በልደታ ክ/ከተማ በሙስና ወንጀል የተጠረጠሩ 4 አመራሮችና ባለሙያዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የልደታ ክፍለ ከተማ በሙስና ወንጀል የተጠረጠሩ አራት አመራሮችና ባለሙያዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡
ተጠርጣሪዎቹ በአዲስ አበባ ፓሊስ መምሪያና በማህበርሰቡ ትብብር በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገልጿል፡፡…