Fana: At a Speed of Life!

በሶማሌ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች 31 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ ተበረከተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል በድርቅ በተጎዱ አካባቢዎች ለሚገኙ ጤና ተቋማት አገልግሎት የሚውል 31 ሚሊየን ብር የሚገመት የተለያዩ መድሃኒቶች፣ የተመጣጠነ ምግብ እና የህክምና ቁሳቁሶች ድጋፍ ተደርጓል። በጤና ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ሰሀረላ…

የብልፅግና ፓርቲ 1ኛ ጉባኤውን ሊያካሂድ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲ 1ኛ ጉባኤውን ከመጋቢት 2 እስከ 4 ቀን 2014 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ እንደሚያካሂድ አስታወቀ፡፡ በጉዳዩ ላይ የብልጽግና ፖርቲ ማዕከላዊ ጽ/ቤት ኃላፊ አደም ፋራህ እና የፓርቲው የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት ሙፈሪያት…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በህክምና ላይ የሚገኙትን ብጽዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በህክምና ላይ የሚገኙትን ብጽዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ዛሬ ጠዋት በሆስፒታል ተገኝተው ጎብኝተዋል፡፡ ከንቲባ አዳነች “አቡነ መርቆሬዎስን ፈጣሪ…

ለሕዝቦች ባህል ማዕከላት መገንቢያ መስጠት የችሮታ ጉዳይ ሳይሆን ግዴታችን ነው- ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለጋምቤላ ባህል ማእከል ግንባታ 5 ሺህ ካ.ሜ ቦታ አስረከበ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እንደተናገሩት÷ ሁላችንም ባለቤት በመሆናችን ሰብሰብ ብለን መዲናችንን እናሳድግ…

9ኛው የመላ ጋምቤላ ዓመታዊ የስፖርት ውድድር ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 9ኛው የመላ ጋምቤላ ዓመታዊ የወረዳዎች የስፖርት ውድድር ተጠናቋል፡፡ በስፖርት ውድድሩ ማጠናቀቂያ መርሃ ግብር ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ተወካይ አቶ ቡን ዊው እንዳሉት÷ ስፖርት ለጤንነትና ለአካል ብቃት ካለው ጠቀሜታ…

ፕሬዚዳንት ሣኅለ ወርቅ ዘውዴ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆርዮስን ሆሰፒታል በመገኘት ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣኅለ ወርቅ ዘውዴ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆርዮስ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያን ሆሰፒታል በመገኘት ጎብኝተዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ፈጣሪ ለብጹዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆርዮስ “ፈጣሪ ምህረቱን…

የመከላከያ ሰራዊት ለሀገራዊ ደኅንነት የመጨረሻው ምሽግ ነው- የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሰራዊት ለሀገራዊ ደኅንነት የመጨረሻው ምሽግ በመሆኑ ለሕዝባችን እና ሀገራችን ደኅንነት ሁልጊዜም እንሠራለን ሲሉ የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ተናገሩ፡፡ የኢትዮጵያ አየር ኃይል…

ፕሬዚዳንት ፑቲን የሩሲያ የኑክሌር መከላከያ ሀይል በተጠንቀቅ እንዲቆም አዘዙ

አዲስ አበባ፣የካቲት 20፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን የሀገሪቱ የኑክሌር መከላከያ ኃይል በተጠንቀቅ እንዲቆም አዘዙ። ፕሬዚዳንቱ ትዕዛዙን የሰጡት ከሀገሪቱ የመከላከያ ሚኒስትር ሰርጌይ ሾይጉ እና ከካቢኔ ኃላፊ ቫለሪ ገራሲሞቭ ጋር ውይይት ካደረጉ…

በ15ኛው ሣምንት ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ፋሲል ከነማ አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ15ኛው ሣምንት ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የመክፈቻ ጨዋታ ፋሲል ከነማ ድሬዳዋ ከተማን 4 ለ 0 በሆነ ሰፊ ልዩነት አሸንፏል፡፡ ዛሬ ቀን 9 ሰዓት ላይ በጀመረው ጨዋታ የፋሲል ከተማን ሁለት የአሸናፊነት ጎሎች…