የሀገር ውስጥ ዜና አቶ መላኩ አለበል የስራ ርክክብ አደረጉ ዮሐንስ ደርበው Oct 8, 2021 0 አዲስ አበባ፣መስከረም 28፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞ ንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል አዲስ ከተሾሙት የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር አቶ ገብረመስቀል ጫላ ጋር የስራ ርክክብ አድርገዋል፡፡ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ አብርሃም አለኸኝ የዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ዘርፍ አስተባባሪ ሆነው ተሾሙ ዮሐንስ ደርበው Oct 8, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በዛሬው እለት አቶ አብርሃም አለኸኝን በሚኒስትር ማዕረግ የዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ዘርፍ አስተባባሪ እንዲሆኑ ሹመት ሰጥተዋል:: አቶ አብርሃም የዲሞክራሲ ስርዓት…
የሀገር ውስጥ ዜና የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ የስራ ርክክብ አደረጉ Alemayehu Geremew Oct 8, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲሱ የመንግስት ምስረታ የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ሆነው የተሾሙት ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ ከቀድሞ የሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች ሚኒስትር ፊልሰን አብዱላሂ ጋር የስራ ርክክብ ማድረጋቸው ተገለጸ፡፡ አዲስ ለተሾሙት ሚኒስትርም ወይዘሮ…
የሀገር ውስጥ ዜና የትምህርት ሚኒስትሩ ከሰራተኞች ጋር በቀጣይ አቅጣጫ ዙሪያ ውይይት አካሄዱ Alemayehu Geremew Oct 8, 2021 0 አዲስ አባባ፣መሰከረም 28፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ ከትምህርት ሚኒስቴር አጠቃላይ ሰራተኛ ጋር በቀጣይ በትኩረት ሊሰሩ በሚገቡ ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሂደዋል። በውይይቱም ሰራተኛው በትምህርት ሚኒስቴር ውስጥ አሉ ያለቱን የአሰራር ፣ የመልካም አስተዳደር እና…
የሀገር ውስጥ ዜና አዲስ ብድርና ቁጠባ ተቋም በ10 ቢሊየን ብር በተመዘገበ ካፒታል ወደ ባንክ አደገ Alemayehu Geremew Oct 8, 2021 0 አዲስ አባባ፣መሰከረም 28፣2014 (ኤፍ ቢሲ)አዲስ ብድርና ቁጠባ ተቋም በ3 ነጥብ 7 ቢሊየን የተከፈለ እና በ10 ቢሊየን ብር በተመዘገበ ካፒታል "ባንክ ኦፍ አዲስ" በሚል ወደ ባንክ ማደጉን አስታወቀ፡፡ የተቋሙ አመራሮችና ባለአክሲዮኖች በትላንትናው ዕለት ባካሄዱት ጉባኤ የኢትዮጵያ ብሄራዊ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራው ልዑክና የማክሮ ኢኮኖሚ ቡድን በአዳሚ ቱሉ ኩታ ገጠም የበቆሎ ማሳ ጎበኘ Alemayehu Geremew Oct 8, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራው ልዑክና የማክሮ ኢኮኖሚ ቡድን በአዳሚ ቱሉ ወረዳ የሚገኘውን ኩታ ገጠም የበቆሎ ማሳ መጎብኘቱ ተገለጸ፡፡ በወረዳው በእርሻ ሥራ ላይ ከተሰማሩ 157 አርሶ አደሮች ናቸው፡፡ በአርሶ…
የሀገር ውስጥ ዜና የባሕልና ስፖርት ሚኒስትሩ አቶ ቀጀላ መርዳሳ የሥራ ርክክብ አደረጉ Alemayehu Geremew Oct 8, 2021 0 አዲስ አበባ፣መስከረም 28፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በአዲሱ የመንግስት ምሥረታ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሆነው የተሾሙት አቶ ቀጀላ መርዳሳ ከቀድሞዋ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶክተር ሂሩት ካሳው ጋር የሥራ ርክክብ አድርገዋል፡፡ በርክክቡ ወቅትም ለሚኒስትሩ ስለ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር…
የሀገር ውስጥ ዜና የመከላከያ ስፖርት ክለብ ለጦር ጉዳተኞች ድጋፍ አደረገ Feven Bishaw Oct 8, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ስፖርት ክለብ በጦር ሀይሎች ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለሚገኙ እና በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸዉ ዜጎች ከ190 ሺህ ብር በላይ ግምት ያለዉ የአልባሳትና የንጽህና መስጫ እቃዎች ድጋፍ አደረጉ፡፡ የመከላከያ ኢንዶክትሪኔሽን ዋና…
የሀገር ውስጥ ዜና ኤጀንሲው የ45 አገልግሎቶችን የኦንላይን ስራ አስጀመረ Alemayehu Geremew Oct 8, 2021 0 አዲስ አበባ፣መስከረም 28፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ ከኤኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና ከፔራጎ ሲስተም ጋር በመተባበር 45 አገልግሎቶችን ኦንላን መስጠት የሚያስችል ስርዓት በመዘርጋት ስራ አስጀመረ። በኦንላየን አገልግሎቶቹ ዙሪያ ከሲቪክ ማህበረሰቡ ጋር ግብዓት…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢዜአ ከፀሀይ አሳታሚ ድርጅት በጋር የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራረመ Feven Bishaw Oct 8, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት (ኢዜአ) ከፀሀይ አሳታሚ ድርጅት በጋራ መስራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራረመ። ስምምነቱን የኢዜአ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሰይፈ ደርቤ እና የጸሐይ አሳታሚ ድርጅት መስራችና ባለቤት አቶ ኤልያስ…