Fana: At a Speed of Life!

በልደታ ክ/ከተማ በሙስና ወንጀል የተጠረጠሩ 4 አመራሮችና ባለሙያዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የልደታ ክፍለ ከተማ በሙስና ወንጀል የተጠረጠሩ አራት አመራሮችና ባለሙያዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡   ተጠርጣሪዎቹ በአዲስ አበባ ፓሊስ መምሪያና በማህበርሰቡ ትብብር በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገልጿል፡፡…

ሲንቄ ባንክ በኦሮሚያ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች ከ11 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሲንቄ ባንክ በኦሮሚያ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች 11 ነጥብ 5ሚሊየን ብር ግምት ያለው ድጋፍ አደረገ፡፡ ድጋፉም የምግብ ነክ እና የእንስሳት መኖን ያካተተ ሲሆን፥ ለቦረና ዞን፣ ለምስራቅ ባሌ፣ ለምስራቅ ሀረርጌ፣ ለምስራቅ ጉጂ እና ለምስራቅ…

በማኅበር ለመደራጀት የተመዘገቡ የ20/80 እና የ40/60 ቤት ፈላጊዎችን ወደተግባር ለማስገባት ቅድመ ዝግጅት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኅብረት ሥራ ማኅበር ለመደራጀት የተመዘገቡ የ20/80 እና የ40/60 ቤት ፈላጊዎች ወደ ተግባር ለማስገባት ዝግጅት ማጠናቀቁን የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት እና አስተዳደር ቢሮ አስታውቋል፡፡ ቢሮው ፍላጎት ያላቸውን ነባር የ20/80 እና የ40/60…

አምራች ባለሐብቶች በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ያሉ የኢንቨስትመንት አማራጮችን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በሀገር ውስጥ ለሚገኙ አምራች ባለሐብቶች በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ያሉ የኢንቨስትመንት አማራጮችን እያስጎበኘ ይገኛል። ጥሪ የተደረገላቸው ባለሐብቶች እና የኩባንያ ተወካዮች በቦሌ ለሚ እና ቂሊንጦ ኢንዱስትሪ…

በቅርቡ ለሚጀመረው የ ”ኢትዮጵያ ታምርት” ንቅናቄ ግብዓት የሚሆን ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቅርቡ በንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ይፋ ለሚደረገው የ ”ኢትዮጵያ ታምርት” ንቅናቄ ግብዓት የሚሆን ውይይት በድሬዳዋ መዘጋጀቱን ሚኒስትር ዴኤታው ሺሰማ ገብረ ሥላሴ አስታወቁ። ውይይቱ የአምራች ኢንዱስትሪዎችን ምርትና ምርታማነት…

በጠ/ሚ ዐቢይ የተመራው ልዑክ ከአውሮፓ ህብረት ባለስልጣናት ጋር ፍሬያማ ውይይት አካሂዷል-አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ6ኛው የአውሮፓና አፍሪካ ህብረቶች የጋራ ጉባኤ ወደ ቤልጂየም ብራሰልስ አቅንቶ የነበረው በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተመራው ልዑክ ከህብረቱ ባለስልጣናት ጋር ፍሬያማ የሁለትዮሽ ውይይቶች ማካሄዱን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡…

በኢትዮ- ሱዳን የሚታዩ የውስጥ ውጥረቶች እንዲረግቡ በማድረግ የነበረንን ወዳጅነት አጠናክረን መቀጠል አለብን – የሱዳን ኤምባሲ ጉዳይ ፈጻሚ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያና ሱዳን የሚታዩ የውስጥ ውጥረቶች እንዲረግቡ በማድረግ የነበረንን ወዳጅነት አጠናክረን መቀጠል አለብን ሲሉ የሱዳን ኤምባሲ ጉዳይ ፈጻሚ ኢማድ ዲን ኢብራሄም አል ሃጃዚ አስታወቁ፡፡ በደቡብ አፍሪካ የኢፈዴሪ ኤምባሲ…

ኢትዮጵያ እና ሩስያ በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ዘርፎች የነበሯቸውን ትብብሮችና ውሎች ለማደስና ለመተግበር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር በለጠ ሞላ ከሩስያ ፌዴሬሽን ፓርላማ ሴናተር ኢጎር መሮዞቭ ጋር በጽሕፈት ቤታቸው ተወያዩ። በውይይታቸውም ከአንድ ምዕተ ዓመት ተኩል በላይ የዘለቀውን የሁለቱን ሀገራት ታሪካዊ ግንኙነት በቴክኖሎጂው ዘርፍ…

የኦሮሚያ ኅብረት ሥራ ባንክ በኦሮሚያ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች 70 ሚሊየን ብር ግምት ያለው ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ኅብረት ሥራ ባንክ በኦሮሚያ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች 70 ሚሊየን ብር ግምት ያለው ድጋፍ አደረገ፡፡ ድጋፉም 8 ሺህ 400 የበቆሎ ዱቄት፣ 2 ሺህ ኩንታል አልሚ ምግብ፣ 150 ሺህ ሊትር የምግብ ዘይት እና 56…

የህዳሴ ግድብ የአገራችንን ዕጣ ፋንታ ከሚውስኑ ፕሮጀክቶች ትልቁ ነው- አቶ ጃንጥራር ዓባይ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ የወደፊት የአገራችን ኢኮኖሚ ልማት ዕጣ ፋንታ ከሚወስኑ ፕሮጀክቶች አንዱ እና ትልቁ ይሆናል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ አቶ ጃንጥራር ዓባይ ተናገሩ፡፡ ግድቡ በሙሉ አቅም ወደ ሥራ…