Fana: At a Speed of Life!

ኢዜአ ከፀሀይ አሳታሚ ድርጅት በጋር የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት (ኢዜአ) ከፀሀይ አሳታሚ ድርጅት በጋራ መስራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራረመ። ስምምነቱን የኢዜአ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሰይፈ ደርቤ እና የጸሐይ አሳታሚ ድርጅት መስራችና ባለቤት አቶ ኤልያስ…

በኢትዮጵያ የኢንዶኔዥያ አምባሳደር የተመራ ልዑክ ለስራ ጉብኝት አርባ ምንጭ ገባ

አዲስ አበባ፣መስከረም 28፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የኢንዶኔዥያ አምባሳደር አል ባስይራ ባስኑር የተመራ ልዑክ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አርባ ምንጭ ገባ፡፡ የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ብርሃኑ ዘዉዴን ጨምሮ ከፍተኛ አመራሮች አቀባበል አድርገዋል፡፡ የጉብኝቱ ዋና ዓላማ የBusiness…

ምርት እና ምርታማነትን ለማሳደግ አርሶ አደሩ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን እንዲጠቀም እየተደረገ ነው-የምስራቅ ጎጃም ዞን ግብርና መምሪያ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014 ( ኤፍ ቢ ሲ)ምርት እና ምርታማነትን ለማሳደግ አርሶ አደሩ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን እንዲጠቀም እየተደረገ መሆኑን የምስራቅ ጎጃም ዞን ግብርና መምሪያ ገለጸ። የምስራቅ ጎጃም ዞን ምክትል አስተዳዳሪ፣ የዞኑ ግብርና መምሪያ ሃላፊ እና ባለሙያዎች እንዲሁም ሞዴል…

የምገባ መርሃ-ግብር ተግባራዊ መሆን ወደ ትምህርት ገበታ የሚመጡ ተማሪዎችን ቁጥር እንዲጨምር አድርጓል

አዲስ አባባ፣ መስከረም 28፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የተማሪዎች ምገባ መርሃ-ግብር ተግባራዊ መሆን በዘንድሮው የትምህርት ዘመን ወደ ትምህርት ገበታ የሚመጡ ተማሪዎችን ቁጥር እንዲጨምር ማድረጉን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተማሪዎች ምገባ ኤጀንሲ አስታወቀ። ኤጀንሲው በዘንድሮው ትምህርት ዘመን…

የዳያስፖራ አባላቱ አውሮፓ ሕብረት ያቀረበውን ረቂቅ ውሳኔዎች እንዲያጤነው ጠየቁ

አዲስ አባባ፣ መስከረም 28፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በጀርመን የሚገኙ የዳያስፖራ ማህበረሰብ አባላት የአውሮፓ ሕብረት በኢትዮጵያ ላይ ያሳለፈዉን ረቂቅ ውሳኔ እንደገና እንዲያጤነው ጠየቁ፡፡ በጀርመን የሚገኙ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ማህበረሰብ አባላት÷ በትግራይ የሰብዓዊ ሁኔታን በተመለከተ እና…

የብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ የስራ ርክክብ አደረጉ

አዲስ አባባ፣ መስከረም 28፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በአዲሱ የመንግስት ምስረታ የብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ሆነው የተሾሙት አቶ አደም ፋራህ ከቀድሞው የብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ብናልፍ አንዷለም ጋር የስራ ርክክብ አድርገዋል፡፡ አቶ ብናልፍ አንዷለምን ጨምሮ የብልጽግና ፓርቲ…

ተቋማት በሶሻል ሚዲያ አጠቃቀም ላይ ከፍተኛ ጥንቃቄ አድርጉ- ኢመደኤ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያና የህዝቦቿ ጠላቶችና ተባባሪዎቻቸው ከውስጥና ከውጭ ሆነው የሳይበር ምህዳሩን በመጠቀም በተለያዩ የመሰረተ ልማትና የመረጃ አውታሮች ላይ ቀጥተኛ ጥቃት ለመፈጸም እያደረጉት ያለው ሙከራ አለመሳካቱን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት…

በቅርቡ ከፖሊስ ሥነ ምግባር ውጭ ድብደባ ለደረሰባት ግለሰብ መኖሪያ ቤት ተበረከተላት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በንፋስ ስልክ ክፍለ ከተማ አስተዳደር በቅርቡ የስራ ዕድል የተፈጠረላት ሰሚራ መሀመድ በዛሬው ዕለት መኖሪያ ቤት ተሰጥቷታል፡፡ ቤተሰቦቿ፣ አመራሮችና የአስተዳደር ሰራተኞች በተገኙበት ነው የቁልፍ ርክክብ ስነ ስርዓቱ…

ማሪያ ሬሳ እና ድሚትሪ ሙራቶቭ የ2021 የሠላም ኖቤል ሽልማት አሸናፊዎች ሆኑ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፊሊፒንሳዊቷ ማሪያ ሬሳ እና ሩሲያዊው ድሚትሪ ሙራቶቭ የ2021 የሠላም ኖቤል ሽልማት አሸናፊዎች ሆኑ፡፡ ያሸነፉትም ዴሞክራሲና ሠላም ይሰፍን ዘንድ ሃሳብን በነፃነት የመግለፅ መብት እንዲከበር ባበረከቱት አስተዋጽዖ መሆኑ ተመላክቷል፡፡…

ቭላድሚር ፑቲን ለጠ/ ሚ ዐቢይ አሕመድ የእንኳን ደስ አሎት መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በመመረጣቸው የእንኳን ደስ አሎት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ መረጃው በኢትዮጵያ የሩሲያ ኤምባሲ ነው ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን…