት በመሆኑ ከፍ ባለ ደረጃ ልናከብረው ይገባል ሲሉ ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ ተናገሩ፡፡ 14ኛው የሰንደቅ ዓለማ ቀን "በአዲስ ምዕራፍ በተሟላ ሉአላዊነት…

አሸባሪው ህወሓት ኢትዮጵያን አፈርሳለሁ የሚል የሞኝ ዘፈን እየዘፈነ ነው – አቶ ሙስጠፌ መሀመድ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት የበላይነቴን አስቀጥላለሁ ካልሆነም ኢትዮጵያን አፈርሳለሁ የሚል የሞኝ ዘፈን እየዘፈነ ነው ሲሉ የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ ገለጹ። አቶ…

ኢትዮጵያን ለመቀየር ሰማይ መቧጠጥ አይጠበቅብንም – ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ውስጥ በርካታ ሀብቶች አቧራ ለብሰውና ቋጥኝ ተጭኗቸው የሚገኙ በመሆናቸው አገራችንንን ለመቀየር ሰማይ መቧጠጥ አይጠበቅብንም ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አስገነዘቡ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አዲስ በተዋቀረው ካቢኔ ለከፍተኛ አመራሮች…

ተለዋጭ የዓባይ ወንዝ ድልድይ ግንባታ 41 ነጥብ 1 በመቶ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 1፣2014 (ኤፍ ቢሲ)እየተገነባ የሚገኘውን ተለዋጭ የዓባይ ወንዝ ድልድይ ግንባታ የስራ ሂደት የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለና የሥራ ኀላፊዎች ጎብኝተዋል፡፡ በባሕር ዳር ከተማ እየተገነባ የሚገኘው ይህ ተለዋጭ የዓባይ ድልድይ በቻይና ኮንስትራክሽን…

መንግሥት ለዓመታት የተንሰራፋውን ሌብነት መዋጋት ይጠበቅበታል – ረ/ፕሮፌሰር አደም ካሚል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)መንግሥት ከህዝቡ ጋር በጋራ በመሆን ለዓመታት ተንሰራፍቶ የኖረውን ሌብነትንና ብልሹ አሰራር አጥብቆ ሊዋጋ ይገባል ሲሉ የታሪክ ፀሐፊው ረዳት ፕሮፌሰር አደም ካሚል ተናገሩ። ሙስናን እና ሌብነትን የመዋጋት ኃላፊነት…

በአየር ኃይል የምዕራብ አየር ምድብ በስራ አፈፃፀማቸው ውጥታማ ለሆኑ መስመራዊ መኮንኖች የማዕረግ እድገት ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአየር ኃይል የምዕራብ አየር ምድብ በስራ አፈፃፀማቸው ውጥታማ ለሆኑና የመቆያ ጊዜአቸውን ለሸፈኑ መስመራዊ መኮንኖችና ለባለ ሌላ ማዕረግተኞች የማዕረግ እድገት ተሰጠ። የምድቡ አዛዥ ኮሎኔል ቸርነት መንገሻ ÷ ለተሿሚዎቹ ማዕረግ ካለበሱ በኋላ…

የኮሪያው መሪ ባለሥልጣናቱ ለዜጎች ሕይወት መሻሻል እንዲሰሩ አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን÷ ምንም እንኳን ኮሪያ በኢኮኖሚ አጣብቂኝ ሁኔታ ውስጥ ብትሆንም የሀገሪቷ ባለሥልጣናት ለዜጎች ሕይወት መሻሻል በትኩረት እንዲሠሩ አሳሰቡ፡፡ ኪም ማሳሰቢያውን የሠጡት የሀገሪቷ የላብ አደሮች ፓርቲ 76ኛ ዓመት የምሥረታ…

የተሻለ የስራ አፈፃፀም ላስመዘገቡ የሪፐብሊኩ የጥበቃ ሀይል አባላት የማዕረግ ዕድገት ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ)የቆይታ ጊዜያቸውን ለሸፈኑና የተሻለ የስራ አፈፃፀም ላስመዘገቡ የሪፐብሊኩ የጥበቃ ሀይል አመራርና አባላት የማዕረግ ዕድገት ተሰጠ። የማዕረግ ዕድገቱ የተሰጣቸው ከባለ ሌላ ማዕረግተኞች እስከ ከፍተኛ ወታደራዊ አመራሮች ናቸው።…

ድርጅቱ ኢኮኖሚውን ለማነቃቃት የኮንቴነርና የከባድ መኪና ግዢዎችን ሊፈጽም ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በኮሮናና በውስጥ ሰላም እጦት የተዳከመውን ኢኮኖሚ ለማነቃቃት የሚያስችሉ የኮንቴነርና የከባድ መኪናዎችን ግዢ እንደሚፈጽም የኢትዮጵያ ባህር ትራንዚትና ሎጅስቲክ አገልግሎት ድርጅት አስታወቀ፡፡ የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሮባ መገርሳ ለኢፕድ…

የሰንደቅ ዓላማ ቀን ዛሬ ይከበራል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "በአዲስ ምዕራፍ በተሟላ ሉዓላዊነት ለሰንደቅ ዓላማችን ከፍታ!" በሚል መሪ ቃል 14ኛው የብሄራዊ ሰንደቅ ዓላማ ቀን ዛሬ ለ14 ጊዜ ይከበራል፡፡ ሰንደቅ ዓላማ የብሔራዊ አንድነት መገለጫ፤ የአንድ ሀገር ዜጎች ሀገራዊ ፍቅርና ብሔራዊ ስሜትን…