የሀገር ውስጥ ዜና የካማሺ ሠላም እንዲመለስ በትኩረት እየተሠራ መሆኑን ቢሮው አስታወቀ Alemayehu Geremew Feb 24, 2022 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ካማሺ ዞን ሠላም በዘላቂነት እንዲረጋገጥ አስተዳደሩን በአዲስ መልክ ከማዋቀር ጀምሮ በትኩረት እየተሠራ መሆኑን የክልሉ ሠላም ግንባታ እና ጸጥታ ቢሮ አስታወቀ፡፡ የክልሉ ሠላም ግንባታና ጸጥታ ቢሮ ምክትል ሃላፊ አቶ ሙሳ ሃሚድ ÷…
የሀገር ውስጥ ዜና በክልሉፕሮጀክት አፈጻጸም ላይ የሚስተዋሉ ክፍተቶችን ለመቅረፍ አመራሩ በቁርጠኝነት ሊንቀሳቀስ ይገባል – ወ/ሮ ሚስራ አብደላ Melaku Gedif Feb 24, 2022 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ከፕሮጀክት አፈጻጸም ጋር ተያይዞ የሚስተዋሉ ክፍተቶችን ለመቅረፍ አመራሩ በቁርጠኝነት ሊሰራ ይገባል ሲሉ የሐረሪ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ወ/ሮ ሚስራ አብደላ አሳሰቡ፡፡ የሐረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት…
የሀገር ውስጥ ዜና የገቢዎች ሚኒስቴር በኦሮሚያ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች ከ68 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ አደረገ ዮሐንስ ደርበው Feb 24, 2022 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር እና ጉሙሩክ ኮሚሽን በኦሮሚያ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች ከ68 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ አደረጉ፡፡ ድጋፉም 70 ኩንታል ዱቄት፣ 75 ተሽከርካሪ የእንስሳት መኖ እና 60 ሚሊየን…
ቢዝነስ አራት የቅመማ ቅመም ምርቶች እና ጓያ ዘመናዊ የግብይት ሥርዓቱን ተቀላቀሉ Alemayehu Geremew Feb 24, 2022 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ድንብላል፣ አብሽ፣ ቁንዶ በርበሬና ጥቁር አዝሙድ እንዲሁም ጓያ በኢትዮጵያ ምርት ገበያ የግብይት ስርዓታቸው ዛሬ በይፋ መጀመሩን የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ድርጅት አስታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ድርጅት እንደገለጸው እነዚህ ምርቶች ሲካተቱ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ቻይና፥ሩሲያና ዩክሬን ግጭትን ከሚያባብስ ድርጊት ታቅበው ውጥረቱን እንዲያረግቡ አሳሰበች Melaku Gedif Feb 24, 2022 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና፥ ሩሲያና ዩክሬን ግጭትን ከሚያባብስ ድርጊት ታቅበው ውጥረቱን እንዲያረግቡ ጥሪ አቀረበች። ቻይና ባወጣችው መግለጫ በዩክሬን ጉዳይ የሚሳተፉ አካላት በሙሉ ከአባባሽ ድርጊት እንዲቆጠቡ ጥሪ አቅርባለች። …
የዜና ቪዲዮዎች የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሁለተኛ ዙር ድጋፍ ለሶማሌ ክልል Amare Asrat Feb 24, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=1DC0P1SqW5w
የሀገር ውስጥ ዜና የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ሲያካሂድ የነበረውን ስብሰባ ዛሬ አጠናቀቀ ዮሐንስ ደርበው Feb 24, 2022 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ላለፉት ሁለት ቀናት ሲያካሂድ የነበረውን ስብሰባ ዛሬ አጠናቀቀ። ኮሚቴው በወሳኝ አገራዊና የፓርቲ ሥራዎች ላይ ተወያይቶ በቀጣይ ስለሚከናወኑ ተግባራት አቅጣጫ ማስቀመጡን የብልጽግና ፓርቲ ዋና…
የሀገር ውስጥ ዜና የቤልጂየም ባለሐብቶች በተለያዩ ዘርፎች ላይ በኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ተጠየቀ Alemayehu Geremew Feb 24, 2022 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደር ሂሩት ዘመነ በንግድ፣ ቱሪዝም እና ኢንቨስትመንት ዘርፎች ላይ በትብብር መሥራት በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ ከዋሎኒያ በአፍሪካ እና በመካከለኛው ምስራቅ ወጪ ንግድ እና ኢንቨስትመንት ዳይሬክተር ከሆኑት ኤሪክ ዲ ሴኢሌኢስኪ ጋር ፍሬያማ ውይይት…
የሀገር ውስጥ ዜና ራሱን የጋምቤላ ነፃነት ግንባር ብሎ የሚጠራው ድርጅት ዋና የጦሩ መሪ ሆኖ ሲሰራ የነበረው ግለሰብ ለመንግስት እጁን ሰጠ Meseret Awoke Feb 24, 2022 0 አዲስ አበባ የካቲት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ራሱን የጋምቤላ ነፃነት ግንባር (ጋነግ) ብሎ የሚጠራው ድርጅት ዋና የጦሩ መሪ ሆኖ ሲሰራ የነበረው ግለሰብ አቶ ዛን ዱዌር በሰላማዊ መንገድ ለመታገል ለመንግስት እጁን ሰጠ። ግለሰቡ ቀደም ሲል የክልሉ መንግስት ባደረገው ሰላማዊ ጥሪ…