Fana: At a Speed of Life!

በህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ላይ በደረሰ ትራፊክ አደጋ ሕፃን ልጅን ጨምሮ የሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 16 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከደሴ ወደ ሰቆጣ ሲጓዝ በነበረ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ አንድ ህጻን ልጅን ጨምሮ ቁጥራቸው በውል ያልታወቀ ተሳፋሪዎች ህይወታቸው ሲያልፍ 37 ተሳፋሪዎች ቆስለው ላሊበላ ሆስፒታል መግባታቸው ተነገረ። ዛሬ ከቀኑ…

አምባሳደር አለማየሁ ተገኑ ከሩሲያ ፌዴሬሽን የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደር አለማየሁ ተገኑ ኢትዮጵያና ሩስያን የጋራ ተጠቃሚነት ለማሳደግ ይበልጥ ተቀራርቦ ለመስራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ከሩሲያ ፌዴሬሽን የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል ከሆኑት ፒተር አሞሶቭ ጋር ተወያዩ። በሩሲያ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ባለሙሉ…

አንድ ሚሊየን ብር የሚጠጋ ዋጋ ያላቸው የደህንነት ካሜራዎችን ሰርቀዋል የተባሉ ግለሰቦች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አንድ ሚሊየን ብር የሚጠጋ ዋጋ ያላቸው ለደህንነት አገልግሎት የሚገጠሙ ካሜራዎችን የሰረቁ ተጠርጣሪዎችን እና ንብረቶቹን የገዙ ግለሰቦችን እጅ ከፍንጅ ይዞ ንብረቶቹን ማስመለሱን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ በለሚኩራ ኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ…

ከተማ አስተዳደሩ ከህብረተሰቡ የተለያዩ ቅሬታዎችንና ጥቆማዎችን የሚቀበልበት የስልክ ቁጥሮችን ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከህብረተሰቡ የተለያዩ ቅሬታዎችንና ጥቆማዎችን የሚቀበልበት የስልክ ቁጥሮችን ይፋ አድርጓል፡፡ የከተማ አስተዳደሩ ከህብረተሰቡ ጋር ውይይቶችን ሲያካሂድ የቆየ ሲሆን ፥ በውይይቶቹም ከህብረተሰቡ በርካታ ጠቃሚ…

የአማራ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ የተለያዩ ሹመቶችን በማጽደቅ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 16 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 1ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ጉባኤ የተለያዩ ሹመቶችን በማጽደቅ ተጠናቀቀ። ምክር ቤቱ ባካሄደው መደበኛ ጉባዔው፥ በተለያዩ ክልለዊና አገራዊ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በስፋት…

በሳዑዲ አረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ዜጎችን ከመጪው ማክሰኞ ጀምሮ ወደ አገራቸው የመመለስ ስራ ይጀመራል

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 16 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ አረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ዜጎችን ከመጪው ማክሰኞ ጀምሮ ወደ አገራቸው የመመለስ ስራ እንደሚጀመር የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ብርቱካን አያኖ በሰጡት መግለጫ ፥ በሳዑዲ አረቢያ…

የሁለተኛው ትውልድ የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም አገልግሎት በሀገር አቀፍ ደረጃ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ የሁለተኛው ትውልድ የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም አገልግሎትን በሀገር አቀፍ ደረጃ ዛሬ በይፋ አስጀምረዋል፡፡ የሁለተኛው ትውልድ የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም በጤና ኬላዎች ላይ የወሊድ አገልግሎትን…

በሩሲያ ላይ እየተጣሉ ያሉ ማዕቀቦች አውሮፓን ዋጋ እያስከፈሉ ነው – የግሪኩ ጠቅላይ ሚኒስትር

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ላይ እየተጣሉ ያሉ ተደጋጋሚ ማዕቀቦች በአውሮፓ ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ጫና በመፍጠር ዋጋ እያስከፈሉ በመሆኑ ጥንቃቄ ሊደረግ ይገባል ሲሉ የግሪኩ ጠቅላይ ሚኒስትር ኪርያቆስ ሚትሶታኪስ አስጠነቀቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሲ ኤን ኤን ጋር…

መንግስት ያስተላለፈው የሰላም ውሳኔ ተቀባይነት ያለው እርምጃ መሆኑን የተለያዩ አገራት ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ አገራት የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ክልል የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦትን ለማሳለጥ ይቻል ዘንድ ግጭት ለማቆም መወሰኑን አድንቀዋል።   አውስትራሊያ፥የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ክልል ድጋፍ ለሚሹ ዜጎች አስፈላጊውን የሰብዓዊ…

ለ”ከዒድ እስከ ዒድ ወደ ሃገር ቤት” ጥሪ የተለያዩ ስራዎች እየተከናወኑ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 16 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ''ከዒድ እስከ ዒድ ወደ ሃገር ቤት'' በሚል መሪ መልዕክት ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች ወደ ሃገራቸው እንዲገቡ ጥሪ መደረጉን ተከትሎ በተቋቋመው ብሄራዊ ኮሚቴ የተለያዩ ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑ ተገለፀ፡፡…