ኤች አር 6600 የአሜሪካ እና የኢትዮጵያን የረጅም ጊዜ ግንኙነት ከግምት ያላስገባ ነው – አቶ ደመቀ መኮንን
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በምስራቅ አፍሪካ ከአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛ ዴቪድ ሳተርፊልድ ጋር ተወያይተዋል።
በዚህ ወቅትም በሁለትዮሽና የጋራ ጉዳዮች ላይ ምክክር አድርገዋል።
በወቅቱም መንግስት…