Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ከአፍሪካ ተጠቃሚነት ኮርፖሬሽን አባላት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በአሜሪካ በሚገኙ የኢትዮጵያ ዳያስፖራዎች ከተቋቋመው የአፍሪካ ተጠቃሚነት ኮርፖሬሽን አባላት እና ከፌደራል ህብረት ሥራ ኤጀንሲ የሥራ አመራሮች ጋር ተወያዩ፡፡ በዚህ ወቅት የአፍሪካ ተጠቃሚነት ኮርፖሬሽን ከህብረት…

ኢሬቻ መልካ አቴቴ ተከበረ

አዲስ አበባ፣መስከረም 30፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢሬቻ መልካ አቴቴ በቡራዩ ዛሬ ተከብሯል፡፡ ኢሬቻ መልካ አቴቴ ኢሬቻ ሆራ ፊንፊኔና ሆራ አርሰዴ በዓል ከተከበረ በኋላ የሚከበር መሆኑ ተገልጿል፡፡ በዚህም ዛሬ ኢሬቻ መልካ አቴቴ ቡራዩ በተለያዩ ባህላዊ አልባሳትና በተለያዩ ጣእመ ዜማዎች…

በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የእንስሳት ህክምና እና ግብርና ኮሌጅ ተማሪዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የእንስሳት ህክምና እና ግብርና ኮሌጅ በዛሬው እለት የድህረ ምረቃ እና ቅድመ ምረቃ ተማሪዎችን አስመርቋል። ኮሌጁ በዛሬ እለት በቢሾፍቱ ከተማ ያስተማረቀው በእንስሳት ህክምና እና በግብርና ኮሌጅ ያስተማራችውን ተማሪዎች…

የኢትዮጵያ ዳያስፖራ የተግባር ምክር ቤት አባላት የሕዳሴ ግድብን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣መስከረም 30፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዳያስፖራ የተግባር ምክር ቤት አባላት ታላቁን የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ጎብኝተዋል። የምክር ቤቱ ልዑክ ኑሯቸውን በለንደን ባደረጉት ኢትዮጵያዊ በአቶ አለባቸው ደሳለኝ መሪነት በአዲሱ ዓመት ዋዜማ ወደ ኢትዮጵያ መምጣቱ ይታወቃል።…

አሸባሪው የህወሃት ቡድን የአደገኛ ወንጀለኞች፤ጨቋኞች እና ውሸታሞች ስብስብ መሆኑን አውቃለሁ -አና ጎሜስ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ ቀጥተኛ ተሳትፎ እንደነበረው ሰው አሸባሪው የህወሃት ቡድን የአደገኛ ወንጀለኞች፤ጨቋኞች እና ውሸታሞች ስብስብ መሆኑን አውቃለሁ ሲሉ የቀድሞ የአውሮፓ ህብረት ፓርላማ አባል አና ጎሜስ ገለጹ። አና ጎሜዝ በ1997 ኢትዮጵያ…

የሰንደቅ ዓላማ ቀን ነገ ይከበራል

አዲስ አበባ፣መስከረም 30፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "በአዲስ ምዕራፍ በተሟላ ሉዓላዊነት ለሰንደቅ ዓላማችን ከፍታ!" በሚል መሪ ቃል 14ኛው የብሄራዊ ሰንደቅ ዓላማ ቀን ነገ ይከበራል፡፡ ቀኑ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሚገኙ ሁሉም መንግስታዊና መንግታዊ ያልሆኑ ተቋማት፣ በትምህርት…

በኢትዮጵያ በአንድ ሳምንት ውስጥ በኮሮናቫይረስ ከፍተኛው የሟቾች ቁጥር ተመዘገበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስ ወረርሺኝ ከተከሰተ ጀምሮ በአንድ ሳምንት ውስጥ ከፍተኛው የሟቾች ቁጥር መመዝገቡን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለጹ። የጤና ሚኒስትሯ ዛሬ በሰጡት መግለጫ፤ በኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስ ወረርሺኝ…

ዋልያወቹ በሜዳቸው 3 ለ1 ተረቱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን (ዋልያወቹ) በደቡብ አፍሪካ ብሔራዊ ቡድን (ባፋና ባፋና) 3 ለ 1 በሆነ ውጤት ተሸንፏል፡፡ የዋልያዎቹን አንድ ጎል በ67ኛው ደቂቃ ጌታነህ ከበደ ያስቆጠረ ሲሆን፤ የደቡብ አፍሪካውን…

ዋልያወቹ በሜዳቸው 3 ለ1 ተረቱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን (ዋልያወቹ) በደቡብ አፍሪካ ብሔራዊ ቡድን (ባፋና ባፋና) 3 ለ 1 በሆነ ውጤት ተሸንፏል፡፡ የዋልያዎቹን አንድ ጎል በ67ኛው ደቂቃ ጌታነህ ከበደ ያስቆጠረ ሲሆን፤ የደቡብ አፍሪካውን ደግሞ በ45ኛው…

የአንድነት ፓርክን ከግማሽ ሚሊየን ባላይ ዜጎች ጎብኝተውታል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ሃሳብ አመንጪነትና የቅርብ ክትትል ተጠናቆ ለጎብኝዎች አገልግሎት መስጠት የጀመረው አንድነት ፓርክ ዛሬ 2ኛ ዓመቱን አከበረ፡፡ ፓርኩ በሃገር ገጽታ ግንባታ፣ የቱሪዝም እንቅስቃሴ ላይ…