Fana: At a Speed of Life!

2ኛው ሀገር አቀፍ የሳይበር ደህንነት ወር ዛሬ በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ 2ኛው ሀገር አቀፍ የሳይበር ደህንነት ወር "የሳይበር ደህንነት የጋራ ኃላፊነት! እንወቅ! እንጠንቀቅ!" በሚል መሪ ቃል መከበር መጀመሩን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ እስከ ጥቅምት 30 ቀን 2014 ዓ.ም ድረስም በተለያዩ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ የ2014 ዓ.ም ትምህርትን አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በቂርቆስ ክፍለከተማ አዲስ ምዕራፍ 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተገኝተው የ2014 ዓም ትምህርትን አስጀመሩ። በትምህርት ቤቱ ከንቲባዋ እንዲሁም ሌሎች አመራሮች…

በ60 ሀገራት የሚገኙ የአእምሮ ሕሙማን በቤታቸው ውስጥ ታስረው እንደሚውሉ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ የአእምሮ ሕሙማን በቆሸሹ እና በተጣበቡ ቤቶች ውስጥ በገመድ ወይም በሰንሰለት ታስረው እንደሚውሉ ተገለጸ፡፡ ችግሩ ባስ ሲልም የአእምሮ ሕሙማኑን በእንስሳት ጉረኖ ውስጥ እስከማሰርና በዚያው እንዲመገቡና…

የሰላም ሚኒስትር አቶ ብናልፍ አንዷለም ከወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል ጋር የሥራ ርክክብ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የሰላም ሚኒስትር ሆነው የተሾሙት አቶ ብናልፍ አንዷለም ከወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ጋር የሥራ ርክክብ አድርገዋል፡፡ ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ለአዲሱ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከፍተኛ አመራሮች የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡…

ሰይፉ ቱራ የቺካጎን ማራቶን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ሰይፉ ቱራ የቺካጎ ማራቶንን በ2:06:12 በመግባት አሸንፏል፡፡ በብቃት ያሸነፈው ወጣቱ አትሌት ሶስተኛው የማራቶን ድሉ ሲሆን÷ በአቦት የዓለም ማራቶን ውድድር ግን የመጀመሪያው መሆኑን ከዓለም አትሌቲክስ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡…

የፍልቱ ወረዳ የእሳት አደጋ መከላከያ ባለመኖሩ መንግሥት ድጋፍ እንዲያደረግ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የፍልቱ ወረዳ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ዴቅ ኢብራሂም የፍልቱ ወረዳ የእሳት አደጋ መከላከያ ባለመኖሩንና እሳት ማጥፋት የሚቻልበት መንገድ ስለሌለ መንግሥት ለወረዳው ድጋፍ እንዲያደረግ ጠየቁ። የሊባን ዞን ፖሊስ አዛዥና በፍልቱ…

ለድምጻዊ አህመድ ሁሴን (ማንጁስ) በትውልድ ከተማው ኮምቦልቻ አቀባበል ተደረገለት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የፋና ላምሮት የባለተሰጥኦ ድምፃውያን ውድድር አሸናፊው አህመድ ሁሴን (ማንጁስ) በትውልድ ከተማው ኮምቦልቻ ደማቅ አቀባበል ተደረገለት። ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ባዘጋጀው የድምፃውያን ውድድር የ1ሚሊየን ብር እና የዋንጫ ተሸላሚ የነበረው…

“ዊንዶውስ 11” የዕይታ ማሻሻያዎች እና አዲስ “የማይክሮሶፍት ስቶር” ያካተተ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ዊንዶውስ 11” በስራ ላይ መዋሉ ይታወቃል፡፡ በዚህም “የዊንዶውስ ኦፕሬቲንግ ሲስተም” ተጠቃሚዎች ከፈረንጆቹ ጥቅምት 5 ጀምሮ ኮምፒውተሮቻቸውን በ“ዊንዶውስ 11” በነፃ ማዘመን እንደሚችሉ ተገልጿል፡፡ ማዘመኛው ቀድሞ የሚለቀቀው ለዘመናዊ…

ሶሊና ሆምስ በደሴ ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃዮች የማዕድ ማጋራትና የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ሶሊና ሆምስ ከ5 መቶ ሺህ ብር በላይ ወጪ በማድረግ በደሴ ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃዮች የማዕድ ማጋራት እና የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ። አሸባሪው የትህነግ ቡድን በፈፀመው ወረራ በርካቶች ከሞቀ ቤታቸው ተፈናቅለው ለእንግልት እና ስቃይ ተዳርገዋል።…

በወራቤ ከተማ የእሳት አደጋ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በወራቤ ከተማ አስተዳደር 02 ቀበሌ ዱና ስታዲየም ፊት ለፊት ዛሬ ከቀኑ 7 ሰዓት ገደማ ድንገት በተነሳ የእሳት አደጋ በአንድ ሰው ላይ ጉዳት ሲደርስ አራት ቤቶች ተቃጥለዋል። የወራቤ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ አዛዥ ዋና ሳጅን አብዱረሂም ሁሴን…