ውስጣዊ ሰላምና አንድነትን በማጠናከር ማንኛውንም ጥቃት መመከት የሚያስችል አደረጃጀት መፍጠር ይገባል- አቶ ገዱ አንዳርጋቸው
አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ውስጣዊ ሰላምና አንድነትን በማጠናከር ማንኛውንም ጥቃት መመከት የሚያስችል አደረጃጀት መፍጠር ይገባል ሲሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሔራዊ ደኅንነት አማካሪ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ተናገሩ፡፡
በሰሜን ወሎ ዞን ዳውንት ወረዳ…